Page 1 of 1

ጉራጌ ክልል ነው! ጉራጌ በጦር ሃይል በባርነት የሚገዛ ሕዝብ አይደለም! ትግላችን ይስፋ! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን!! እኚህን ክቡር የወለኔ ጉራጌ አባት ስሟቸው !!!

Posted: 06 Aug 2022, 19:44
by Horus
ክለስተር የደቡብ ብሄሮችን ማክሰሚያ እና መቆጣጠሪያ እንጂ የእድገት መሳሪያ ወይም አደረጀጀት አይደለም! እያንዳንዱ ብሄር የራሱን ክልልና ልዩ ዞን እንደ ፍላጎቱ አደራጅቶ ሌት ተቀን ሲሰራ እንጂ ለተረኛ የጎሳ አምባገኖች መቆጣጠሪያ እና ማፈኛ የተቀየሰው ክለስተር የደቡብ ሕዝብን ወደ ድህነትና ባርነት የሚያወደው ሌላ የቅኝ አገዛዝ ፈሊጥ ነው ።

ጉራጌ ከማንኛውም ጎሳ እኩል የሆነ እኩል መብት ያለው ሕዝብ ነው ። ይህ መብቱ ከበሮ እራሱን እስከሚገዛ ድረስ ትግሉ ያድጋል፣ ይሰፋል፣ ይገነትራል ከገር ቢት አዲስ አበባ ካዲስ አበባ ወደ አለም ከተሞች እንዘረጋዋለን ። አሉ በሚባሉ የትግል ዘዴዎች ትግላች ይደራጃል ይፋፋማል። በዚህ 21ኛ ዘመን በዚህ በኛ ትውልድ ጉራጌ ብሄሩና ዘሩ በሌላ ጎሳ አምባገነኖች ጠፍቶ አይምቶም!





Re: ጉራጌ ክልል ነው! ጉራጌ በጦር ሃይል በባርነት የሚገዛ ሕዝብ አይደለም! ትግላችን ይስፋ! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን!! እኚህን ክቡር የወለኔ ጉራጌ አባት ስሟቸው !!!

Posted: 06 Aug 2022, 19:54
by Horus

Re: ጉራጌ ክልል ነው! ጉራጌ በጦር ሃይል በባርነት የሚገዛ ሕዝብ አይደለም! ትግላችን ይስፋ! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን!! እኚህን ክቡር የወለኔ ጉራጌ አባት ስሟቸው !!!

Posted: 06 Aug 2022, 20:16
by sun
Horus wrote:
06 Aug 2022, 19:44
ክለስተር የደቡብ ብሄሮችን ማክሰሚያ እና መቆጣጠሪያ እንጂ የእድገት መሳሪያ ወይም አደረጀጀት አይደለም! እያንዳንዱ ብሄር የራሱን ክልልና ልዩ ዞን እንደ ፍላጎቱ አደራጅቶ ሌት ተቀን ሲሰራ እንጂ ለተረኛ የጎሳ አምባገኖች መቆጣጠሪያ እና ማፈኛ የተቀየሰው ክለስተር የደቡብ ሕዝብን ወደ ድህነትና ባርነት የሚያወደው ሌላ የቅኝ አገዛዝ ፈሊጥ ነው ።

ጉራጌ ከማንኛውም ጎሳ እኩል የሆነ እኩል መብት ያለው ሕዝብ ነው ። ይህ መብቱ ከበሮ እራሱን እስከሚገዛ ድረስ ትግሉ ያድጋል፣ ይሰፋል፣ ይገነትራል ከገር ቢት አዲስ አበባ ካዲስ አበባ ወደ አለም ከተሞች እንዘረጋዋለን ። አሉ በሚባሉ የትግል ዘዴዎች ትግላች ይደራጃል ይፋፋማል። በዚህ 21ኛ ዘመን በዚህ በኛ ትውልድ ጉራጌ ብሄሩና ዘሩ በሌላ ጎሳ አምባገነኖች ጠፍቶ አይምቶም!

Re: ጉራጌ ክልል ነው! ጉራጌ በጦር ሃይል በባርነት የሚገዛ ሕዝብ አይደለም! ትግላችን ይስፋ! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን!! እኚህን ክቡር የወለኔ ጉራጌ አባት ስሟቸው !!!

Posted: 06 Aug 2022, 20:18
by Horus
የአቢይ መንግስት የጉራጌ አባቶችን አቤቱታ አልሰማም ብሎ ጉራጌን በጦር ሃይል በቅኝ ግዛት እገዛለሁ ካለ የሚጠብቀው የወያኔ ዉሸት 3 ሚሊዮን ሳይሆን የ7 ሚሊዮን ጉራጌ ቁጣና ትግል ነው። ይህ ደሞ ታሪክ ያረጋግጠዋል! ጉራጌ በባረነት የሚገዛ ሁሉተኛ ዜጋ አይደለም!


Re: ጉራጌ ክልል ነው! ጉራጌ በጦር ሃይል በባርነት የሚገዛ ሕዝብ አይደለም! ትግላችን ይስፋ! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን!! እኚህን ክቡር የወለኔ ጉራጌ አባት ስሟቸው !!!

Posted: 06 Aug 2022, 20:33
by Horus
በመንግስት ውስጥ ጉራጌን ለማጥፋት የሚሰራው ሃይል ወይም ቡድን ማነው? ለምንድን ነው መንግስት የመላ ጉራጌን ሕዝብ ድምጽ ሽሮ ደፍሮ በጦር ሃይል ለገዛን እና ሊያጠፋን ወስኖ የሚንቀሳቀሰው? አሁን ቀስ በቀስ እውነቱ እየመጣ ነው ። ግን ይህ ደባ ይፈርሳል። ሌሎች መዘዘችን ይዞ ይመጣል!


Re: ጉራጌ ክልል ነው! ጉራጌ በጦር ሃይል በባርነት የሚገዛ ሕዝብ አይደለም! ትግላችን ይስፋ! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን!! እኚህን ክቡር የወለኔ ጉራጌ አባት ስሟቸው !!!

Posted: 06 Aug 2022, 20:46
by Horus
የጉራጌ ምክር ቤት አቋምና ውሳኔ ይህ ነው!


Re: ጉራጌ ክልል ነው! ጉራጌ በጦር ሃይል በባርነት የሚገዛ ሕዝብ አይደለም! ትግላችን ይስፋ! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን!! እኚህን ክቡር የወለኔ ጉራጌ አባት ስሟቸው !!!

Posted: 06 Mar 2024, 15:54
by AbyssiniaLady
Cluster was successful, now it is the language

Gurage listro children are to be taught latin written Afaan Oromo from the age of four as a part of the assimilation project of Oromummaa, According to people familiar with the plan.

Re: ጉራጌ ክልል ነው! ጉራጌ በጦር ሃይል በባርነት የሚገዛ ሕዝብ አይደለም! ትግላችን ይስፋ! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን!! እኚህን ክቡር የወለኔ ጉራጌ አባት ስሟቸው !!!

Posted: 06 Mar 2024, 16:01
by Right
MoU is the future
There is nothing in the world you can do except selling kidneys.