Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30652
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

አቢይ አህመድ ሆይ ስማ! ባንዳነት በጉራጌ ክልክል ነው! እርስቱ ጉራጌን የካደ ባንዳ ነው! ጉራጌ ክልል ነው! #NoCluster! Let Gurage Go!

Post by Horus » 09 Aug 2022, 16:03

አቢይ በዚህ የግፍ ፖሊሲ ከቀጠለ ብልጽግና የሚባል ፓርቲ በጉራጌ ምድር አለመኖር ብቻ ሳይሆን አንድም የጉራጌ ተወላጅ የብልጽኛ ፓርቲ አባል እንዳሁን ይወገዛል፣ ቀጥሎ ደሞ የጉራጌ ባለሃብት እንድም ትብብር ከብልጽግና ጋር እንዳይኖረው ይወገዛል!



kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: አቢይ አህመድ ሆይ ስማ! ባንዳነት በጉራጌ ክልክል ነው! እርስቱ ጉራጌን የካደ ባንዳ ነው! ጉራጌ ክልል ነው! #NoCluster! Let Gurage Go!

Post by kibramlak » 10 Aug 2022, 21:55

ሆረስ
ቅሬታህን ለጠቅላይ ሴረኛው እያቀረብክ እንዳይሆን
የጠቅላይ ሴረኛውን ፀረ ኢትዮጲያዊ አካሄድ ከሁለት አመት በላይ ጀምሬ ስናገር ነበር፣፣ የደቡብ ህዝብ ጉዳይ ለአባ ዱላ /አባ ጉማሬ እንደተሰጠ ከማንም በፊት እዚህ ተናግሬ ነበር፣፣ አሁን እየሆነ ያለው ይህ ነው፣፣ እርስቱ ልክ እንደ አማራ የብልግና ገረዶች እሱም አንዱ የጉራጌ ብልግና ገረድ ነው ፣፣
ከዚህ በሁዋላ ለውጥ በህዝብ እንጅ በብልግና መሪዎች እና ገረዶች አይመጣም፣፣ የህዝብ መስዋትነት ግን አይቀሬ ነው፣፣ የብቻ ትግል የትም አያደርስም፣፣ ይህ ነው የሚታየኝ፣፣
Horus wrote:
09 Aug 2022, 16:03
አቢይ በዚህ የግፍ ፖሊሲ ከቀጠለ ብልጽግና የሚባል ፓርቲ በጉራጌ ምድር አለመኖር ብቻ ሳይሆን አንድም የጉራጌ ተወላጅ የብልጽኛ ፓርቲ አባል እንዳሁን ይወገዛል፣ ቀጥሎ ደሞ የጉራጌ ባለሃብት እንድም ትብብር ከብልጽግና ጋር እንዳይኖረው ይወገዛል!


Post Reply