Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12583
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Breaking News: ካለአቅሟ የተንጠራራችው ኢትዮጵያ አውሮፓ፣አሜሪካ እና የተባበሩት መንግሥታት እንዲያደራድሩ ተስማማች

Post by Thomas H » 07 Aug 2022, 19:53

የትግራይ መንግሥት የአፍሪካ ሕፍረትን አላምነውም ስለዚህ አውሮፓ፣አሜሪካ እና የተመድ ካልተጨመሩ የትግራይ መከላከያ እርምጃ እወስዳለሁ ስላለ ኢትዮጵያ ሳትወድ በግዷ ተስማማች :: ከእንግዲህ ወዲህ የኢትዮጵያ መንግሥት ማንኛውንም የትግራይ ጥያቄ ካልመለሰ እርምጃ እንደሚወሰድበት ጠንቅቆ ያውቃል:: ብታምኑን ባታምኑም አሁን ባለው የሃይል ሚዛን ትግራይ ኢትዮጵያን አፈንድጂ ካለቻት ኢትዮጵያ ከማፈንደድ ሌላ ምንም አማራጭ የላትም::








Post Reply