Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4191
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

የአዲስ አበባ የተወሰነው መሬት ወደ ኦሮምያ ተካለለ ግን ለህዝብ ማሳወቁ ከብዷቸዋል

Post by Abaymado » 10 Aug 2022, 07:20

እንከፍ ብቻ ነው ያለው እናም ይህ ሲያንሰን ነው፡፡ ግን ይህ የጋላ ዘፈን ወረቀት ላይ በመሆኑ ኢንዲተፉ ይገረጓታል፡፡

ካለው መረጃ አዲስ አበባ ከ 54 ሺ ሄክታር ወደ 50 ሺ ታንሳለች ተብሎ ይጠበቃል፡፡

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: የአዲስ አበባ የተወሰነው መሬት ወደ ኦሮምያ ተካለለ ግን ለህዝብ ማሳወቁ ከብዷቸዋል

Post by Ethoash » 10 Aug 2022, 16:26

Abaymado wrote:
10 Aug 2022, 07:20
እንከፍ ብቻ ነው ያለው እናም ይህ ሲያንሰን ነው፡፡ ግን ይህ የጋላ ዘፈን ወረቀት ላይ በመሆኑ ኢንዲተፉ ይገረጓታል፡፡

ካለው መረጃ አዲስ አበባ ከ 54 ሺ ሄክታር ወደ 50 ሺ ታንሳለች ተብሎ ይጠበቃል፡፡
በአንተ ሂሳብ ከ አምሳ አራት ሺህ ሄክታር ወደ አምሳ ሺህ ሄክታር ቀነስ ማለት ነው። ይህ ማለት አራት ሺህ ሄክታር ብቻ ነው የተቀነስው ። ታድያ አምሳ ሺህ ሄክታር ይዘህ ዝም ከማለት አራት ሺውን ሄክታር ለማስመለስ ብለህ አምሳውን ሺህ ሄክታር ማጣትም ይመጣል ።

በሁለተኛ ደረጃ አራት ሺህ ሄክታር መሬት ተሽክመው ይወስዱታል ወይ ፣ አይወስዱትም አስተዳደር ብቻ ነው የቀየረው ስለዚህ ሞኝ ባንሆን ይቻላል ። ያለውን መሬት ድራርበን ሃያ ፎቅ በንስራበት አምሳ ሺህ ሄክታር ወድ ሚሊዬን ሄክታር አደገ ማለት ነው።

Post Reply