Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Horus
Senior Member+
Posts: 30652
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኢዜማ ቅቡልነት ገደል የገባው በዋናነት በፓርቲው ቁንጮ ብርሃኑ ነጋ የተሳሳተ አካሄድ ነው

Post by Horus » 28 Jun 2022, 20:21

እኔ ሆረስ ከዚህ ቀደም ነዳልኩት ይህ የኢዜማ ፉክክር ለፖለቲካ ማህይሞች አስገራሚ ሆነ እንጂ ለኢዜማ ዊን ዊን የሆነ ክስተት ነው። የፖለቲካ ፓርቲ አላማ ስልጣም መያዝ ብቻ ሳይሆን ስልጣን ሳይይዝም ያገሪቱን ፖለቲካ ኢንፍሉእንስ ማድረግ ነው።

ባለፈው አስተያየቴ እንዳልኩት ኢዜማ የኢትዮጵያ ትምህርት ስርዓትን በፕሮፌሰር ብርሃኑ አማካይነት መያዙ ለራሱ ለኢዜማ ትልቅ ጥቅም ነው ብያለሁ ። ኢዜማዎች ቢያምኑበት ማለት ነው። ብርሃኑ ነጋ ከዚህ በኋላ ወደ ታች ወርዶ የፓርቲ መሪ ሳይሆን አላማው መሆን ያለበት የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ወይም ጠ/ሚ ውይም ም/ጠ/ሚ እንጂ የፓርቲውን አመራር ለሚመጡት ወጣቶች መስጠት ነው።

ይህ ሲሆን ደሞ ኢዜማ አንድ እግሩ መንግስት ወስጥ አንድ እግሩ የተቃዋሚው ጎራ ውስጥ ማኖሩ እጅግ ብልህ ህሳቤ ነው፣ ፖለቲካ ለሚያውቅ ሰው ማለት ነው። በኢዜማ ውስጥ የዜጎች ፖለቲካ ተሽሮ የዘውግ ሰርዓት ይምጣ የሚል ሰው አይደለም የኢዜማ ዉሻ የለም።

ስለዚህ በዚህም በዚያ ኢዜማ አሸናፊ ነው ። ብርሃኑን ለሚጠሉም ሁኔታው ብዙ ደስ የሚያሰኛቸው ነገር አይደለም። ፕሮፌሰር ብርሃኑ የኢትዮጵያ መሪ ነው። የአንድ ፓርቲ አለቃ ብቻ አይደለም። ኢዜማ ኖረም አልኖረ ፕ/ር ብርሃኑ አንድ ብሄራዊ የኢትዮፕያ መሪ ሆኖ ይቀጥላል ። ሁሉም ነገር ካለቀ ብኋላ ይህን ፖስት እንገመግመዋለን!

የሰላ ትችት የሚባለውም በፓርቲ ዶክምንት ላይ የሚያምር ቀስቃሽ የሰይፍ ሜታፎር እንጂ አንድ ፓርቲ አገር መምራት ሲጀምር ሰይፍ ሁሉ ይዶለድማል ምክ ኛቱም መንግስት የአንድ ቡድን የሰላ ሃሳም መፈጸሚያ ክለብ ሳይሆን የብዙ፣ እጅግ የብዙ የተለያዩ እና ተጻራሪ ጥቅሞች፣ መደቦች፣ ሃይሎች ንጥር ሚዛን ወይም ባላንስ ስለሆነ ነው ። የሰላ ትችት ስልጣናና መሪነት ውጭ ላሉ የሃሳብ ታጋዮች ቋንቋ እንጂ አገር የሚመራ ፓርቲ በመርህ ላይ የተመሰረተ የአንድን አገር ሕዝብ ሚዛናዊ አድርጎ የሚያስተዳድር ቃል ነው ኋላ የሚመጣው!

Right
Member
Posts: 2723
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የኢዜማ ቅቡልነት ገደል የገባው በዋናነት በፓርቲው ቁንጮ ብርሃኑ ነጋ የተሳሳተ አካሄድ ነው

Post by Right » 28 Jun 2022, 21:52

Crap. Birr begged to be finance minister but the PM declined to give it to him.. He won’t give him the FM portfolio. Birr has been trying the same thing from Melese.

Birr will be sued for Amhara genocide in the US courts if he ever set foot in America.

EZEMA is finished. So is Dr Birr.

Horus
Senior Member+
Posts: 30652
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኢዜማ ቅቡልነት ገደል የገባው በዋናነት በፓርቲው ቁንጮ ብርሃኑ ነጋ የተሳሳተ አካሄድ ነው

Post by Horus » 28 Jun 2022, 23:44

Right wrote:
28 Jun 2022, 21:52
Crap. Birr begged to be finance minister but the PM declined to give it to him.. He won’t give him the FM portfolio. Birr has been trying the same thing from Melese.

Birr will be sued for Amhara genocide in the US courts if he ever set foot in America.

EZEMA is finished. So is Dr Birr.
አንተ የጌሾ ተራ ሹሼ ልጅ ወያኔ መድሃኒት መውሰድክን አትርሳ :lol: :lol: :lol:

Right
Member
Posts: 2723
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የኢዜማ ቅቡልነት ገደል የገባው በዋናነት በፓርቲው ቁንጮ ብርሃኑ ነጋ የተሳሳተ አካሄድ ነው

Post by Right » 29 Jun 2022, 08:17

You hate women. I will never go low as you do and insult your mother. Never.

Currently 40 orphan children that survived the Amhara massacre are sheltered at a mosque.

Over 700 school age young children among the massacred.

Any human being late alone a man like Dr Birr who bragged about having a PHD from an American University would serve this tribal and criminal administration.

Death to the dishonest. Justice to the Amhara citizens massacred by the PP administration.

Post Reply