Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30652
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ሺመልስ አብዲሳ ተሾመ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው ተባለ!

Post by Horus » 08 Aug 2022, 03:04

ዛሬ አቢይ ደብረ ማርቆስን ሲክብ ነው የዋለው! ያ ደሞ (ደብረ ማርቆስ) የሺመልስ እናት ወ/ሮ ፋንቱ አበበ አገር ነው! ያቢይ እናት አማራ ናት! እሷም ጎጃሜ ትሆን እንዴ! ታዲያ ምነው ባማራ ላይ እንዲህ ጨከኑ? ዞሮ ዞሮ ሸዋና ሽንፍላ ቢያጥቡት አይጸዳም ይባል የለ! ግና ለምድን ነው የሺመልስ አማራነት አሁን የሚነገረው?


Wedi
Member+
Posts: 7959
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ሺመልስ አብዲሳ ተሾመ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው ተባለ!

Post by Wedi » 08 Aug 2022, 04:37

Horus forget this genocider ሺመልስ አብዲሳ!!

Did you read this book?


Selam/
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ሺመልስ አብዲሳ ተሾመ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው ተባለ!

Post by Selam/ » 08 Aug 2022, 06:44

“…ሸዋና ሽንፍላ ቢያጥቡት አይጸዳም ይባል የለ…”
What are you implying here? I remember you insulting Gojjam people a few years ago to which you never apologized. What the fvck is this one now?

Horus wrote:
08 Aug 2022, 03:04
ዛሬ አቢይ ደብረ ማርቆስን ሲክብ ነው የዋለው! ያ ደሞ (ደብረ ማርቆስ) የሺመልስ እናት ወ/ሮ ፋንቱ አበበ አገር ነው! ያቢይ እናት አማራ ናት! እሷም ጎጃሜ ትሆን እንዴ! ታዲያ ምነው ባማራ ላይ እንዲህ ጨከኑ? ዞሮ ዞሮ ሸዋና ሽንፍላ ቢያጥቡት አይጸዳም ይባል የለ! ግና ለምድን ነው የሺመልስ አማራነት አሁን የሚነገረው?


Misraq
Senior Member
Posts: 12279
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ሺመልስ አብዲሳ ተሾመ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው ተባለ!

Post by Misraq » 08 Aug 2022, 08:14

Abiy, JAWAR and Shimeles both tried to connect their ancestors to Amhara through their mothers. This is the usual confuse and convince. What matters most is what they do and what they are doing is killing amhara farmers and innocent kids. That is enough to wknow who they are.

union
Member+
Posts: 6045
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: ሺመልስ አብዲሳ ተሾመ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው ተባለ!

Post by union » 08 Aug 2022, 08:46

Wow.... horus showing hate to Amara people :lol: :lol: :lol: :lol:

Shimles and Abiy never have a fraction of Amara blood in them. We all know that. Abiy's step father who Abiy claim as his father said he named him abiy and raised him as his own son. Then abiy got him killed! Period! :lol:


The question is why is horus angry at Amara now? :lol: :lol: it must be his love for birhanu and the wahabi :lol:

Abere
Senior Member
Posts: 10890
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ሺመልስ አብዲሳ ተሾመ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው ተባለ!

Post by Abere » 08 Aug 2022, 09:39

ሆረስ፤

ጎጃም ደብረማርቆስ ድረስ ዐባይ በርሃ አቆርጦ መሄድ አያስፈልገውም ነበር። የአባቱ አገር ሸዋ እራሱ እኮ መሰረተ አማራ ነው።
ገና ሚስቱም አማራናት ይለናል -አሁን በቀለ ገሪባ እንዳይሰማበት ደብቆ ነው። :mrgreen: በኦነጎች ቤት አሪፍ ሁነው ሞኝ አማራን ማታለላቸው ነው። አብይ አህመድ እናቱ የወሎ ቤተ አማራ ሰው ናት ይባል ነበር። ሚስቱ ደግሞ ጎንደሬ። ውሸት ነው።
ቁማር ጨዋታ ነው። ለአማራ ህዝብ ምን ደንታ የሚሰጥ ጉዳይ አይደለም። ደግሞስ አይደለም የሃሰት አማራነን ባዮች ቀርቶ ድር ማጋቸው አማራ የሆኑ ቱባ የኦነግ አገልጋይ የሆኑ ብአደን ኣማራዎች አሉ እኮ። ለምሳሌ ደመቀ መኮነን በእናቱም በአባቱም ሙሉ በሙሉ አማራ ነው። ተግባሩ ግን ኦነግ ነው። አገኘሁ ተሻገር አማራ ነው ግን ሙሉ በሙሉ ኦነግ ነው። ሰው ከሥጋ እንጅ ከባህርይ አይወለድም። ደግሞስ ለመሆኑ የዘር ፓለቲካ አይሰራም ማንም የዚህ ጎሳ ንጹህ ዘርነኝ ማለት አይችልም ብዙዎቻችን ብለናል።

Horus wrote:
08 Aug 2022, 03:04
ዛሬ አቢይ ደብረ ማርቆስን ሲክብ ነው የዋለው! ያ ደሞ (ደብረ ማርቆስ) የሺመልስ እናት ወ/ሮ ፋንቱ አበበ አገር ነው! ያቢይ እናት አማራ ናት! እሷም ጎጃሜ ትሆን እንዴ! ታዲያ ምነው ባማራ ላይ እንዲህ ጨከኑ? ዞሮ ዞሮ ሸዋና ሽንፍላ ቢያጥቡት አይጸዳም ይባል የለ! ግና ለምድን ነው የሺመልስ አማራነት አሁን የሚነገረው?

ethiopianunity
Member+
Posts: 9075
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

Re: ሺመልስ አብዲሳ ተሾመ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው ተባለ!

Post by ethiopianunity » 08 Aug 2022, 09:47

Just because he is Amara should not make him immune to his crimes!

ethiopianunity
Member+
Posts: 9075
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

Re: ሺመልስ አብዲሳ ተሾመ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው ተባለ!

Post by ethiopianunity » 08 Aug 2022, 09:51

This is exactly the reason why it does not matter who rules as long as they bring the right rule to all with participation from people. It also does not matter who he is, but if he has been brainwashed by bad ideology and revenge that affects the society then he will be a bad ruler. If you bring negative baggage and want revenge from the past then you have a problem and slave to ideology that is detriment to the country.

For instance, him using the word and insulting Ethiopian people as Neftena, then he has a problem. I have to say this, since the over throw of our king, there have been shadow hands that controlled the society apart from liberation fronts and foreigners and it is possible this shadow hands maybe working with liberation fronts and foreigners behind the scenes. Don't get me wrong, l love all my Ethiopian people including Tigrayans who are detested because of their actions, let alone these shadow hands who are still from Ethiopia, and even Eritreans ( if they are good neighbors:-)) l was not raised to hate because of what ethnicity the individual is or color or faith. However, l have the ability to see pattern and call it as it is. I love my Gojame people but there has been some shady things. Notice, it doesn't matter if Gojames rule that is not the point but it is the path to ruling that is the issue and negative agenda.

I have discussed against Liberation Fronts and now the other suspicious groups. Don't forget, those claiming they are Ethiopians Derg, who did the most crime and weakened the nation in the first place and not even the Liberation Fronts in the beginning. Those in fact acting as part of the society can do more damage than those Liberation Fronts who came out in public as anti Ethiopians. Who were Kassa Tesema? Dawit W Giorgis, Mengistu? Who is the so called fake Mesfin W Mariam? Who were most in the Derg? Who is blaming H Sellasie because of Belai Zeleke? Who participated in Weyanes occupying Addis Ababa while Addis youths were prevented to get together on the streets of their own Addis, play soccer as they used to do, Gojje youths wearing their green shawls controlled and would sit in clusters all over the Addis in neighborhoods, for what? To spy against the Addis residents. While bad leaders make you and brainwash you into doing criminal act, Why Gojames participated in torturing both under Derg and Tplf in prisons? It is also said that Meles' grand father was Gojame. It is said that Many in Tigray have mixed Gojame background.

What happened and who gave up and carved Nile out of Gojam land? Because Gojames were extremely pressured and forced to be bought by Tplf and foreigners because of Abay. some Gojanes under Tplf torture sold out Nile in return for power in Ethiopia? That may seem so. Who is controlling Gojam? Why are there foreigners living on Tana Haik? Destroying the monastery? Who built the statue in Gojam of a defeated soldier kneeling, bending his head down putting his gun upside down? Has our Gojam been controlled? It seems like it. Just like the rest of Amara land as well.

Why is the Muslim Gojame Demeke Hussein Mekonnen still has power while his long time partner under Tplf struggle Degu Andargachew is sidelined? Why is the most rich individual in Ethiopia turned out to be Gojame Werku Baitenaw? Why and how is all regional and central leaders of Ethiopia have to be Muslim then Protestant only? How is it that Tana Haik was contaminated by Emboch? Are these bad elements pausing as Gojames are infact brainwashing the people and acting as Gojames? The responsibility still goes to the central and the regional leaders from Derg till now. The development of growth of Baher Dar also must be the right way but it is possible it is to weaken the people's identity and control resources. It should be developed based on the land setting, and by its own people. Everyone wants to see Rwanda type development with blood and opression of the people and others. Development, if not the right way is another soft war to corrupt and control lands. They all must go to the right leadership forgetting recent and past ills. It has been studied that if revenge and victimization continues, the cycle of violence continues forgetting that you have a country

Is it not pattern there something fishy? This is not about our Gojame people but like Tigrayans maybe brainwashed against Ethiopan people bringing past baggage. Is it not dangerous or brainwashed when a Weyane Gojame says, whom l asked once, it is worth killing millions people to overthrow King H Selassie? Still is my hope who ever is in power must not rule because of revenge
bringing in past baggage or ethnicity or some agenda but create right, equal and just leadership that works for all. The constitution must be reformed, the regions must not be based on ethnicity or religion but as before 14 or more regions so that all regions are easily governable and develop for the betterment of the society.

Gojames must not lose or sale their souls, lands, architecture, their faiths and history and archeology, they must protect it instead of hating H Selassie and making movements since. Kick out every foreigner from Gojam because they are going to steal your power and history, if you are obsessed for money! Or power or being brainwashed and brainwashed hting our past kings.

Finally, most nations are lost their history and who they are because of today's money and technology power and is destroying nations in the name of development and Babylon buildings. Since Tplf and current pp government, it is foolish to develop nation while losing your souls. ( The U.S is currently experiencing this and so is China). Bhutan for example who is 90% agricultural, devout faith, the Gross Domestic Product is Happiness. People live there within their means and peaceful loving each other through the teaching of faith while protecting their nation. In Ethiopia however, there is now strong dangerous link with Arabs and other foreigners aside from liberation fronts, who are corrupting the leaders and taking lands for development in Ethiopia. This is my worry. The focus is only money and destructive land grabbing, history destroying, enslaving development in Ethiopia.Dont call you the people or leaders you have a nation while allowing outsider build, educate, develop, grow , etc your nation just like Saudi kings.that means it is not your country but foreigners.

If true, while it still has its own flaws, l give thumps up to Eritrea while sleeping with Arabs and foreigners, it has protected it's nations against destructive development but sooner or later, Arab will fully take over the country just like what happened in Tanzania and Maldives and Indonesia.

Rwanda is a joke and can't be example for Africa, a leader who is under foreign control and putting a Babylon sky scraper to make other African nations with envy, while it is slaughtering it's people and neighboring countries.

So the deception from these Ethiopian leaders must stop. No one should be immune from their hidden or obvious crime.
Last edited by ethiopianunity on 08 Aug 2022, 11:00, edited 5 times in total.

union
Member+
Posts: 6045
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: ሺመልስ አብዲሳ ተሾመ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው ተባለ!

Post by union » 08 Aug 2022, 09:55

He ain't no Amara though. :lol: :lol: :lol:
ethiopianunity wrote:
08 Aug 2022, 09:47
Just because he is Amara should not make him immune to his crimes!

Right
Member
Posts: 2723
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ሺመልስ አብዲሳ ተሾመ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው ተባለ!

Post by Right » 08 Aug 2022, 11:04

Convince and confuse.
Gojjam and Gaffat carefully selected.
There may be a plan to promote Shimelese to the highest office.
Folks, Abiye is not well. There is something behind this announcement.

There is a recorded audio evidence supported by witnesses evidence that implicates Shimelese Abdisa to the Amahara massacre.

I am not sure what makes Horror so excited.

ethiopianunity
Member+
Posts: 9075
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

Re: ሺመልስ አብዲሳ ተሾመ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው ተባለ!

Post by ethiopianunity » 08 Aug 2022, 11:06

Ambo also are heroes and devout Ethiopians. Ambo people were the only ones who resisted and fought Tplf from controlling Addis. They lost because they were fighting by themselves. Tplf seeing this mixed Ambo people with Olf merara Gudina, maybe Shimeles, the so called Ambo Wurge on YouTube, now exposed Weyane. So, l hardly doubt who he Shimeles claims to be. I am suspicious of all these new comers too controlling Ethiopia as leaders without understanding not their identity but background if they are in liberation fronts, or serving foreigners agenda, you don't know

Horus
Senior Member+
Posts: 30652
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ሺመልስ አብዲሳ ተሾመ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው ተባለ!

Post by Horus » 08 Aug 2022, 13:01

አበረ፣
ከቻልክ አቶ ሰላምን አንድ ነገር አስረዳልኝ። ሸዋና ሽንፍላ ቢያጥቡት አይጸዳም የሚባለው እጅክ ትክክለኛ የሸዋ ሕዝብ ማንነት ተረት የማያውቅ ሰው ነው። በሸዋ ንጹህ ዘር፣ ያልተደባለቀ የለም ማለት እንደ ሆነ ማያውቅ ሰው ነው፣ አቶ ሰላም።

ሺመልስ አብዲሳ ባባቱ ጋፋቴ ነው ያልኩት እኔ ነኝ እንጂ እሱ አይደለም ። እሱ ባባቴ የጊንጪ አምቦ ኦሮሞ ነኝ ነው ያለው ። የአምቦ ኦሮሞ ምንላቸው በኦሮሞኛ ቋንቋ ተውጠው የጠፉት ጋፋቶ ናቸው። የዛሬ አምቦ እንደ ገብጣን ይባል የነበረው ምድረ ጋፋት ነው። እርግጥ ከኦሮሞ ወረራ የሸሹትና ያመለጡት ጋፋቶ አባይን ተሻግረው በደጋ ዳሞት ሰፍረው ጎጃሜ ሆነዋል ። የቴዎድሮስ መድፍ ስሙ ጋፋት ነበር፤ ለምን በል? ጋፋቶች አፈር (ደወል የሚባለው ቀይ አፍር) አንጥረው ብረት ኦር መስራት ይችሉ ነበር ። ይህን የሰማው ቴዎድሮስ ጎጃም ወርዶ እነዚህን ጠበበኞች ብረት እንዲሰሩለት ወደ ቋራ አመጣቸው። ዛሬ የቴዎድሮስ መድፍ ጋፋት የሚባለው ያ ነው ። እነሱን እዚያው በቋራ ዙሪያ ተራብተው ዛሬ ጋፋት የሚባሉ ህዝቦች እዚያ አሉ። በጎጃምም በጎንደርም ያሉት ጋፋቶ በኦሮሞ መስፋፋት ከመነቀላቸው በፊት አገራቸው እንደ ገብጣን ነበር። እሱም የዛሬ አምቦ አዲስ አለም ግንደ በረት ማለት ነው ። ለዚህ ነው ሺመልስ ባባቱ ጋፋቴ ነው ያልኩት!

ዞሮ ዞሮ ይህ የአማራነት ትርክት አሁን እጅግ የከረረው ያማራን ቅዋሜ ለማብረድ አያይዞም አማራን ለመከፋፈል ነው። ልብ በሉ ያቢይ እናት ወሎዬ ነች! የሺመልስ እናት ጎጃሜ ናት! ያቢይ ሚስት ጎንደሬ ነች! ይህን በሚመስለው የዘር ሃረግ ነው አማራ ነፍጠኛ የሚለው ሺመልስ?!!!

Abere
Senior Member
Posts: 10890
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ሺመልስ አብዲሳ ተሾመ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው ተባለ!

Post by Abere » 08 Aug 2022, 15:56

ሆረስ፤
ለእኔ ስለ ሸዋ ያቀረብከው አገላለጽ ምንም አላስቀየመኝም። ምክንያቱም ለማስረዳት የፈለግኸው ስለተረዳኝ። የአገራችን ሰው ብዙ ሳይጨነቅ ይግባባ ነበር።ከጊዜ ወድህ በትንሹ ሆድ እየባሰን መጥቷል። ከመወያየት ብዙ አለመግባባት ይመጣል እና ምናልባት ብትወያዩበት በቀላሉ የምትግባቡ ይመስለኛ። መቸም ሆረስ ህዝብ በጸያፍ ቃላት ይሸነቁጣል የሚል እምነት የለኝም።
ትልቁ ችግር ቃላቱ ሳይሆን ኣሁን እራሱ ሸዋ ኣለዎይ ነው። ሸዋ ከጠፋ እኮ 31ኛ አመት አደረገ። በጥንት ኣገላለጽ አሁን በሌለ ጉዳይ ላይ ምንም ፋይዳ የለውም። አንተ ለማለት የፈለግሀው የሸዋ ሰው ዋዤራ ነው (ቅልቅል ነው) ለምሳሌ ዋዤራ ባቄላ ማለት አተር ድብልቅ ማለት ነው ወይም ሰርገኛ ጤፍ እንደ ማለት ይመስለኛል። በጨጓራ ውስጥ ብዙ ድብልቅ ነገር ይገኛል።ሆደ ሰፊ ህዝብ እንደ ማለት ይመስለኛል ፡ ሆድ ከአገር ይሰፋል ይባላል። People regard word without its meaning as derogatory, that is the problem. But let's look it from a broader perspective.ሸዋ የአገር እራስ ነው። የእህል ራስ ገብስ የአገር ንጉሥ ሸዋ፡። ሸዋን ከጠፋበት ፈልገን ካላገኘን ኢትዮጵያን አናገኛትም። ከዚህ ላይ ብናተኮር ይበልጣል ባይ ነኝ።


Horus wrote:
08 Aug 2022, 13:01
አበረ፣
ከቻልክ አቶ ሰላምን አንድ ነገር አስረዳልኝ። ሸዋና ሽንፍላ ቢያጥቡት አይጸዳም የሚባለው እጅክ ትክክለኛ የሸዋ ሕዝብ ማንነት ተረት የማያውቅ ሰው ነው። በሸዋ ንጹህ ዘር፣ ያልተደባለቀ የለም ማለት እንደ ሆነ ማያውቅ ሰው ነው፣ አቶ ሰላም።

ሺመልስ አብዲሳ ባባቱ ጋፋቴ ነው ያልኩት እኔ ነኝ እንጂ እሱ አይደለም ። እሱ ባባቴ የጊንጪ አምቦ ኦሮሞ ነኝ ነው ያለው ። የአምቦ ኦሮሞ ምንላቸው በኦሮሞኛ ቋንቋ ተውጠው የጠፉት ጋፋቶ ናቸው። የዛሬ አምቦ እንደ ገብጣን ይባል የነበረው ምድረ ጋፋት ነው። እርግጥ ከኦሮሞ ወረራ የሸሹትና ያመለጡት ጋፋቶ አባይን ተሻግረው በደጋ ዳሞት ሰፍረው ጎጃሜ ሆነዋል ። የቴዎድሮስ መድፍ ስሙ ጋፋት ነበር፤ ለምን በል? ጋፋቶች አፈር (ደወል የሚባለው ቀይ አፍር) አንጥረው ብረት ኦር መስራት ይችሉ ነበር ። ይህን የሰማው ቴዎድሮስ ጎጃም ወርዶ እነዚህን ጠበበኞች ብረት እንዲሰሩለት ወደ ቋራ አመጣቸው። ዛሬ የቴዎድሮስ መድፍ ጋፋት የሚባለው ያ ነው ። እነሱን እዚያው በቋራ ዙሪያ ተራብተው ዛሬ ጋፋት የሚባሉ ህዝቦች እዚያ አሉ። በጎጃምም በጎንደርም ያሉት ጋፋቶ በኦሮሞ መስፋፋት ከመነቀላቸው በፊት አገራቸው እንደ ገብጣን ነበር። እሱም የዛሬ አምቦ አዲስ አለም ግንደ በረት ማለት ነው ። ለዚህ ነው ሺመልስ ባባቱ ጋፋቴ ነው ያልኩት!

ዞሮ ዞሮ ይህ የአማራነት ትርክት አሁን እጅግ የከረረው ያማራን ቅዋሜ ለማብረድ አያይዞም አማራን ለመከፋፈል ነው። ልብ በሉ ያቢይ እናት ወሎዬ ነች! የሺመልስ እናት ጎጃሜ ናት! ያቢይ ሚስት ጎንደሬ ነች! ይህን በሚመስለው የዘር ሃረግ ነው አማራ ነፍጠኛ የሚለው ሺመልስ?!!!

union
Member+
Posts: 6045
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: ሺመልስ አብዲሳ ተሾመ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው ተባለ!

Post by union » 08 Aug 2022, 17:02

You can run your mouth all you want. All we are saying is wahabi abiy is dead and olf shimels aint no Amara whatsoever! None!

He does not even know what he is for sure :lol: no oromo know what he or she is. They will need to do ancestoral test to find out which ethnic group they belong to before the 16th century.

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: ሺመልስ አብዲሳ ተሾመ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው ተባለ!

Post by Ethoash » 08 Aug 2022, 18:09

Wedi »
Selam/,
Misraq »
union »
Abere »
ethiopianunity »
Right »

Ato Tigray People » post who advocate for more war... but i guess this is not out of evil but stupidity for example Ato hororor post fake news and look those idiot jump on it.

number one how i knew it is fake news, number one the front page show ሺመልስ አብዲሳ and Seifu on EBS THIS MEANS u think Seifu is going to interview ሺመልስ አብዲሳ and the idea was ሺመልስ አብዲሳ will admit his mother is from Amhara this was the deal but when u click in the objective of the you-tuber is done because he was looking for click not to give u news so as soon as he lie i click on dislike and ban his youtube i did not even bother to waste a few second then i see this idiot ato ethiopianunity wrote one book reply it is simple sad.

my point is i ban all those who claim the death of Dr, Abiy i am fighting the fake news why because those are who doesn't care if we kill each other as long as they make money

Selam/
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ሺመልስ አብዲሳ ተሾመ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው ተባለ!

Post by Selam/ » 08 Aug 2022, 20:55

ሸዋ ክፍለሀገር ተወልጄ አድጌ፣ ሸዌና ሽንፍላ ቢያጥቡት አይጸዳም የሚል አገላለፅ ለበጎ ትርጉም ሲውል ሰምቼ አላውቅም። ዋሸራ ባልሰለጥንም፣ አማርኛና ተረት በምሳሌ ችግር የለብኝም። እርግጥ ነው ሸዋ ድብልቅ ነው፣ ዘር ብትመዝ ብትመዝ ነጠላ ጎሣ አታገኝም። ተንኮለኞች ታዲያ፣ ሸዋን ድብልቅ ነው ላለማለት፣ ንፁህ አይደለም ይሉታል። እኔ በተቃራኒው ነው የምረዳው። ያልተደባለቀ ጎዶሎ እንጂ ንፁህ አይደለም።

ከዚህ በፊት ጎጃምን በጥቅሉ አጸያፊ ተረት እንደተረትክበት አትርሳ።
Horus wrote:
08 Aug 2022, 13:01
አበረ፣
ከቻልክ አቶ ሰላምን አንድ ነገር አስረዳልኝ። ሸዋና ሽንፍላ ቢያጥቡት አይጸዳም የሚባለው እጅክ ትክክለኛ የሸዋ ሕዝብ ማንነት ተረት የማያውቅ ሰው ነው። በሸዋ ንጹህ ዘር፣ ያልተደባለቀ የለም ማለት እንደ ሆነ ማያውቅ ሰው ነው፣ አቶ ሰላም።

ሺመልስ አብዲሳ ባባቱ ጋፋቴ ነው ያልኩት እኔ ነኝ እንጂ እሱ አይደለም ። እሱ ባባቴ የጊንጪ አምቦ ኦሮሞ ነኝ ነው ያለው ። የአምቦ ኦሮሞ ምንላቸው በኦሮሞኛ ቋንቋ ተውጠው የጠፉት ጋፋቶ ናቸው። የዛሬ አምቦ እንደ ገብጣን ይባል የነበረው ምድረ ጋፋት ነው። እርግጥ ከኦሮሞ ወረራ የሸሹትና ያመለጡት ጋፋቶ አባይን ተሻግረው በደጋ ዳሞት ሰፍረው ጎጃሜ ሆነዋል ። የቴዎድሮስ መድፍ ስሙ ጋፋት ነበር፤ ለምን በል? ጋፋቶች አፈር (ደወል የሚባለው ቀይ አፍር) አንጥረው ብረት ኦር መስራት ይችሉ ነበር ። ይህን የሰማው ቴዎድሮስ ጎጃም ወርዶ እነዚህን ጠበበኞች ብረት እንዲሰሩለት ወደ ቋራ አመጣቸው። ዛሬ የቴዎድሮስ መድፍ ጋፋት የሚባለው ያ ነው ። እነሱን እዚያው በቋራ ዙሪያ ተራብተው ዛሬ ጋፋት የሚባሉ ህዝቦች እዚያ አሉ። በጎጃምም በጎንደርም ያሉት ጋፋቶ በኦሮሞ መስፋፋት ከመነቀላቸው በፊት አገራቸው እንደ ገብጣን ነበር። እሱም የዛሬ አምቦ አዲስ አለም ግንደ በረት ማለት ነው ። ለዚህ ነው ሺመልስ ባባቱ ጋፋቴ ነው ያልኩት!

ዞሮ ዞሮ ይህ የአማራነት ትርክት አሁን እጅግ የከረረው ያማራን ቅዋሜ ለማብረድ አያይዞም አማራን ለመከፋፈል ነው። ልብ በሉ ያቢይ እናት ወሎዬ ነች! የሺመልስ እናት ጎጃሜ ናት! ያቢይ ሚስት ጎንደሬ ነች! ይህን በሚመስለው የዘር ሃረግ ነው አማራ ነፍጠኛ የሚለው ሺመልስ?!!!

Horus
Senior Member+
Posts: 30652
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ሺመልስ አብዲሳ ተሾመ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው ተባለ!

Post by Horus » 08 Aug 2022, 21:59

selam,
ሸዋና ሽንፍላ ቢያጥቡት አይጸዳም የሚባለው ተረት እኔ አልፈጠርኩትም። ለምን የሚያውቁ ሰዎችን አትጠይቅም። ተረቱ በበሰረቱ ኔጋቲቭም ፕሮሞሽንም አይደለም። ፈረንጆች good humor ይሉታል ። አንተ ከሆረስ ጋር ኢሹ ስላለህ ብቻ ታሪክ ከመነገር አይገታም። በሸዋ 7 ቤቱ ተቆጥሮ ንጹህ ዘር የለም ብለዋል ያለፉት አባቶች ። አንተ ያሻህን እመን።

አበረ፣
ሸዋ የኢትዮጵያ ጅርባ አትንትና ህብለ ሰረሰር ነው፣ ሆኖም ይቀጥላል። ያም ያም የሆነው እንደ ሽንፍላ ታጥቦ የማይጸዳ ድብልቅ ስለሆነ ነው። እንዳልከው እርግጥ ሸዋ ደክሟል፣ ግ ን አልሞተም። መድከሙን የምታየው ለምሳሌ በሺመልስ እና በታዬ ደንዳ መሃል ያለው ጠብ ነው። ሁለቱም ሸዋ ኦሮሞች ናቸው ። ሸዋ በስልጣን ይዋጋል እንጂ በኢትዮጵያ ላይ አይጠረጠርም ። ለኔ ታዬ ለሸዋ ፖለቲካ ይጠጋል ከሺመልስ ይልቅ።

ሌላው የሸዋ መዳከም የሚያሳየው የሸዋ አማራ፣ የሸዋ ጉራጌና ሌሎች ታሪካዊ የሸዋ ህዝብ ከማዕከላዊ ስልጣን ተወግዶ በዳር አገር ሰው መተካቱ ነው። የዳር አገር ፖለቲካ አገር አያጸናም ። ባጭር ተመልካቹ የትግሬ የዳር አገር ፖለቲካ ኢትዮጵያን ብንከፋፍላት አለችግር እንገዛታለን ብለው ባሰሉት ጂል እስትራተጂ ሳቢያ እራሳቸው በነጻ ተዘዋውረው የማይኖሩባት ኢትዮጵያ ፈጠሩ፣ በ30 አመት ውስጥ።

አሁን የትግሬና ኢትዮጵያ ድርድር ማለትም ትግሬ በትግሬ መዘዋወር እንዲችል የሚለው ቀድመው ያላሰቡ ጂሎች ድራማ ነው። በጎሳ በተከፋፈለች ኢትዮጵያ ራሱ ከፋፋዩ በሌላ ጎሳ አገር የመንቀሳቀስ መብት ማነው ሚሰጠው? ኢትዮጵያ ከፈረስክ አርፈህ በክልልህ መኖር ነው! በቃ ።

ቀድሞ ነበር እንጂ አድቅቆ መደቆስ አሁን ምን ያረጋል ድስት ጥዶ ማልቀስ እንዲሉ!

sun
Member+
Posts: 9312
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ሺመልስ አብዲሳ ተሾመ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው ተባለ!

Post by sun » 08 Aug 2022, 22:16

Horus wrote:
08 Aug 2022, 03:04
ዛሬ አቢይ ደብረ ማርቆስን ሲክብ ነው የዋለው! ያ ደሞ (ደብረ ማርቆስ) የሺመልስ እናት ወ/ሮ ፋንቱ አበበ አገር ነው! ያቢይ እናት አማራ ናት! እሷም ጎጃሜ ትሆን እንዴ! ታዲያ ምነው ባማራ ላይ እንዲህ ጨከኑ? ዞሮ ዞሮ ሸዋና ሽንፍላ ቢያጥቡት አይጸዳም ይባል የለ! ግና ለምድን ነው የሺመልስ አማራነት አሁን የሚነገረው?
Whorear$$$ :P

Nobody is interested in your attention seeking, undressing and twerking sessions even if you keep whistling garbage both from your cursed dirty baboon back hole and your filthy front hole. Otherwise keep twerking and stripteasing session for making us laugh loud over and over again.

Your inferiority complex and hopeless lies aside who cares about his blood composition because it helps in seeing both sides of the same coin as we are all humans other than vagabond baboons like you who are suffering from deep rooted inferiority complex and are trying to prove themselves and become what they are not only by insulting and pushing down others.

Sick to say the least! From leaders we need reformists, good leadership and majority based democratic support, however slowly but surely. In your attention seeking narcissist ranting case just fck off and keep to your Shinfilla waiting to be washed and cleaned form the inside out for the seasons.
:lol: :lol:


Last edited by sun on 08 Aug 2022, 22:44, edited 5 times in total.

Selam/
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ሺመልስ አብዲሳ ተሾመ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው ተባለ!

Post by Selam/ » 08 Aug 2022, 22:21

“…አንተ ከሆረስ ጋር ኢሹ ስላለህ…” What’s that supposed to mean? ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ ነው። Then tell me what my issue is.

I have issue with anyone who collectively bashes certain tribes because that is immature and short-sighted. There are numerous Ethiopian proverbs that are humorous but offensive. Just because someone else devised them doesn’t mean I can freely use them. Again, you have insulted Gojjam people collectively before & you never explained nor apologized. I don’t give a damn whether you are a die-hard Gurage, Amhara, Oromo, Tigre or Eritrean. I will call you out when you cross the line.
Horus wrote:
08 Aug 2022, 21:59
selam,
ሸዋና ሽንፍላ ቢያጥቡት አይጸዳም የሚባለው ተረት እኔ አልፈጠርኩትም። ለምን የሚያውቁ ሰዎችን አትጠይቅም። ተረቱ በበሰረቱ ኔጋቲቭም ፕሮሞሽንም አይደለም። ፈረንጆች good humor ይሉታል ። አንተ ከሆረስ ጋር ኢሹ ስላለህ ብቻ ታሪክ ከመነገር አይገታም። በሸዋ 7 ቤቱ ተቆጥሮ ንጹህ ዘር የለም ብለዋል ያለፉት አባቶች ። አንተ ያሻህን እመን።

አበረ፣
ሸዋ የኢትዮጵያ ጅርባ አትንትና ህብለ ሰረሰር ነው፣ ሆኖም ይቀጥላል። ያም ያም የሆነው እንደ ሽንፍላ ታጥቦ የማይጸዳ ድብልቅ ስለሆነ ነው። እንዳልከው እርግጥ ሸዋ ደክሟል፣ ግ ን አልሞተም። መድከሙን የምታየው ለምሳሌ በሺመልስ እና በታዬ ደንዳ መሃል ያለው ጠብ ነው። ሁለቱም ሸዋ ኦሮሞች ናቸው ። ሸዋ በስልጣን ይዋጋል እንጂ በኢትዮጵያ ላይ አይጠረጠርም ። ለኔ ታዬ ለሸዋ ፖለቲካ ይጠጋል ከሺመልስ ይልቅ።

ሌላው የሸዋ መዳከም የሚያሳየው የሸዋ አማራ፣ የሸዋ ጉራጌና ሌሎች ታሪካዊ የሸዋ ህዝብ ከማዕከላዊ ስልጣን ተወግዶ በዳር አገር ሰው መተካቱ ነው። የዳር አገር ፖለቲካ አገር አያጸናም ። ባጭር ተመልካቹ የትግሬ የዳር አገር ፖለቲካ ኢትዮጵያን ብንከፋፍላት አለችግር እንገዛታለን ብለው ባሰሉት ጂል እስትራተጂ ሳቢያ እራሳቸው በነጻ ተዘዋውረው የማይኖሩባት ኢትዮጵያ ፈጠሩ፣ በ30 አመት ውስጥ።

አሁን የትግሬና ኢትዮጵያ ድርድር ማለትም ትግሬ በትግሬ መዘዋወር እንዲችል የሚለው ቀድመው ያላሰቡ ጂሎች ድራማ ነው። በጎሳ በተከፋፈለች ኢትዮጵያ ራሱ ከፋፋዩ በሌላ ጎሳ አገር የመንቀሳቀስ መብት ማነው ሚሰጠው? ኢትዮጵያ ከፈረስክ አርፈህ በክልልህ መኖር ነው! በቃ ።

ቀድሞ ነበር እንጂ አድቅቆ መደቆስ አሁን ምን ያረጋል ድስት ጥዶ ማልቀስ እንዲሉ!

Naga Tuma
Member+
Posts: 5496
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ሺመልስ አብዲሳ ተሾመ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው ተባለ!

Post by Naga Tuma » 11 Aug 2022, 21:33

Horus wrote:
08 Aug 2022, 03:04
ሸዋና ሽንፍላ ቢያጥቡት አይጸዳም ይባል የለ!
ይህን አባባል እስከ ኣሁን ኣልሰማሁም። ወይም ኣላነበብኩም። ሸዋ ሁዱ አሸዋ ሲባል ሰምቼ ታዝቤ ኣልፌኣለሁ።

ኣንተም የሸዋን ታሪክ ለመቅበር ሲቃዥ እንደኖረዉ ዮሓንስ ለታ ያደርገሃል?

በመጽሃፍ ቅዱስ ከተኬደ ከኣዳም እና ሄዋን በሁዋላ የጸዳ ሰዉ ተፈጥሮ ያዉቃል? በሳይንስ ከተኬደ የጂን ፋናን እንጂ ኣንድ የጸዳ ጂን የፈጠረ ሃይል እስከዛሬ ስምተህ ታዉቃለህ? ዮሓንስ ራሱ "ያልጸዳሁ" ቦረና እና ኣኙዋክ ነኝ ሲል ሰምተህ ታዉቃለህ? ማለት ኣለበት? ኣይጸዳም የሚለዉ ማን ነዉ? የጸዳ ኣጽጂስ ማን ነዉ?

I do not know about the person in the topic and I care less to know about his heritage.

However, to this day, do the students of the old missionaries to Africa in general and Ethiopia in particular, including Yohannes Leta. know exactly what those missionaries wanted?

What is clear is that the missionaries arrived after Europe went through its long Dark Age, medieval anarchy, and some level of enlightenment. In some ways, what I sense from a distance about what has been happening in Ethiopia lately somewhat mirrors the gradient of Catholic and Protestant Christianity in Europe and its medieval anarchy, only on a different scale and in a different era.

Post Reply