የትግራይ መንግሥት የአፍሪካ ሕፍረትን አላምነውም ስለዚህ አውሮፓ፣አሜሪካ እና የተመድ ካልተጨመሩ የትግራይ መከላከያ እርምጃ እወስዳለሁ ስላለ ኢትዮጵያ ሳትወድ በግዷ ተስማማች :: ከእንግዲህ ወዲህ የኢትዮጵያ መንግሥት ማንኛውንም የትግራይ ጥያቄ ካልመለሰ እርምጃ እንደሚወሰድበት ጠንቅቆ ያውቃል:: ብታምኑን ባታምኑም አሁን ባለው የሃይል ሚዛን ትግራይ ኢትዮጵያን አፈንድጂ ካለቻት ኢትዮጵያ ከማፈንደድ ሌላ ምንም አማራጭ የላትም::
-
- Senior Member
- Posts: 12593
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
-
- Senior Member
- Posts: 12593
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact: