ፍቃቆ የመልቀም የልጃገረዶች በዓልና ባህል! ፍቃቆ አክርማ ማለት ነው! የስፌት (የእንቅብ፣ ቁና ሰፌድ ወዘተ) መስሪያ አክርማ ማለት ነው ።
-
- Senior Member+
- Posts: 30653
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
የዘንድሮ ጉራጌ መስቀልና አዳብና ምድርና ሰማይ የሚጋጠሙበት ይሆናል እየተባለ ነው !
አዳብና ማለት ከመስቀል ለት እስከ ጥቅምት አቦ ድረስ ወጣት ወንድና ሴቶች ሚጫወቱበት፣ ሚተዋወቁበት ፣ሚፋቀሩበት ፣ ሚተጫጩበት የዘፈን የዝላይ (ዝላለ)፣ እላፊ፣ ሌላም ሌላም ፍንደቃ የሚታይበት ጥንታዊ ባህል ነው ። የሰሜን አሸንዳና የሃረሬዎች ሸዋል አይነት ነው።
ፍቃቆ የመልቀም የልጃገረዶች በዓልና ባህል! ፍቃቆ አክርማ ማለት ነው! የስፌት (የእንቅብ፣ ቁና ሰፌድ ወዘተ) መስሪያ አክርማ ማለት ነው ።
ፍቃቆ የመልቀም የልጃገረዶች በዓልና ባህል! ፍቃቆ አክርማ ማለት ነው! የስፌት (የእንቅብ፣ ቁና ሰፌድ ወዘተ) መስሪያ አክርማ ማለት ነው ።