Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12591
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ነገረ ጉራጌ : አድማ ላይ ነን ብለው ለ 1 ቀን ጮሁ ከዛም የፀጥታ ሃይሎች ጥይት ወደ ሰማይ ተኮሱ አድማው ቆመ

Post by Thomas H » 10 Aug 2022, 09:48

ከክልልነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ በትላንትናው ዕለት በጉራጌ ዞን መቀመጫ ወልቂጤ ከተማ የስራ ማቆም አድማ መመታቱ ይታወቃል። በዚህም መደበኛ እንቅስቃሴ ቆሞ ነበር።
ዛሬ ሩቡዕ የንግድ ድርጅቶች ፣ ባንኮች ፣ የተለያዩ የመንግስትና የግል ተቋማት እና የትራንስፖርት አገልግሎት መሉ ለሙሉ ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ መግባታቸው ተሰምቷል።