Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Amayah
Member
Posts: 724
Joined: 26 Dec 2014, 23:48

ጉራጌ ወሰነ

Post by Amayah » 11 Aug 2022, 13:30


Amayah
Member
Posts: 724
Joined: 26 Dec 2014, 23:48

Re: ጉራጌ ወሰነ

Post by Amayah » 11 Aug 2022, 13:46

የአቢይ አህመድ መንግስትና የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብ ፍላጎት ማዳመት እና የሕዝብ መብት ማክበር እንዲማሩበት ይሁን ። ዛሬ ጉራጌ ምንም ያሸነፈው ነገር የለም፣ ክልል መብቱ ነው። ነገር ግን ብልጽግና የተሸነፈበት ቀን ነው ። የደቡቡ ፕሬዚዳንት እርስቱ ይርዳው ሰሚ ያጣበት፣ አባቱ መምሬ ይርዳው ከጉራጌ ሽማግሎች ሸንጎ የተወገዱበትና እራሱ የጉራጌ ዞን አስተዳዳሪ የተሸነፈበት ምስጢር ለአቢይ ትልቅ ትህምህርት ነው ። ያም ትምሀር ሕዝቡን ስሙት የሚለው ነው!


Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4063
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ጉራጌ ወሰነ

Post by Za-Ilmaknun » 11 Aug 2022, 14:02

ኦህዴድ፣ ወዶገቡን ብዓዴንን ፥ ያስጎነበሰበትን ፥ መንገድ ጉራጌ ላይ ለመደገም ሲራወዝጥ፥ የውርደት ካባውን ተከናነበ። የጉራጌ ህዝብ ባለው የኢኮኖሚ እና የሃገር ግንባታ ተሳትፎ፥ በኦህዴድና በትህነጋዊያን ቢገለልም፥ በራሱ ጥረት ህልውናውን እንደሚያስከብር ማሳያ ነው።

ወላይታም፥ የታገለለትንና የሞተለትን ፥ ጥያቄ በቅርቡ እንድሚያሳካ ይጠበቃል።

Amayah
Member
Posts: 724
Joined: 26 Dec 2014, 23:48

Re: ጉራጌ ወሰነ

Post by Amayah » 11 Aug 2022, 14:04


Post Reply