ከክልልነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ በትላንትናው ዕለት በጉራጌ ዞን መቀመጫ ወልቂጤ ከተማ የስራ ማቆም አድማ መመታቱ ይታወቃል። በዚህም መደበኛ እንቅስቃሴ ቆሞ ነበር።
ዛሬ ሩቡዕ የንግድ ድርጅቶች ፣ ባንኮች ፣ የተለያዩ የመንግስትና የግል ተቋማት እና የትራንስፖርት አገልግሎት መሉ ለሙሉ ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ መግባታቸው ተሰምቷል።
-
- Senior Member
- Posts: 12591
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact: