Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የኢትዮ360 እና የወያኔ ትግሬ ጸረ ብርሃኑ ነጋ ጎማ እንደ ገና ተነፈሰ! "ዛሬ ምን አለ?" አዲስ ዶክመንት!!!

Post by Selam/ » 04 Jul 2022, 16:07

ብዙ ሰው ኢአር ላይ ነገረህ።
እንጭጭ ወያኔ - You should count Right, Educator, minion, etc as -20 until they complete their evolution. Whereas make sure you oil and count my middle finger 20 times. It’s up & pointing toward you. KIFFU

union wrote:
04 Jul 2022, 14:28
አንተ እኮ ፓለቲካ አታውቅም። ብዙ ሰው ኢአር ላይ ነገረህ።

አትሰማም ድንጋይ እራስ ነው። መፀሀፍ ኮፒማድረግ አቁም ብዬሀለው። ወጣ በልና ያለውን ነገር ተረዳ እስቲ አንተ ድንጋይ ራስ

አሁንም እየተሳሳትክ ነው። 360 ስንት ሚልዮን ህዝብ እንደሚከታተላቸው እና እንደሚደግፍቸው ብታውቅ ኖሮ አትሰድባቸውም ነበር። ጥሩም ይስሩ መጥፎ ህዝብ እያዳመጣቸው ነው። መንግስትም በጥሞና ተጥዶ እያዳመጣቸው ነው። አንተ እንደሆነ ለብርሀኑ ብለህ እሳት ውስጥ ማንንም ከመክተት አትመለስም።

ለዛ እኮ ነው ፈጣሪ አናሳን አናሳ አድርጎ የፈጠረው
Horus wrote:
04 Jul 2022, 14:20
ኢዜማ ፍሪንጅ ፓርቲ ሆነ ፈረንጅ ፓርቲ የኢዜማ አባላት ጉዳይ ነው! ኢዜማ ለነኢትዮ360 ትህምርት ሰጥቷል! ምን አለ? ኢትዮ360 ሰርታችሁ ብሉ! ያረጀ ዶክመንት ለዲይስፖራ በመቸርቸር 'ዛሬ ምን አለ?' ቅብጥርሴ አቁሙ አለ!!!

Selam/
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የኢትዮ360 እና የወያኔ ትግሬ ጸረ ብርሃኑ ነጋ ጎማ እንደ ገና ተነፈሰ! "ዛሬ ምን አለ?" አዲስ ዶክመንት!!!

Post by Selam/ » 04 Jul 2022, 16:17

Typical vindictive woyane behavior: kill all village residents to avenge one. KIFFU!
union wrote:
04 Jul 2022, 15:51
ብርሀኑን በግለሰብ ደረጃ ታርጌት እንዲደረግ እያደረገው ነው ይሄ እበት ሆረስ የሚባል ሽማግሌ

union
Member+
Posts: 6045
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: የኢትዮ360 እና የወያኔ ትግሬ ጸረ ብርሃኑ ነጋ ጎማ እንደ ገና ተነፈሰ! "ዛሬ ምን አለ?" አዲስ ዶክመንት!!!

Post by union » 04 Jul 2022, 16:21

horus
Wait till random people start shooting at witaf neqays and you will see what I am talking about. አንተ ብቻ መፀሀፍህን አንብብ

Selam/ wrote:
04 Jul 2022, 16:17
Typical vindictive woyane behavior: kill all village residents to avenge one. KIFFU!
union wrote:
04 Jul 2022, 15:51
ብርሀኑን በግለሰብ ደረጃ ታርጌት እንዲደረግ እያደረገው ነው ይሄ እበት ሆረስ የሚባል ሽማግሌ

Right
Member
Posts: 2722
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የኢትዮ360 እና የወያኔ ትግሬ ጸረ ብርሃኑ ነጋ ጎማ እንደ ገና ተነፈሰ! "ዛሬ ምን አለ?" አዲስ ዶክመንት!!!

Post by Right » 04 Jul 2022, 16:35

Selam AKA Horus,

There is no need to rant.
You said it: “ it is up to EZEMA members to question if EZEMA is cheerleading for the ruling party and leaders are pursuing cabinet job.”

Confirming that you are collecting tax payers money to work against the tax payers.

Dr Birr as a cabinet minster and top adviser to PM Abiye he has overlooked the Amaharas genocide. He may face a life sentence in a US court.

Horus
Senior Member+
Posts: 30652
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኢትዮ360 እና የወያኔ ትግሬ ጸረ ብርሃኑ ነጋ ጎማ እንደ ገና ተነፈሰ! "ዛሬ ምን አለ?" አዲስ ዶክመንት!!!

Post by Horus » 04 Jul 2022, 20:04

union wrote:
04 Jul 2022, 15:51
ብርሀኑን በግለሰብ ደረጃ ታርጌት እንዲደረግ እያደረገው ነው ይሄ እበት ሆረስ የሚባል ሽማግሌ
union,
አንተ የቁጭራ ሸርሙሙጣ ልጅ ምን ብዬህ ነበር? ሆረስን ከሰደብክ ምን እንደ ሚጠብቅህ ታቃለህ አይደል! የእንግዴ ልጅ ወያኔ!!!

union
Member+
Posts: 6045
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: የኢትዮ360 እና የወያኔ ትግሬ ጸረ ብርሃኑ ነጋ ጎማ እንደ ገና ተነፈሰ! "ዛሬ ምን አለ?" አዲስ ዶክመንት!!!

Post by union » 04 Jul 2022, 20:07

:lol: :lol: :lol: ሆረስ

አንቺ ደግሞ የሞትሽ ሽማግሌ ከየት መጣሽ ዛሬ። :lol:
ስድብ አሰዳደብሽን እኮ እናፍቀዋለው። ስድብ አትችይም ደግሞ ከልብሽ ነው የምትሳደቢው :lol:

Horus wrote:
04 Jul 2022, 20:04
union wrote:
04 Jul 2022, 15:51
ብርሀኑን በግለሰብ ደረጃ ታርጌት እንዲደረግ እያደረገው ነው ይሄ እበት ሆረስ የሚባል ሽማግሌ
union,
አንተ የቁጭራ ሸርሙሙጣ ልጅ ምን ብዬህ ነበር? ሆረስን ከሰደብክ ምን እንደ ሚጠብቅህ ታቃለህ አይደል! የእንግዴ ልጅ ወያኔ!!!

Selam/
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የኢትዮ360 እና የወያኔ ትግሬ ጸረ ብርሃኑ ነጋ ጎማ እንደ ገና ተነፈሰ! "ዛሬ ምን አለ?" አዲስ ዶክመንት!!!

Post by Selam/ » 04 Jul 2022, 21:10

Kichamam Woyane - Tax matters don’t involve TPLF thugs as far is Ethiopia is concerned, so just shut the fvck up. A woyane weasel doesn’t have neither the historical nor moral background to talk about Amharas killings or any killing as a matter of fact. KIFFU!
Right wrote:
04 Jul 2022, 16:35
Selam AKA Horus,

There is no need to rant.
You said it: “ it is up to EZEMA members to question if EZEMA is cheerleading for the ruling party and leaders are pursuing cabinet job.”

Confirming that you are collecting tax payers money to work against the tax payers.

Dr Birr as a cabinet minster and top adviser to PM Abiye he has overlooked the Amaharas genocide. He may face a life sentence in a US court.

Selam/
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የኢትዮ360 እና የወያኔ ትግሬ ጸረ ብርሃኑ ነጋ ጎማ እንደ ገና ተነፈሰ! "ዛሬ ምን አለ?" አዲስ ዶክመንት!!!

Post by Selam/ » 04 Jul 2022, 21:15

Tiny mini minion TPLF rat - Didn’t I tell you that I don’t understand stupid? Let me have my puppy translate it for me. KIFFU!
union wrote:
04 Jul 2022, 16:21
horus
Wait till random people start shooting at witaf neqays and you will see what I am talking about. አንተ ብቻ መፀሀፍህን አንብብ

Selam/ wrote:
04 Jul 2022, 16:17
Typical vindictive woyane behavior: kill all village residents to avenge one. KIFFU!
union wrote:
04 Jul 2022, 15:51
ብርሀኑን በግለሰብ ደረጃ ታርጌት እንዲደረግ እያደረገው ነው ይሄ እበት ሆረስ የሚባል ሽማግሌ

Right
Member
Posts: 2722
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የኢትዮ360 እና የወያኔ ትግሬ ጸረ ብርሃኑ ነጋ ጎማ እንደ ገና ተነፈሰ! "ዛሬ ምን አለ?" አዲስ ዶክመንት!!!

Post by Right » 04 Jul 2022, 21:56

Selam AKA Horus,
So they said: “An empty barrel makes a loud noise”.
You run out of substance. Labeling me a woyannie will not shield you from embarrassment as serving a puppet.
We are grieving the Amahara massacre and you are celebrating a meaningless win by Dr Birr.
MOLACHA LEBA.

Selam/
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የኢትዮ360 እና የወያኔ ትግሬ ጸረ ብርሃኑ ነጋ ጎማ እንደ ገና ተነፈሰ! "ዛሬ ምን አለ?" አዲስ ዶክመንት!!!

Post by Selam/ » 04 Jul 2022, 22:04

We are grieving the Amahara massacre
:lol: :lol: :lol:
Really?

It’s written in the scriptures that sleazy woyanes don’t have a grieving soul. ወሽካታ!
Right wrote:
04 Jul 2022, 21:56
Selam AKA Horus,
So they said: “An empty barrel makes a loud noise”.
You run out of substance. Labeling me a woyannie will not shield you from embarrassment as serving a puppet.
We are grieving the Amahara massacre and you are celebrating a meaningless win by Dr Birr.
MOLACHA LEBA.

union
Member+
Posts: 6045
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: የኢትዮ360 እና የወያኔ ትግሬ ጸረ ብርሃኑ ነጋ ጎማ እንደ ገና ተነፈሰ! "ዛሬ ምን አለ?" አዲስ ዶክመንት!!!

Post by union » 04 Jul 2022, 22:44

Horus
አንተ ሽማግሌ ፓለቲካ የማይገባህ።።ዝም ብለህ ተማር ፓለቲካ ከኛ :lol:

እያዳላጠህ ስትከሰከስ ማየት ደስ ይላል። ደሞ የፓለቲካ ሳይንስ ተምሬያለው ትላለህ :lol: :lol: :lol:
Selam/ wrote:
04 Jul 2022, 21:15
Tiny mini minion TPLF rat - Didn’t I tell you that I don’t understand stupid? Let me have my puppy translate it for me. KIFFU!
union wrote:
04 Jul 2022, 16:21
horus
Wait till random people start shooting at witaf neqays and you will see what I am talking about. አንተ ብቻ መፀሀፍህን አንብብ

Selam/ wrote:
04 Jul 2022, 16:17
Typical vindictive woyane behavior: kill all village residents to avenge one. KIFFU!
union wrote:
04 Jul 2022, 15:51
ብርሀኑን በግለሰብ ደረጃ ታርጌት እንዲደረግ እያደረገው ነው ይሄ እበት ሆረስ የሚባል ሽማግሌ

Selam/
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የኢትዮ360 እና የወያኔ ትግሬ ጸረ ብርሃኑ ነጋ ጎማ እንደ ገና ተነፈሰ! "ዛሬ ምን አለ?" አዲስ ዶክመንት!!!

Post by Selam/ » 04 Jul 2022, 23:15

እንጭጭ ወያኔ - Why are you referring yourself as “we” or እኛ? I guess, you are including your other identities: Present, Insulation, Right, Eden, Noble Amhara, Abdelaziz, etc. You need at least 20 shadow names to make you feel like a complete human being. :lol: KIFFU!

union wrote:
04 Jul 2022, 22:44
Horus
አንተ ሽማግሌ ፓለቲካ የማይገባህ።።ዝም ብለህ ተማር ፓለቲካ ከኛ :lol:

እያዳላጠህ ስትከሰከስ ማየት ደስ ይላል። ደሞ የፓለቲካ ሳይንስ ተምሬያለው ትላለህ :lol: :lol: :lol:
Selam/ wrote:
04 Jul 2022, 21:15
Tiny mini minion TPLF rat - Didn’t I tell you that I don’t understand stupid? Let me have my puppy translate it for me. KIFFU!
union wrote:
04 Jul 2022, 16:21
horus
Wait till random people start shooting at witaf neqays and you will see what I am talking about. አንተ ብቻ መፀሀፍህን አንብብ

Selam/ wrote:
04 Jul 2022, 16:17
Typical vindictive woyane behavior: kill all village residents to avenge one. KIFFU!
union wrote:
04 Jul 2022, 15:51
ብርሀኑን በግለሰብ ደረጃ ታርጌት እንዲደረግ እያደረገው ነው ይሄ እበት ሆረስ የሚባል ሽማግሌ

Horus
Senior Member+
Posts: 30652
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኢትዮ360 እና የወያኔ ትግሬ ጸረ ብርሃኑ ነጋ ጎማ እንደ ገና ተነፈሰ! "ዛሬ ምን አለ?" አዲስ ዶክመንት!!!

Post by Horus » 05 Jul 2022, 01:53

በነገራችን ላይ which pseudonyms did Yabello morph into? :lol: :lol: :lol: I have no doubt he is union& right :idea: :idea:

Right
Member
Posts: 2722
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የኢትዮ360 እና የወያኔ ትግሬ ጸረ ብርሃኑ ነጋ ጎማ እንደ ገና ተነፈሰ! "ዛሬ ምን አለ?" አዲስ ዶክመንት!!!

Post by Right » 05 Jul 2022, 07:44

አድርባይነት ! የሞራል ዝቅጠት : የለውጥ መርገም ! (ኢዜማ?) (ከቴዎድሮስ ሐይሌ)
ነፃ አስተያየት
Ethiopian politics _
ከቴዎድሮስ ሐይሌ

አንድ ንጉስ ልጅ ይወልድና ታላቅ ደስታ በቤተመንግስቱ ይሆናል :: ንጉሱም የተወለደው ልጁ የወደፊት እጣ ፋንታእጅግ ያሳስበና በዘመኑ ያሉ አዋቂ የተባሉ ጠንቋዮች ኮከብ ቆጣሪዎችን ደብተራና አስማተኞችን አስጠርቶ ልጁሲያድግ ምን እንደሚሆን ይጠይቅ ጀመር:: ሁሉም በየተራ እየተነሱ ልጁ አድጎ የአባቱን ግዛት እንደሚያስፋፋበሃይለኝነቱ ጠላቶቹን የሚደመስስ የጦር ሰው እንደሚሆን ሌላም ሌላም የውዳሴ ትንቢት እያዘነቡ የንጉሱንመንፈስ በሃሴት ሞሉት ::

በዚህ የአድርባዮች በነገሱበት የንጉስ እልፍኝ በአዋቂነቱ ተጋብዞ የነበረ አንድ ፈላስፋ ካነበበው ታሪክከመረመራቸው መጽሃፍት አንጻር የንጉሱንን ልጅ የመጪ ዘመን እድል እንዲናገር በንጉሱ ይታዘዛል:: ፈላስፋውም ንጉስ ሆይ ሺ አመት ንገስ እኔ የማውቀው ቢኖር ልጁ ጎርምሶ ሆነ እርጅቶ እንድ ቀን ሟች መሆኑንአውቃለሁ:: ስለ መጪ ዘመኑ እድል ፋንታ ግን የማውቀው የለም ብሎ ይቀመጣል::

በንጉሱ ስጦታና በግብዣው ወይን ጠጅ ልቡ የተደፈነው የአድርባይ መንጋ ይህ ፈላስፋ መጥፎ ተመኝቷል : በታላቁ ንጉሳችን ልጅ ላይ አሟርቷል:: ፍርድ ይገባዋል በሚል በእድርባዮች ተከሶ ንጉሱም በከንቱ ውዳሴ አይነልቦናው ታውሮ ሊሆን የሚችለውን ከመጽሃፍት ያነበበውን ከሕይወት የተማረውን እውነት የተናገረውን ፈላስፋበሞት እንዲቀጣ ወሰነበት ይባላል::

የአድርባይ ምላስ ለሞላ መሶብ ስልጣን ለያዘ ሹም ሃብት ላካበተ ከበርቴ ለመነጠፍ ሃሰት ለመዝራት ከንቱውዳሴን ለማዝነብ የሚቀድማት የለም:: አድርባይ ለሞቀ ዙፉን ሰጋጅ ቀን የሞላለት አይጥ አንበሳ ጭለማውንብርሃን ብላ ለመግለጽ የሚለጉማት ሞራል የተባለው የሕሊና ጠፍር የላትም:: አድርባይነት የለውጥ እንቅፋትየፖልቲካ ቫይረስ ናት::

በተለይ ለሃገራችን መቆርቆዝ ዛሬ ለደረስንብት ውድቀት የአድርባዮች ሚና የአንበሳውን ድርሻ ይይዛል:: ጃንሆይመቃብር ሲማስላቸው ሞት ተደግሶ ቀን ሲቆጠርላቸው : ስህተታቸውን አውቀው ለማረም እንዳይችሉበከበቧቸው መንጋ አድርባዮች ከንቱ ውዳሴ ታንቀው ላሳፋሪ ፍጻሜ በቅተዋል:: ሊቀመንበር መንግስቱምበተመሳሳይ ባቡር ተሳፍረው ለስደት እንደበቁም አይተናል::

ለዚህ ነው መካሪ የሌለው ንጉስ ያለ አመት አይነግስ አባቶች የሚሉት:: ምክር ሰይፍ ናት ትቆርጣለች:: ትችትሞረድ ሆና ትስላለች:: ሂስ ኮንፖስ ሆና አቅጣጫዎችን ታሳያለች:: እውነት መስተዋት ነችና ጉድፍን ታሳያልች:: ልባም መካሪ እንዲህ ነው:: ይህን መሰል እስተዋይነት የተሞላው መካሪና ወዳጅ መሪዎች እያጡ ባልሆኑትእንደሆኑ : ከስረው እንዳተረፉ ተዋርደው እንደከበሩ በጣፈጡ ቃላት ተሽሞንሙነው ወደ አይቀሬው ውርደትያዘግማሉ::

ለአድርባይነት ሰው የሚጋለጠው የስልጣን ጥማት ሕሊናውን ሲጋርደው : አፍቅሮት ንዋይ እረፍት ሲነሳው : ወኔሲያጥር ድፍረት ስትነጥፍ ፍርሃት ሲያይል ነው:: ሆዳምነት ለከት ሲያጣ ለቁሳዊ

አላፊና ጠፊ እንስሳዊ ባህሪ ይዳርጋል:: ሕሊና ሲደርቅ መንፈሳዊነት ሲሳሳ ስጋዊ አረም በላያችን ሲነግስ የአድርባይነት እርጉም መንፈስና የሞራል መርገምት የሃገር ደዌ ይሆናል::

ምሳሌዎች በሽ ናቸው ከጁንዲን ሳዶ እስከ አየለ ጫሚሶ : ከካሱ ኢላላ እስከ ታምራት ላይኔ : ብዙ አይተናል:: የሃይለማርያምን ባዶ ወንበር የነጋሶን መገለል : የገነት ዘውዴን ቅጥ ያጣ ምግባር በየፈርጁ አይተናል :: መርሕ እውነትና ሃቅ ይዘው እስከመጨሩሻው የጸኑ ጀግኖች በቁጥር እጅግ ቢያንሱም ለትውልድ ተምሳሌት የለውጥ ብርሃን ሆነውን ተስፋችን በአድርባዮች ጠውልጎ እንዳይጠፋ ጠል ሆነውናል::

ዛሬ ሃገራችን ያለችበት ሁኔታም ታሪክ እራሱን ይደግማል እንዲሉ ከዛው አሮጌ አድርባይንት ከነገሰበት ዋሻ አልወጣንም:: አበው በካባ ላይ ደበሎ እንዲሉ ፖለቲካችን ላይ ጨለምተኛ የጎሳ እርዕዮት ተጨምሮበት አድርባይነት ሲታከልበት የሚፈጥረው ተጽዕኖ ለመገመት ከባድ ነው::

አሁን ደግሞ በመደመር ወሽመጥ በአድርባዮች ሰልፍ ውስጥ እነ ዶር ብርሃኑን እያየን ነው:: ማህበራዊ ፍትህን የሚያህል ታላቅ ሕዝባዊ አጀንዳ ተሸክሞ የአማራጭ ፓርቲ ሚና ለመወጣት ተቋቁሚያልው የሚለው ኢዜማ እየተናጠ ያለበት ውስጣዊ ቅራኔ ዕሪዎታለማዊ ወይም እስትራቴጂያዊ ጥያቄ አይደለም:: በፓርቲው መርህና በሚከተለው ፍልስፍናም አይደለም:: ዋናው የፓርቲው ቀውስ ለገዥው ፓርቲ ለመንበርከክ ሱሪያቸውን ባወለቁና የሕዝብና የሃገርን ጉዳይ እናስቀድም የሚል ባርኔጣ ባጠለቁ መካከል እንደሆነ በገሃድ እየታየ ነው::

የዛሬው የዶር ብርሃኑ አቋምና ሲያራምዱት የቆዩት ተግባር የፖለቲካ አድርባይነት የተጣባው ሃላፊነት ካለበት የድርጅት መሪ የማይጠበቅ ነው:: ግለሰቡ ባላቸው ስብዕና ከብዙ አቅጣጫ ብዙ ቢባሉም ሌሎች ያልሰሙ ትጥቂቶች የምናውቀው የሴራና የአሻጥር ፖለቲካ ተዋናይ ቢሆኑም ያለፈውን ሁሉ ትቶ ባለው የለውጥ ሂደት ውስጥ ተሽለው ይገኛሉ የሚል እምነት ነበረ :: ያ ቢቀር እንኳ በዚህ ደረጃ ወርደው የአድርባዮችን ካንፕ ይቀላቀላሉ ብሎ የሚገምትም አልነበረም::

አብይን ዛሬም አምነዋለሁ የሚሉት ጎምቱው የሴራ ፖለቲከኛና የኢኮኖሚ ኤክስፐርቱ ብርሃኑ የአድርባይነትን ጥግጋት ከአንድ የታሪክ ኩነት ጋር ይመሳሰልብኛል::

አድርባይነት በየዘመነ መንግስቱ የተለያየ ባህሪና ገጠመኝ አለው:: በ66 አብዮት ማግስት ገና በአፍላው የተፈጸመ ወደር የለሽ የአድርባይነት ጥግ በታሪክ ተሰንዶ ማየት ይደንቃል:: ከፈረሱ አፍ እንዲሉ ከጊዜው ተራማጆች አንዱ የሆኑት ዶ/ር አማረ ተግባሩ ኃይሌ ፊዳ እና የግሌ ትዝታ በሚል እርዕስ በጻፉት መጽሃፍ በገጽ 137 እንዲህ ብለውያሰፈሩት ይጠቀሳል::

“’ኢሃፓ ፍቅሬ መርድን ከገደለ በሗላ ለደህንነትችን ሲባል ኮሎኔል መንግስቱ መኖሪያ ቤት እያመሸን በአጃቢ ወደቤታችን እንሸኝ ነበር:: አንድ ቀን እንደወትሯችን የፖለትካ ክርክሩ አብቅቶ ወደ ጨዋታና ቀልዱ አምርቶ እሳቸውም ዘና ብለው ከተቀመጡበት ሶፉ ላይ ሆነው ሰዓቱም እየመሸ በመሄዱ ይሆን የተለምዶ የወታደር ቡት ጫማቸውን ክር ለመፍታትና ካንጋቾቻቸው መካከል ለእግራቸው ሙቅ ውሃ ይዞ በመቅረብ ላለው ሰው እራሳቸውን ሲያዘጋጁ ሌላው አንጋቻቸው ጫማቸውን ለመፍታት ተንደረደረ:: ይህንን የተመለከተው ከሕብረቱ ድርጅቶች መሪዎች መካከል አንዱ ሰውም አብሮ ተንደርድሮ ካንጋቹ ጋር ትንቅንቅ ያዘ:: ይህን የተመለከቱት ኮሎኔል መንግስቱ ኧረ አይገባም ቢሉም .. ይህው ከህብረቱ

ድርጅቶች መሪ አንዱ የሆነው ሰው ጡንቸኛና ፍርጥም ያለ ስለነበር አንጋቹን ገፍትሮ ጫማቸውን አውልቆ እግራችውን አጠበ:: ግለሰቡ አጠባውን ጨርሶ ወደ መቀመጫው ሲመለስ የሚያስነውር ሳይሆን የሚያኮራ ተግባር እንደፈጸመ ፈገግ እንዳለ ወደ መቀመጫው ተመለሰ”

በዚያን ግዜ በኮሎኔል መንግስቱ ቤት አብረው የነበሩት የኢማሌድህ ድርጅት መሪዎች ነበሩ:: በግዜው የግራ ፖለቲካ እርዕዮተ አለም የሚጠበቡት የመኤሶኖቹ ሐይሌ ፊዳ አንዳርጋቸው አሰግድና ፖለቲካን የሚራቀቁባት ዶርነገደ ጎበዜን አቶ አሰፉ ጫቦ ዘገየ አስፉውና ዶር ሰናይ ልኬን የመሰሉ አብዮተኞች የታደሙበት ስብስብ ነበር:: ጸሃፊው ተንበርካኪውን እግር አጣቢ የፖለቲካ መሪ እከሌ ነው ብለው በመጽሃፉቸው ስሙን ባይጠቅሱም ዶር ሰናይ ልኬ እንደነበር በወቅቱ እዛ አካባቢ ከነበሩ ሰዎች ሰምቻለሁ::

ዛሬስ እግር ለማጠብ የተሰለፉት ምሁራን የሉም ወይ? የእነ ዶር ብርሃኑ አብይን አምነዋለሁ የሚለው አቋም ከአድርባይነት የተቀዳ እምነት አይደለምን? አብይ የብሄር ፖለቲካን አስወግዶ ሃገራዊ አቋም እንዲጠናከር ያግዛል ሲሉም አልነበር? የታል ኢትዮጵያዊነት? ዛሬ ላይ ሰዎች በማንነታቸው በሺዎች ታርደው የሚያድሩበት ሃገር በዚህ ዓለም ላይ ከኢትዮጵያ ውጪ ማንም የለም:: ተረኝነት አፍጥጦ በሚታይበት ጄኖሳይድ የዕለት ዜና በሆነበት ገዥው ቡድንና ጠቅላይ ሚንስትሩ ከብሄር ፖለቲካ ቀኖናቸው ሳይላቀቁ ፖርቲያቸው ግጭት ጠማቂና ፍጅትፈጻሚ በሆነበት የሰቆቃ ምድር እንዴት ተስፉ ይሆናል:: በዚህ ሁሉ ሰቆቃ ውስጥ ዛሬም ለነዶር ብርሃኑ መንገድም ሕይወትም አብይ ነውን? ሕዝብ የሚጠይቀው ይህንን ነው?

አንድ አማራጭ ፓርቲ የሚመራ መሪ የመርከቧን ቀዳዳ ለመድፈን ከመታገል ይልቅ የካፒቴኑን ባዶ የተስፉ ኑዛዜ አምኖ አብሮ ለመስመጥ የሚያድርገው ምን ሃይል ይኖራል:: ከፍርሃት ከሞራል አልባነትና ከአድርባይነት ውጪ:: እንደ ዶር ብርሃኑ በኢትዮጵያ ፖለቲካ እድሜውን የጨረሰ ፖለቲከኛና ጥርሱን የነቀለ የአራዳ ልጅ እንደወረደ በባዶ የባልቴት ፕሮፓጋንዳ ሊነዳ የሚችልበት ምንም ምክንያት የለም:: ከላይ እንዳነሳንው ከተልዕኮው ውጪ በማይመልከተው የእግር አጣቢነት የተሰማራው የፖርቲ መሪ ለግርድና ያንብረከከው የሞራል ዝቅጠት የአድርባይነት መንፈስ ብቻና ብቻ ነው::

የትግሉ እርዝማኔ በየፌርማታው የሚያወርዳቸው የጽናት ማጣት ትጥቃቸውን የሚያስፈትቸው የስልጣን ፍርፋሪ የቤተመንግስቱ እልፍኝ የሚያንበረክካቸው መርህ የለሾች በታሪክ ፊት ማየታችን ትላንትም ነበር ዛሬም ይቀጥላል:: በዛው ልክ የአቋም ሰዎች አሻራቸውን እያኖሩ በጥላቸው እያስበረገጉ በሃሳብ ሰይፍ እየመተሩ ምርኮኛና ምስለኔውን ብቻ ሳይሆን ገዢዎችንም እያራዱ ትግሉ ይቀጥላል:: ኢዜማ ውስጥ ሕዝባዊና ሃገራዊ ስሜት ያላችሁ ከየትኛውም ዘውግ ይሁን ሃይማኖት ውጡ በመርህ የምትመሩ ሞራልና እውነትን ትጥቅ አድረጋችሁ አድርባይነትን ልትጠየፉት ይገባል:: ለራሳችሁ ክብር ለልጆቻችሁና ለትውልድ የሚኖር አሳፉሪና አዋራጅ ታሪክ እንዳታወርሱ ተጠንቀቁ:: ለባለግዜ ዘረኛ ገዥዎች በአድርባይነት የሚታየው የፓርቲያችሁን አዋራጅ ምስል ለውጣችሁ ወደ ሕዝባዊነት ከፍታ ልትመልሱት ግድ ይላችሗል:: አለያ እውነት ጨልማ ሞራል ጠውልጋ አድርባይነት ደግፎት የሚጸና ወንበር አይኖርም:: መጨረሻውም ለሰጋጁም ለአሰጋጁም አያምርም:: የጨለመው መንጋቱ ሕዝብ የድሉ ባለቤት መሆኑ ዲሞክራሲ ሰፍኖ በዘረኝነትና በአድርባይነት መቃብር ላይ የሃሳብ የበላይነት በሃገራችን መረጋገጡ ቢዘገይም አይቀሬ ለመሆኑ አንጠራጠርም::

በመጨረሻም ኢዜማዎች ከታሪክ ተማሩ በእራሳችሁ እንዳታፍሩ!!!

Selam/
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የኢትዮ360 እና የወያኔ ትግሬ ጸረ ብርሃኑ ነጋ ጎማ እንደ ገና ተነፈሰ! "ዛሬ ምን አለ?" አዲስ ዶክመንት!!!

Post by Selam/ » 05 Jul 2022, 08:42

Lol! You resurrected Yaballo buchillo from the abyss!

Horus wrote:
05 Jul 2022, 01:53
በነገራችን ላይ which pseudonyms did Yabello morph into? :lol: :lol: :lol: I have no doubt he is union& right :idea: :idea:

Right
Member
Posts: 2722
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የኢትዮ360 እና የወያኔ ትግሬ ጸረ ብርሃኑ ነጋ ጎማ እንደ ገና ተነፈሰ! "ዛሬ ምን አለ?" አዲስ ዶክመንት!!!

Post by Right » 05 Jul 2022, 11:19

አድርባይነት ! የሞራል ዝቅጠት : የለውጥ መርገም ! (ኢዜማ?) (ከቴዎድሮስ ሐይሌ)
ነፃ አስተያየት
Ethiopian politics _
ከቴዎድሮስ ሐይሌ

አንድ ንጉስ ልጅ ይወልድና ታላቅ ደስታ በቤተመንግስቱ ይሆናል :: ንጉሱም የተወለደው ልጁ የወደፊት እጣ ፋንታእጅግ ያሳስበና በዘመኑ ያሉ አዋቂ የተባሉ ጠንቋዮች ኮከብ ቆጣሪዎችን ደብተራና አስማተኞችን አስጠርቶ ልጁሲያድግ ምን እንደሚሆን ይጠይቅ ጀመር:: ሁሉም በየተራ እየተነሱ ልጁ አድጎ የአባቱን ግዛት እንደሚያስፋፋበሃይለኝነቱ ጠላቶቹን የሚደመስስ የጦር ሰው እንደሚሆን ሌላም ሌላም የውዳሴ ትንቢት እያዘነቡ የንጉሱንመንፈስ በሃሴት ሞሉት ::

በዚህ የአድርባዮች በነገሱበት የንጉስ እልፍኝ በአዋቂነቱ ተጋብዞ የነበረ አንድ ፈላስፋ ካነበበው ታሪክከመረመራቸው መጽሃፍት አንጻር የንጉሱንን ልጅ የመጪ ዘመን እድል እንዲናገር በንጉሱ ይታዘዛል:: ፈላስፋውም ንጉስ ሆይ ሺ አመት ንገስ እኔ የማውቀው ቢኖር ልጁ ጎርምሶ ሆነ እርጅቶ እንድ ቀን ሟች መሆኑንአውቃለሁ:: ስለ መጪ ዘመኑ እድል ፋንታ ግን የማውቀው የለም ብሎ ይቀመጣል::

በንጉሱ ስጦታና በግብዣው ወይን ጠጅ ልቡ የተደፈነው የአድርባይ መንጋ ይህ ፈላስፋ መጥፎ ተመኝቷል : በታላቁ ንጉሳችን ልጅ ላይ አሟርቷል:: ፍርድ ይገባዋል በሚል በእድርባዮች ተከሶ ንጉሱም በከንቱ ውዳሴ አይነልቦናው ታውሮ ሊሆን የሚችለውን ከመጽሃፍት ያነበበውን ከሕይወት የተማረውን እውነት የተናገረውን ፈላስፋበሞት እንዲቀጣ ወሰነበት ይባላል::

የአድርባይ ምላስ ለሞላ መሶብ ስልጣን ለያዘ ሹም ሃብት ላካበተ ከበርቴ ለመነጠፍ ሃሰት ለመዝራት ከንቱውዳሴን ለማዝነብ የሚቀድማት የለም:: አድርባይ ለሞቀ ዙፉን ሰጋጅ ቀን የሞላለት አይጥ አንበሳ ጭለማውንብርሃን ብላ ለመግለጽ የሚለጉማት ሞራል የተባለው የሕሊና ጠፍር የላትም:: አድርባይነት የለውጥ እንቅፋትየፖልቲካ ቫይረስ ናት::

በተለይ ለሃገራችን መቆርቆዝ ዛሬ ለደረስንብት ውድቀት የአድርባዮች ሚና የአንበሳውን ድርሻ ይይዛል:: ጃንሆይመቃብር ሲማስላቸው ሞት ተደግሶ ቀን ሲቆጠርላቸው : ስህተታቸውን አውቀው ለማረም እንዳይችሉበከበቧቸው መንጋ አድርባዮች ከንቱ ውዳሴ ታንቀው ላሳፋሪ ፍጻሜ በቅተዋል:: ሊቀመንበር መንግስቱምበተመሳሳይ ባቡር ተሳፍረው ለስደት እንደበቁም አይተናል::

ለዚህ ነው መካሪ የሌለው ንጉስ ያለ አመት አይነግስ አባቶች የሚሉት:: ምክር ሰይፍ ናት ትቆርጣለች:: ትችትሞረድ ሆና ትስላለች:: ሂስ ኮንፖስ ሆና አቅጣጫዎችን ታሳያለች:: እውነት መስተዋት ነችና ጉድፍን ታሳያልች:: ልባም መካሪ እንዲህ ነው:: ይህን መሰል እስተዋይነት የተሞላው መካሪና ወዳጅ መሪዎች እያጡ ባልሆኑትእንደሆኑ : ከስረው እንዳተረፉ ተዋርደው እንደከበሩ በጣፈጡ ቃላት ተሽሞንሙነው ወደ አይቀሬው ውርደትያዘግማሉ::

ለአድርባይነት ሰው የሚጋለጠው የስልጣን ጥማት ሕሊናውን ሲጋርደው : አፍቅሮት ንዋይ እረፍት ሲነሳው : ወኔሲያጥር ድፍረት ስትነጥፍ ፍርሃት ሲያይል ነው:: ሆዳምነት ለከት ሲያጣ ለቁሳዊ

አላፊና ጠፊ እንስሳዊ ባህሪ ይዳርጋል:: ሕሊና ሲደርቅ መንፈሳዊነት ሲሳሳ ስጋዊ አረም በላያችን ሲነግስ የአድርባይነት እርጉም መንፈስና የሞራል መርገምት የሃገር ደዌ ይሆናል::

ምሳሌዎች በሽ ናቸው ከጁንዲን ሳዶ እስከ አየለ ጫሚሶ : ከካሱ ኢላላ እስከ ታምራት ላይኔ : ብዙ አይተናል:: የሃይለማርያምን ባዶ ወንበር የነጋሶን መገለል : የገነት ዘውዴን ቅጥ ያጣ ምግባር በየፈርጁ አይተናል :: መርሕ እውነትና ሃቅ ይዘው እስከመጨሩሻው የጸኑ ጀግኖች በቁጥር እጅግ ቢያንሱም ለትውልድ ተምሳሌት የለውጥ ብርሃን ሆነውን ተስፋችን በአድርባዮች ጠውልጎ እንዳይጠፋ ጠል ሆነውናል::

ዛሬ ሃገራችን ያለችበት ሁኔታም ታሪክ እራሱን ይደግማል እንዲሉ ከዛው አሮጌ አድርባይንት ከነገሰበት ዋሻ አልወጣንም:: አበው በካባ ላይ ደበሎ እንዲሉ ፖለቲካችን ላይ ጨለምተኛ የጎሳ እርዕዮት ተጨምሮበት አድርባይነት ሲታከልበት የሚፈጥረው ተጽዕኖ ለመገመት ከባድ ነው::

አሁን ደግሞ በመደመር ወሽመጥ በአድርባዮች ሰልፍ ውስጥ እነ ዶር ብርሃኑን እያየን ነው:: ማህበራዊ ፍትህን የሚያህል ታላቅ ሕዝባዊ አጀንዳ ተሸክሞ የአማራጭ ፓርቲ ሚና ለመወጣት ተቋቁሚያልው የሚለው ኢዜማ እየተናጠ ያለበት ውስጣዊ ቅራኔ ዕሪዎታለማዊ ወይም እስትራቴጂያዊ ጥያቄ አይደለም:: በፓርቲው መርህና በሚከተለው ፍልስፍናም አይደለም:: ዋናው የፓርቲው ቀውስ ለገዥው ፓርቲ ለመንበርከክ ሱሪያቸውን ባወለቁና የሕዝብና የሃገርን ጉዳይ እናስቀድም የሚል ባርኔጣ ባጠለቁ መካከል እንደሆነ በገሃድ እየታየ ነው::

የዛሬው የዶር ብርሃኑ አቋምና ሲያራምዱት የቆዩት ተግባር የፖለቲካ አድርባይነት የተጣባው ሃላፊነት ካለበት የድርጅት መሪ የማይጠበቅ ነው:: ግለሰቡ ባላቸው ስብዕና ከብዙ አቅጣጫ ብዙ ቢባሉም ሌሎች ያልሰሙ ትጥቂቶች የምናውቀው የሴራና የአሻጥር ፖለቲካ ተዋናይ ቢሆኑም ያለፈውን ሁሉ ትቶ ባለው የለውጥ ሂደት ውስጥ ተሽለው ይገኛሉ የሚል እምነት ነበረ :: ያ ቢቀር እንኳ በዚህ ደረጃ ወርደው የአድርባዮችን ካንፕ ይቀላቀላሉ ብሎ የሚገምትም አልነበረም::

አብይን ዛሬም አምነዋለሁ የሚሉት ጎምቱው የሴራ ፖለቲከኛና የኢኮኖሚ ኤክስፐርቱ ብርሃኑ የአድርባይነትን ጥግጋት ከአንድ የታሪክ ኩነት ጋር ይመሳሰልብኛል::

አድርባይነት በየዘመነ መንግስቱ የተለያየ ባህሪና ገጠመኝ አለው:: በ66 አብዮት ማግስት ገና በአፍላው የተፈጸመ ወደር የለሽ የአድርባይነት ጥግ በታሪክ ተሰንዶ ማየት ይደንቃል:: ከፈረሱ አፍ እንዲሉ ከጊዜው ተራማጆች አንዱ የሆኑት ዶ/ር አማረ ተግባሩ ኃይሌ ፊዳ እና የግሌ ትዝታ በሚል እርዕስ በጻፉት መጽሃፍ በገጽ 137 እንዲህ ብለውያሰፈሩት ይጠቀሳል::

“’ኢሃፓ ፍቅሬ መርድን ከገደለ በሗላ ለደህንነትችን ሲባል ኮሎኔል መንግስቱ መኖሪያ ቤት እያመሸን በአጃቢ ወደቤታችን እንሸኝ ነበር:: አንድ ቀን እንደወትሯችን የፖለትካ ክርክሩ አብቅቶ ወደ ጨዋታና ቀልዱ አምርቶ እሳቸውም ዘና ብለው ከተቀመጡበት ሶፉ ላይ ሆነው ሰዓቱም እየመሸ በመሄዱ ይሆን የተለምዶ የወታደር ቡት ጫማቸውን ክር ለመፍታትና ካንጋቾቻቸው መካከል ለእግራቸው ሙቅ ውሃ ይዞ በመቅረብ ላለው ሰው እራሳቸውን ሲያዘጋጁ ሌላው አንጋቻቸው ጫማቸውን ለመፍታት ተንደረደረ:: ይህንን የተመለከተው ከሕብረቱ ድርጅቶች መሪዎች መካከል አንዱ ሰውም አብሮ ተንደርድሮ ካንጋቹ ጋር ትንቅንቅ ያዘ:: ይህን የተመለከቱት ኮሎኔል መንግስቱ ኧረ አይገባም ቢሉም .. ይህው ከህብረቱ

ድርጅቶች መሪ አንዱ የሆነው ሰው ጡንቸኛና ፍርጥም ያለ ስለነበር አንጋቹን ገፍትሮ ጫማቸውን አውልቆ እግራችውን አጠበ:: ግለሰቡ አጠባውን ጨርሶ ወደ መቀመጫው ሲመለስ የሚያስነውር ሳይሆን የሚያኮራ ተግባር እንደፈጸመ ፈገግ እንዳለ ወደ መቀመጫው ተመለሰ”

በዚያን ግዜ በኮሎኔል መንግስቱ ቤት አብረው የነበሩት የኢማሌድህ ድርጅት መሪዎች ነበሩ:: በግዜው የግራ ፖለቲካ እርዕዮተ አለም የሚጠበቡት የመኤሶኖቹ ሐይሌ ፊዳ አንዳርጋቸው አሰግድና ፖለቲካን የሚራቀቁባት ዶርነገደ ጎበዜን አቶ አሰፉ ጫቦ ዘገየ አስፉውና ዶር ሰናይ ልኬን የመሰሉ አብዮተኞች የታደሙበት ስብስብ ነበር:: ጸሃፊው ተንበርካኪውን እግር አጣቢ የፖለቲካ መሪ እከሌ ነው ብለው በመጽሃፉቸው ስሙን ባይጠቅሱም ዶር ሰናይ ልኬ እንደነበር በወቅቱ እዛ አካባቢ ከነበሩ ሰዎች ሰምቻለሁ::

ዛሬስ እግር ለማጠብ የተሰለፉት ምሁራን የሉም ወይ? የእነ ዶር ብርሃኑ አብይን አምነዋለሁ የሚለው አቋም ከአድርባይነት የተቀዳ እምነት አይደለምን? አብይ የብሄር ፖለቲካን አስወግዶ ሃገራዊ አቋም እንዲጠናከር ያግዛል ሲሉም አልነበር? የታል ኢትዮጵያዊነት? ዛሬ ላይ ሰዎች በማንነታቸው በሺዎች ታርደው የሚያድሩበት ሃገር በዚህ ዓለም ላይ ከኢትዮጵያ ውጪ ማንም የለም:: ተረኝነት አፍጥጦ በሚታይበት ጄኖሳይድ የዕለት ዜና በሆነበት ገዥው ቡድንና ጠቅላይ ሚንስትሩ ከብሄር ፖለቲካ ቀኖናቸው ሳይላቀቁ ፖርቲያቸው ግጭት ጠማቂና ፍጅትፈጻሚ በሆነበት የሰቆቃ ምድር እንዴት ተስፉ ይሆናል:: በዚህ ሁሉ ሰቆቃ ውስጥ ዛሬም ለነዶር ብርሃኑ መንገድም ሕይወትም አብይ ነውን? ሕዝብ የሚጠይቀው ይህንን ነው?

አንድ አማራጭ ፓርቲ የሚመራ መሪ የመርከቧን ቀዳዳ ለመድፈን ከመታገል ይልቅ የካፒቴኑን ባዶ የተስፉ ኑዛዜ አምኖ አብሮ ለመስመጥ የሚያድርገው ምን ሃይል ይኖራል:: ከፍርሃት ከሞራል አልባነትና ከአድርባይነት ውጪ:: እንደ ዶር ብርሃኑ በኢትዮጵያ ፖለቲካ እድሜውን የጨረሰ ፖለቲከኛና ጥርሱን የነቀለ የአራዳ ልጅ እንደወረደ በባዶ የባልቴት ፕሮፓጋንዳ ሊነዳ የሚችልበት ምንም ምክንያት የለም:: ከላይ እንዳነሳንው ከተልዕኮው ውጪ በማይመልከተው የእግር አጣቢነት የተሰማራው የፖርቲ መሪ ለግርድና ያንብረከከው የሞራል ዝቅጠት የአድርባይነት መንፈስ ብቻና ብቻ ነው::

የትግሉ እርዝማኔ በየፌርማታው የሚያወርዳቸው የጽናት ማጣት ትጥቃቸውን የሚያስፈትቸው የስልጣን ፍርፋሪ የቤተመንግስቱ እልፍኝ የሚያንበረክካቸው መርህ የለሾች በታሪክ ፊት ማየታችን ትላንትም ነበር ዛሬም ይቀጥላል:: በዛው ልክ የአቋም ሰዎች አሻራቸውን እያኖሩ በጥላቸው እያስበረገጉ በሃሳብ ሰይፍ እየመተሩ ምርኮኛና ምስለኔውን ብቻ ሳይሆን ገዢዎችንም እያራዱ ትግሉ ይቀጥላል:: ኢዜማ ውስጥ ሕዝባዊና ሃገራዊ ስሜት ያላችሁ ከየትኛውም ዘውግ ይሁን ሃይማኖት ውጡ በመርህ የምትመሩ ሞራልና እውነትን ትጥቅ አድረጋችሁ አድርባይነትን ልትጠየፉት ይገባል:: ለራሳችሁ ክብር ለልጆቻችሁና ለትውልድ የሚኖር አሳፉሪና አዋራጅ ታሪክ እንዳታወርሱ ተጠንቀቁ:: ለባለግዜ ዘረኛ ገዥዎች በአድርባይነት የሚታየው የፓርቲያችሁን አዋራጅ ምስል ለውጣችሁ ወደ ሕዝባዊነት ከፍታ ልትመልሱት ግድ ይላችሗል:: አለያ እውነት ጨልማ ሞራል ጠውልጋ አድርባይነት ደግፎት የሚጸና ወንበር አይኖርም:: መጨረሻውም ለሰጋጁም ለአሰጋጁም አያምርም:: የጨለመው መንጋቱ ሕዝብ የድሉ ባለቤት መሆኑ ዲሞክራሲ ሰፍኖ በዘረኝነትና በአድርባይነት መቃብር ላይ የሃሳብ የበላይነት በሃገራችን መረጋገጡ ቢዘገይም አይቀሬ ለመሆኑ አንጠራጠርም::

በመጨረሻም ኢዜማዎች ከታሪክ ተማሩ በእራሳችሁ እንዳታፍሩ!!!

Right
Member
Posts: 2722
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የኢትዮ360 እና የወያኔ ትግሬ ጸረ ብርሃኑ ነጋ ጎማ እንደ ገና ተነፈሰ! "ዛሬ ምን አለ?" አዲስ ዶክመንት!!!

Post by Right » 05 Jul 2022, 11:22

It is plain Amharic.

You are morally bankrupted. Instead of reading and learning you run around labeling people.

Post Reply