Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Revelations
Senior Member+
Posts: 33713
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

"ልመና የተለማመደ... ጦረኛ ትውልድ"

Post by Revelations » 05 Aug 2022, 06:01


Tiago
Member
Posts: 2046
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

Re: "ልመና የተለማመደ... ጦረኛ ትውልድ"

Post by Tiago » 05 Aug 2022, 09:54

The man is out of touch.how hard is it to admit the people are forced into it by his failure to protect the society in general.
He is denying the reality in Ethiopia.the Amharas are armed to defend themselves from TPLF and OLF
Why not mention the massacre of hardworking Amhara farmers by OLF in wollega??
Why not talk about the oromo out of control ethnoffscist and corruption??

This idiotic Oromo tribalist has issues with Amharas ,no doubt.

Revelations
Senior Member+
Posts: 33713
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: "ልመና የተለማመደ... ጦረኛ ትውልድ"

Post by Revelations » 05 Aug 2022, 13:13


Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: "ልመና የተለማመደ... ጦረኛ ትውልድ"

Post by Sam Ebalalehu » 05 Aug 2022, 13:26

That is to mean Halafi and his child "soldiers."

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "ልመና የተለማመደ... ጦረኛ ትውልድ"

Post by sarcasm » 05 Aug 2022, 14:04

Sam Ebalalehu wrote:
05 Aug 2022, 13:26
That is to mean Halafi and his child "soldiers."
It seems you have forgotten Amharic language and its folk literature. I thought you said in another post that you haven't watched Amharic drama for 42 years. Nevertheless, it would be impossible to grasp that he is talking about Amhara Region politicians.

Assegid S. wrote:
04 Aug 2022, 10:39
የኢትዮዽያን ታሪክ ባነበብኩበት መፅሐፍቶች ውስጥም ሆነ ባዳመጥኳቸው የሀገር መሪ ንግግሮች፣ በአፍላነታቸው ብቻ ሳይሆን በገፋ ዕድሜያቸው ጭምር ለሀገርና ለወገን መስዋዕት ለመሆን ፍቃደኛ የሆኑ ሚሊሽያዎችን ያዋረደና የተሳደበ መሪ ከባለጊዜው ጠቅላይ ሚንስትር ውጪ አልሰማሁም! አላየሁም! ጎበዝ … ለካ ውለታ-ቢስ መሆን ውለታ ለዋለው ብቻ ሳይሆን ውለታ ሲዋልና ውለታ ሲከዳ ዕድሜ ሰጥቶት ለተመለከተውም ሰው እንዲህ ይዘገንናል? በጥቂቱ (ለቤት) ያልታመነ ለትልቁ (ለሀገር) … ነው ነገሩ።

ጠቅላይ ሚንስትሩ ለኣማራ እንደ ግለሰብ ሳይሆን እንደ ማህበረሰብ ያላቸውን ከፍተኛ ጥላቻ ጠፍተው በተከሱቱበት ዕለትም ደግመውታል። ትላንት መንግስታቸው ግራ ቀኙ ሲጠፋው … “ተነሱ ህዝባዊ ጦርነትን በህዝብ ነው የምንመክተው! ህፃን አዋቂ ሳትል … ጠመንጃ - ሳንጃ፣ ዱላ - ቢላዋ ሳትመርጥ ያለህን ይዘህ ዝመት!” ብለው እንዳላስቀሰቀሱት፤ ዛሬ ላይ የ 70 አመቱን ሚልሽያ ሳይቀር “ለሀገር ዕድገት ጠንቅ ነው” ሲሉ ዘልፈውታል።



ከኣንድ ወር በፊት … “የሚበጀን መንግስት ቢለዋወጥ እንኳ በቋሚነት ሊያገለግሉ የሚችሉ የመንግስት ተቋማትን መገንባት ነው” ብለው በመከሩበት መድረክ … "እናንተ ምን አግብቶአቹህ ነው ስለ ህወሃት አሸባሪነት የምታወሩት? ህወሃትን አሻባሪ ያለው አምና የነበረው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንጂ እናነተ አይደላችሁምና አያገባች ሁም!” በማለት … የትላንቱ ለዛሬው መሠረት አይሆንም ብለው ሲሞግቱ የሚደመጡት ጠቅላይ ሚንስትር ጊዚያዊና artificial እንጂ ኣንድም ዘላቂ ባህርይ እንደሌላቸው ጠንቅቄ አውቃለሁ።

የሚያስገርመኝ ግን በኣማራው ለኣማራው ተወክለናል ብለው ኣማራው እንደማህበረሰብ በጠቅላይ ሚንስትሩ ሲሰደብና ሲዘለፍ አፋቸውን ከፍተው የሚስቁት ናቸው። ከጥቂት ሳምንታት በፊት ጠቅላይ ሚንስትሩ “የምዕራብ ጎጃም ገበሬ በበረዶና ዶፍ ዝናብ ተመቷል፥ ይህን ሰምተዋል?” ብለው በተከበሩት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል አቶ ክርስቲያን ታደለ ላይ ሲዘብቱ፥ ሰብሉ ለወደመበት ገበሬ ከማዘን ይልቅ የጠቅላይ ሚንስትሩን ፌዝ ለማድመቅ ከፊት ተቀምጠው ይስቁ የነበሩት አቶ ደመቀ መኮንንና የብአዴን ተወካዮች ነበሩ። ዛሬ ደግሞ … ኣማራው እንደ ክልል ተጠቅሶ ከህፃን እስከ አዋቂው ሲዘለፍ የጠቅላይ ሚንስትሩን ስድብ በፈገግታ የሚያደምቁት ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ናቸው። በእውነት … ህወሃትንም ሆነ የዚህን መንግስት ችሎታ ማድነቅ ካለብኝ፦ እነዚህን የመሳሰሉ ኣሳማዎች ከየትና ከምን ውስጥ ቆፍረው እያወጡ የማህበረሰቡ ተወካይ፣ የክልሉ ፕሬዚደንት አድርገው እንደሾሙዋቸውና እንደሚሾምዋቸው ነው።

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: "ልመና የተለማመደ... ጦረኛ ትውልድ"

Post by Sam Ebalalehu » 05 Aug 2022, 14:29

No, he is not. ልመናን hobby ያደረገው TPLF ነው። ጦር ነት ባህላችን ነው ያለ የ TPLF ካድሬ ነው። አንቺ ነሽ አማርኛው ግራ የገባሽ ወይም -- most likely -- ትርጉምሽ ፉላጎትሽን እንዲያንፀባርቅ የምትጥሪ። The lowdown : he is talking about TPLF.

Revelations
Senior Member+
Posts: 33713
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: "ልመና የተለማመደ... ጦረኛ ትውልድ"

Post by Revelations » 05 Aug 2022, 15:37


Assegid S.
Member
Posts: 936
Joined: 11 Aug 2013, 07:11
Contact:

Re: "ልመና የተለማመደ... ጦረኛ ትውልድ"

Post by Assegid S. » 11 Aug 2022, 07:22

I just saw that I been quoted here ... በቀረበው የቪዲዮ ማስረጃ ላይ ጠቅላይ ሚንስትሩ ሲናገሩ በግልፅ እንደምንሰማቸው ክልሎች እያሉ ነው። ምናልባት እያሸበረ ያለውን የኣማራና ኣፋር ክልል ቆጥረው አብዝተውት ካልሆነ በስተቀር እኔ እስከማውቀው ድረስ ህወሃት እያስተዳደረ ያለው 1 ክልል ነው።

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "ልመና የተለማመደ... ጦረኛ ትውልድ"

Post by sarcasm » 11 Aug 2022, 17:56

Assegid S. wrote:
11 Aug 2022, 07:22
I just saw that I been quoted here ... በቀረበው የቪዲዮ ማስረጃ ላይ ጠቅላይ ሚንስትሩ ሲናገሩ በግልፅ እንደምንሰማቸው ክልሎች እያሉ ነው። ምናልባት እያሸበረ ያለውን የኣማራና ኣፋር ክልል ቆጥረው አብዝተውት ካልሆነ በስተቀር እኔ እስከማውቀው ድረስ ህወሃት እያስተዳደረ ያለው 1 ክልል ነው።
ወንድማችን ሳም 'ኣውቆ የተኛ' ኖኗል፤ ምንም ማድረግ አንችልም።
Sam Ebalalehu wrote:
05 Aug 2022, 14:29
No, he is not. ልመናን hobby ያደረገው TPLF ነው። ጦር ነት ባህላችን ነው ያለ የ TPLF ካድሬ ነው። አንቺ ነሽ አማርኛው ግራ የገባሽ ወይም -- most likely -- ትርጉምሽ ፉላጎትሽን እንዲያንፀባርቅ የምትጥሪ። The lowdown : he is talking about TPLF.

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4077
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: "ልመና የተለማመደ... ጦረኛ ትውልድ"

Post by Za-Ilmaknun » 11 Aug 2022, 18:18

Does it matter what this man says anymore? Does anyone even know what exactly he is saying? He is a complete failure for a leader and I am not sure whatever he says mean anything anymore.

Neither TPLF nor OLF are able to disintegrate Ethiopia unless they disintegrate their own region and people first in the process. This man has no constituency except the likes of Agena who are oblivious willingly to what is going on in the country. Just give him sometime and you will see how he will be drag outta the Menilik palace by those he considers his own.

TPLF is just squealing endlessly before it dies its horrific death. :mrgreen: OLF is now the lord of all evils massacring innocent citizens taking orders from the establishment. Sooner or later people will stand to protect themselves where their so called gov't failed them.

Post Reply