Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30652
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ጉራጌ ክልል ነው! ጉራጌ በጦር ሃይል በባርነት የሚገዛ ሕዝብ አይደለም! ትግላችን ይስፋ! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን!! እኚህን ክቡር የወለኔ ጉራጌ አባት ስሟቸው !!!

Post by Horus » 06 Aug 2022, 19:44

ክለስተር የደቡብ ብሄሮችን ማክሰሚያ እና መቆጣጠሪያ እንጂ የእድገት መሳሪያ ወይም አደረጀጀት አይደለም! እያንዳንዱ ብሄር የራሱን ክልልና ልዩ ዞን እንደ ፍላጎቱ አደራጅቶ ሌት ተቀን ሲሰራ እንጂ ለተረኛ የጎሳ አምባገኖች መቆጣጠሪያ እና ማፈኛ የተቀየሰው ክለስተር የደቡብ ሕዝብን ወደ ድህነትና ባርነት የሚያወደው ሌላ የቅኝ አገዛዝ ፈሊጥ ነው ።

ጉራጌ ከማንኛውም ጎሳ እኩል የሆነ እኩል መብት ያለው ሕዝብ ነው ። ይህ መብቱ ከበሮ እራሱን እስከሚገዛ ድረስ ትግሉ ያድጋል፣ ይሰፋል፣ ይገነትራል ከገር ቢት አዲስ አበባ ካዲስ አበባ ወደ አለም ከተሞች እንዘረጋዋለን ። አሉ በሚባሉ የትግል ዘዴዎች ትግላች ይደራጃል ይፋፋማል። በዚህ 21ኛ ዘመን በዚህ በኛ ትውልድ ጉራጌ ብሄሩና ዘሩ በሌላ ጎሳ አምባገነኖች ጠፍቶ አይምቶም!




Last edited by Horus on 06 Aug 2022, 20:10, edited 2 times in total.


sun
Member+
Posts: 9312
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ጉራጌ ክልል ነው! ጉራጌ በጦር ሃይል በባርነት የሚገዛ ሕዝብ አይደለም! ትግላችን ይስፋ! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን!! እኚህን ክቡር የወለኔ ጉራጌ አባት ስሟቸው !!!

Post by sun » 06 Aug 2022, 20:16

Horus wrote:
06 Aug 2022, 19:44
ክለስተር የደቡብ ብሄሮችን ማክሰሚያ እና መቆጣጠሪያ እንጂ የእድገት መሳሪያ ወይም አደረጀጀት አይደለም! እያንዳንዱ ብሄር የራሱን ክልልና ልዩ ዞን እንደ ፍላጎቱ አደራጅቶ ሌት ተቀን ሲሰራ እንጂ ለተረኛ የጎሳ አምባገኖች መቆጣጠሪያ እና ማፈኛ የተቀየሰው ክለስተር የደቡብ ሕዝብን ወደ ድህነትና ባርነት የሚያወደው ሌላ የቅኝ አገዛዝ ፈሊጥ ነው ።

ጉራጌ ከማንኛውም ጎሳ እኩል የሆነ እኩል መብት ያለው ሕዝብ ነው ። ይህ መብቱ ከበሮ እራሱን እስከሚገዛ ድረስ ትግሉ ያድጋል፣ ይሰፋል፣ ይገነትራል ከገር ቢት አዲስ አበባ ካዲስ አበባ ወደ አለም ከተሞች እንዘረጋዋለን ። አሉ በሚባሉ የትግል ዘዴዎች ትግላች ይደራጃል ይፋፋማል። በዚህ 21ኛ ዘመን በዚህ በኛ ትውልድ ጉራጌ ብሄሩና ዘሩ በሌላ ጎሳ አምባገነኖች ጠፍቶ አይምቶም!

Horus
Senior Member+
Posts: 30652
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጉራጌ ክልል ነው! ጉራጌ በጦር ሃይል በባርነት የሚገዛ ሕዝብ አይደለም! ትግላችን ይስፋ! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን!! እኚህን ክቡር የወለኔ ጉራጌ አባት ስሟቸው !!!

Post by Horus » 06 Aug 2022, 20:18

የአቢይ መንግስት የጉራጌ አባቶችን አቤቱታ አልሰማም ብሎ ጉራጌን በጦር ሃይል በቅኝ ግዛት እገዛለሁ ካለ የሚጠብቀው የወያኔ ዉሸት 3 ሚሊዮን ሳይሆን የ7 ሚሊዮን ጉራጌ ቁጣና ትግል ነው። ይህ ደሞ ታሪክ ያረጋግጠዋል! ጉራጌ በባረነት የሚገዛ ሁሉተኛ ዜጋ አይደለም!

Last edited by Horus on 06 Aug 2022, 20:36, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 30652
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጉራጌ ክልል ነው! ጉራጌ በጦር ሃይል በባርነት የሚገዛ ሕዝብ አይደለም! ትግላችን ይስፋ! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን!! እኚህን ክቡር የወለኔ ጉራጌ አባት ስሟቸው !!!

Post by Horus » 06 Aug 2022, 20:33

በመንግስት ውስጥ ጉራጌን ለማጥፋት የሚሰራው ሃይል ወይም ቡድን ማነው? ለምንድን ነው መንግስት የመላ ጉራጌን ሕዝብ ድምጽ ሽሮ ደፍሮ በጦር ሃይል ለገዛን እና ሊያጠፋን ወስኖ የሚንቀሳቀሰው? አሁን ቀስ በቀስ እውነቱ እየመጣ ነው ። ግን ይህ ደባ ይፈርሳል። ሌሎች መዘዘችን ይዞ ይመጣል!



AbyssiniaLady
Member+
Posts: 5496
Joined: 04 Feb 2007, 05:44

Re: ጉራጌ ክልል ነው! ጉራጌ በጦር ሃይል በባርነት የሚገዛ ሕዝብ አይደለም! ትግላችን ይስፋ! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን!! እኚህን ክቡር የወለኔ ጉራጌ አባት ስሟቸው !!!

Post by AbyssiniaLady » 06 Mar 2024, 15:54

Cluster was successful, now it is the language

Gurage listro children are to be taught latin written Afaan Oromo from the age of four as a part of the assimilation project of Oromummaa, According to people familiar with the plan.


Post Reply