ይኸ፥ ወንድም፥ የትግራይ፥ህዝብ፥ ሲጨፈጨፍ፥ እንዲህ፥ እውነት፥ተናግሮ፥ ቢሆን፥ ኑሮ፥ ችግሩ፥እስካሁን፥ ድረስ፥ይቀረፍ፥ ነበር።
አብይን፥ ሲያሟሙቁ፥ ከርመው፥ አሁን፥ ለእውነት፥ እንደቆሙ፥ ያስመስላሉ። አጨብጫቢውም፥ ጀኖሳይድ፥ መንግስት፥ ሲያውጅ፥ ያጨበጭባል፤ አሁንም፥ ያጨበጭባል። ሁላችንም፥ ንስሃ፥ ብንገባና፥ ምህረትን፥ ብናደርግ፥ መልካም፥ ይሆናል።
-
- Senior Member
- Posts: 13619
- Joined: 27 Jan 2020, 23:15