-
- Senior Member+
- Posts: 30841
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Member+
- Posts: 5319
- Joined: 09 Oct 2011, 21:29
Re: እኔ ሆረስ በጉራጌ ኮርቻለሁ! ለደገፋችሁን ኢትዮጵያዊና ኤርትራዊያን ሁሉ ምስጋናችን ይደረሳችሁ!
hey Horus Horus
-
- Senior Member
- Posts: 11695
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia Highlands
Re: እኔ ሆረስ በጉራጌ ኮርቻለሁ! ለደገፋችሁን ኢትዮጵያዊና ኤርትራዊያን ሁሉ ምስጋናችን ይደረሳችሁ!
ደቡብ ምዕራብ ሸዋ | KEGN AZMACH - TSEGAYE TOLOSA
-
- Senior Member+
- Posts: 30841
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Senior Member+
- Posts: 30841
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Senior Member+
- Posts: 30841
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Member+
- Posts: 9324
- Joined: 15 Sep 2013, 16:00
-
- Member+
- Posts: 6292
- Joined: 14 Feb 2021, 15:24
Re: እኔ ሆረስ በጉራጌ ኮርቻለሁ! ለደገፋችሁን ኢትዮጵያዊና ኤርትራዊያን ሁሉ ምስጋናችን ይደረሳችሁ!
Congratulates, Horus. We are all very happy!
-
- Senior Member+
- Posts: 30841
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: እኔ ሆረስ በጉራጌ ኮርቻለሁ! ለደገፋችሁን ኢትዮጵያዊና ኤርትራዊያን ሁሉ ምስጋናችን ይደረሳችሁ!
Thank you too! you know ይህ ነገር ምንም ማለት አልነበረም! በሕግ ያለህን መብት በስብሰባ ማረጋገጥ! ግን አቢይና ብልጽግናው እያሳዩት ያለው ትዕቢትና እብሪት ምላሽ ይፈልግ ነበር። የራሱን ሕዝብ የሚንቅ መንግስት ታሪክ ሰሪ ሕዝብና ሕዝብ ብቻ እንደ ሆነ ማስገንዘብ ስለፈለግን ነው ። አባቶቻችን እነ ዳምጠው ከተማ እነ ደስታ ዳምጠው በባዶ እግራቸው ጣሊያንን ከአድዋ እስከ ሲዳሞ ተዋግተዋል። የዛሬው ኩነት ምንም ማለት አይደለም ።
ግን ይህን ስማ፤ ዛሬ የተሰበሰቡት የጉራጌ ዞነ ምክር ቤት ሊቀ መንበር ሴት ናት ። ኮማንድ ፖስት ተሰብሳቢውን ሁሉ ወይም መሪዎቹን እንደ ሚያስር በመጠበቅ ሰብሳቢዋ ለእስር ቤት የምትፈልገውን ልብስ በሻንጣ ሸክፋ ሻንጣ ይዛ ነበር ስብሰባ የገባቸው!!!! ይህን ስትሰማ ዝመት ዝመት ነው የሚያሰኝህ! ብዙ ስሜት የሚነካ ነገር ተፈጽሟል ! ይህ መጀምሪያው ነው! ሰላም!