የኢትዮጵያ ሰብ አዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ግብዝነት - የጎሳ ክልል እና ጎሳ ፓርቲ እንድ ሰረዝ አንድም ቀን አልጠየቀም - ለዓለም አቤቱታ አላቀረበም። በዓለም አቀፍ ህግ የተከለከለ ምሶሶ የሚያህል ወንጀል ዐይኑ እያየ ዝም ይላል። ኢሰመኮ ተአማኒነት ያሳጣ ግብር።
ኢሰመኮ የስታትስቲክስ ማካመቻ ኮሮጆ እንጅ መሰረታዊ የሰብዐዊ መብት ኮሚሽን አይደለም። የጎሳ ፌደረሼን እና ፓርቲ የወንጀል መፈልፈያ ማሽን በመሆናቸው የሞት፤የስደት፤ የእስራት እና ስቃይ ሶቆቃ ቁጥር በየቀኑ ይፈላል። ኢሰመኮ ይህን ቁጥር ይሰበስባል ግን የሚፈለፍለውን ማሽን ተሰብሮ ከአገልግሎት ውጭ እንድ ሆን የሰቆቃ ስታትሲትክስ መሰብሰብ ስራው እንድያቆም ሰርቶ አያውቅም። እምባ በባልዲ የሚያልብ ድርጅት ነው። ይህ ምን ይሰራል። ኢሰመኮ ለእራሱ እንጅ ለኢትዮጵያዊያን የቆመ ድርጅት እንዳልሆነ አድርጎ ይገልጻል። የዚህ ድርጅት ህልውና ለUN እንድቀጥል - ኢትዮጵያዊያን በጎሳ ክልል ግፊት በየዕለቱ ማልቀስ እና መሞት አለባቸው። ያሳዝናል ድርጅት ግብዝ ሲሆን።
-
- Senior Member
- Posts: 11112
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52