-
- Senior Member
- Posts: 12604
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
የፌዴራል መንግሥት እና የጉራጌው ማኅበረሰብ የክልልን ጥያቄ በተመለከተ ስምምነት ላይ ደረሱ
መንግሥት በነብስ ወከፍ በመላው ኢትዮጵያ ለሚኖር ለእያንዳንዱ ጉራጌ 35 ብር ከሰጠ ጉራጌዎች የክልል ጥያቄ እንደማያነሱ አሳውቀዋል ሲል ኢዜአ ዘግቧል
-
- Senior Member
- Posts: 12604
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
Re: የፌዴራል መንግሥት እና የጉራጌው ማኅበረሰብ የክልልን ጥያቄ በተመለከተ ስምምነት ላይ ደረሱ
My Editorial
ጉራጌ አንድ ህዝብ አይደለም። ምክንያቱም አሁን ጉራጌ የሚባለው ዞን ውስጥ ያሉ ቤተ ጉራጓውያን ቢያንስ 6 የተለያየ ቋንቋ ይናገራሉ። ሰባት ቤትኛ፣ እንደጋኝኛ፣ ሶዲኛ፣ ወለንኛ፣ ቀቤንኛ፣ ምስቃንኛ...... በጣም የተለያዩ ቋንቋዎች ሲሆኑ የጋራ ባህላቸው የሆነውን 'ቆጮ'ን እንኳን በአንድ ስም የማይጠሩ ናቸው። እንዲያውም ወለኔ፣ ቀቤና እና መስቃን ገና ካሁኑ እኛ ጉራጌ አይደለንም ይላሉ። የሚገርመው ቀቤና እንዳውም ከሌሎቹ ቤተ ጉራጌዎች በተለየ ሁኔታ ቋንቋው ኩሽ ሲሆን ከሀዲያ ጋር ይመሳሰላል። ወለኔን ካየን ደግሞ የቋንቋ መደቡ ከስልጢ ጋር የሚመደብ በመሆኑ “ስልጢ ጉራጌ ካልሆነ እኔም ጉራጌ አይደለሁም” ማለት ከጀመረ 20ዓመት አልፎታል። የመስቃን ደግሞ የባሰ ውስብስብ ጉዳይ ነው።
ጉራጌ አንድ ህዝብ አይደለም። ምክንያቱም አሁን ጉራጌ የሚባለው ዞን ውስጥ ያሉ ቤተ ጉራጓውያን ቢያንስ 6 የተለያየ ቋንቋ ይናገራሉ። ሰባት ቤትኛ፣ እንደጋኝኛ፣ ሶዲኛ፣ ወለንኛ፣ ቀቤንኛ፣ ምስቃንኛ...... በጣም የተለያዩ ቋንቋዎች ሲሆኑ የጋራ ባህላቸው የሆነውን 'ቆጮ'ን እንኳን በአንድ ስም የማይጠሩ ናቸው። እንዲያውም ወለኔ፣ ቀቤና እና መስቃን ገና ካሁኑ እኛ ጉራጌ አይደለንም ይላሉ። የሚገርመው ቀቤና እንዳውም ከሌሎቹ ቤተ ጉራጌዎች በተለየ ሁኔታ ቋንቋው ኩሽ ሲሆን ከሀዲያ ጋር ይመሳሰላል። ወለኔን ካየን ደግሞ የቋንቋ መደቡ ከስልጢ ጋር የሚመደብ በመሆኑ “ስልጢ ጉራጌ ካልሆነ እኔም ጉራጌ አይደለሁም” ማለት ከጀመረ 20ዓመት አልፎታል። የመስቃን ደግሞ የባሰ ውስብስብ ጉዳይ ነው።