Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 7959
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

ሰበር *** የጉራጌ ዞን ምክር ቤት በክላስተር ለመደራጀት የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ ውድቅ አደረገ።

Post by Wedi » 11 Aug 2022, 09:05

ሰበር
***
የጉራጌ ዞን ምክር ቤት በክላስተር ለመደራጀት የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ ውድቅ አደረገ።


Please wait, video is loading...

Wedi
Member+
Posts: 7959
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ሰበር *** የጉራጌ ዞን ምክር ቤት በክላስተር ለመደራጀት የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ ውድቅ አደረገ።

Post by Wedi » 11 Aug 2022, 10:55

በወልቂጤ ደስታ ሆነ !
Please wait, video is loading...

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4063
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ሰበር *** የጉራጌ ዞን ምክር ቤት በክላስተር ለመደራጀት የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ ውድቅ አደረገ።

Post by Za-Ilmaknun » 11 Aug 2022, 13:44

This is good news! The arrogance of the OPDO gov't has to be checked. Gugaghe knows what is best for Guraghe.

Horus
Senior Member+
Posts: 30658
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ሰበር *** የጉራጌ ዞን ምክር ቤት በክላስተር ለመደራጀት የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ ውድቅ አደረገ።

Post by Horus » 11 Aug 2022, 13:54

Za-Ilmaknun wrote:
11 Aug 2022, 13:44
This is good news! The arrogance of the OPDO gov't has to be checked. Gugaghe knows what is best for Guraghe.
ትክክል! እነዚህ 40 ተቃውሞ ድምጽ የሰጡ የፒፒ ተከፋይ ካድሬዎች ናቸው ። ለምን በለኝ? ቡኢ የሚባለው የሶዶ ዋና ከተማ በልዩ ሃይል ስር የተደረገው ከወልቂጤ ቀድሞ ነው ። ወጣቶች ጉራጌ ክልል ነው የሚል ቲ ሸርት ለብሳችኋል ተብለው ማለት ነው ። ስለዚህ ከነዚህ የፒፒ ካድሬዎች ሌላ መላ የጉራጌ ሕዝብ የራሱን ክልል ይፈልጋል ። በጉራጌ ያሉ ጥቃቅን ችግሮች ልክ እንደ ድሮው በሽማግሎች ሸንጎ ይፈታል! ጉራጌ ዛሬ እጅግ ትልቅ ነገር ነው የሰራው! አንድነቱን አሳየ፣ ወደፊት ለሚሆነው ሁሉ መሰረት ጣለ! 2014 መስቀል በጉራጌ ድብልቅልቁ ነው የሚወጣው!!!

Post Reply