Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: "አብይ ካድሬዎቹን ራሱን ሊወጋ ወለጋ ዘምቷል ብላችሁ አደናግሩልኝ ብሎ ለህክምና ወደ ውጭ ሾልኳል"

Post by Sam Ebalalehu » 20 Jul 2022, 07:38

የሆነ ቤተእምነት ተከርችሞ እይተፀየለት አይደለም ማለት ነው። Good to know.


Naga Tuma
Member+
Posts: 5497
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: "አብይ ካድሬዎቹን ራሱን ሊወጋ ወለጋ ዘምቷል ብላችሁ አደናግሩልኝ ብሎ ለህክምና ወደ ውጭ ሾልኳል"

Post by Naga Tuma » 11 Aug 2022, 20:55

ይህን ቪድዮ በኣጋጣሚ ነዉ ያየሁት። ቶለሳን ብዙ ጊዜ ለማዳመጥ ኣጋጣሚ ኣላገኘሁም። ስለዚህ ኣስተሳሰቡን ኣዉቃለሁ ማለት ኣልችልም።

ይህን ቪድዮ ገና ማዳመጥ ስጀምር እንግዳ የሆነብኝን ኣስተሳሰብ ሰማሁ። ሙሉ ቪድዮዉን ኣላዳመጥኩም።

ሰዉ ሆነ ብሎ ይጠላል ማለት የሚመስል። የህዝባችን ኣስተሳሰብ ዉስጥ እልህ የተለመደ ይመስለኛል። ሆነ ብሎ ክፋት የተለመደ ኣይመስለኝም።

ለምሳሌ ኣንድ ጊዜ የሰማሁኝ ኣፈ ታሪክ ትክክል ከሆነ የበዾ ደቻሳ እና ባሮ ቱምሳ ኣሳዛኝ ታሪክ እልህ እንጂ ክፋት ኣይዴለም። እኛ ነፃነት ስንል ኣንተ ኢጭህኣት ስትል ከርመህ ኣሁን መጥተህ ነፃነትን ልምራ ትለናለህ የሚል እልህ ነዉ።

እልህ ጤናማ ነዉ። ደንብ ከተበጀለት ዉጤታማ ይሆናል ብዬ ኣስባለሁ። ክፋት ጤናማ ኣይዴለም።

ስለዚህ ሃገራዊ ዉይይት ከፍ ይበል ሲባል ለምን እንዲህ ይዘቅጣል?

Post Reply