"በከተማው ከእለት እለት የሕዝብ ፍልሰት ከአቅም በላይ ሆንዋል፣ ከተማዋ አብጣለች። የሰዎች ፍልሰት ከምንግዜውም በላይ በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል። ይህ ፍልሰት ፖለቲካዊ አሻጥር እንዳለው እና እንዲሁም በከተማው ውስጥ ሆነው ይሄን የሰዎችን ፍልሰት በተጠና መልክ የሚያስተባብሩም እንዳሉ ደርሰንበታል"
ከሰሞኑ ከወሎ እና ከሰሜን ሸዋ አማራ ክልል የሚመጡ መንገደኞች መታወቂያቸው እየታየ የአ.አ ነዋሪ ያልሆኑት እንዲመለሱ ተደርጓል።
ከንቲባ አበደች ደደቤ
-
- Senior Member
- Posts: 12589
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
-
- Senior Member
- Posts: 12589
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
Re: ማንን እንመን ? ነፍጠኞችን ወይስ ኦሮሞዎችን ? ፍርዱን ለዚህ ለተከበረው ፎረም ትቼዋለሁ
ዛሬ የኢቲቪ ጋዜጠኞች የአማራ ክልል መንገደኞችን እንግልት ለመዘገብ ሸኖ ድረስ ሄደው ነበር።ከእነ ካሜራቸው ታስረው አሁን ከመሸ ተፈትተዋል።
-
- Senior Member
- Posts: 12589
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
-
- Senior Member
- Posts: 12589
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact: