Page 1 of 1

አማራ እየተገደለ ያለው በአስተሳሰብ እንጂ በአስተዳደር አይደለም GENIUS መስከረም አበራ

Posted: 28 Jun 2022, 10:47
by TGAA
The piercing intelect of Meskerem Abera !






https://rumble.com/v1aaeud-77748133.html

Re: አማራ እየተገደለ ያለው በአስተሳሰብ እንጂ በአስተዳደር አይደለም GENIUS መስከረም አበራ

Posted: 28 Jun 2022, 11:53
by Right
Meskerm Abera- the lioness of Ethiopia.

I have no a clue about this young lady except reading her article once in a while if it ever come across on one of the Ethiopian websites.

A fearless writer, a university teacher, human right activist and Abiye Ahmed critics on merits.
Meaza Mehammed and Tamrat Negra are joining hands with Meskerm against evils.

Re: አማራ እየተገደለ ያለው በአስተሳሰብ እንጂ በአስተዳደር አይደለም GENIUS መስከረም አበራ

Posted: 28 Jun 2022, 13:05
by Horus
መምህርት መስከረም አበራ! አንዲት በአንጎሏ ውስጥ ጥርት ያለ ብሪሊየንት የፖለቲካ አብርሆት ያዘለች ያማራ ፖለቲከኛ! የአማራ ብቻ አይደለም የሁሉም ኢትዮጵያዊ መከራ ምንጩ የዜጋ ስርዓት መታፈን እና የጎሳ ክልል ፖለቲካ ህሳቤ ነው! ይህ ነው የኢትዮጵያን ፖለቲካ ቁልፍ ችግር ማወቅና መተንተን ማለት!
ዬቦ ላንቺ!!

Re: አማራ እየተገደለ ያለው በአስተሳሰብ እንጂ በአስተዳደር አይደለም GENIUS መስከረም አበራ

Posted: 28 Jun 2022, 13:10
by ZEMEN
TGAA wrote:
28 Jun 2022, 10:47
The piercing intelect of Meskerem Abera !






https://rumble.com/v1aaeud-77748133.html
it is self contradicting statement. አስተዳደር ከአስተሳሰብ ነው የሚመነጨዉ;

Re: አማራ እየተገደለ ያለው በአስተሳሰብ እንጂ በአስተዳደር አይደለም GENIUS መስከረም አበራ

Posted: 28 Jun 2022, 13:21
by Abere
I don't think so. You have to look at the heirarchy of the thought. The established imperfect ideological thought is the perenial enemy of Amhara, it is anti-Amhara by design. If the exsiting Administration were run by another tribe, still Amhara would be regraded as enemy. It does not matter who runs the country today. አምሳ ላም ቢታለብ ያው ገሌ ነው ያለችው ድመት። ስለዚህ አንዱ ጎሳ ወርዶ ሌላ ተረኛ ጎሳ ቢወጣ ስሪቱ በጸረ-አማራነት ትርክት እና አማራን በማግለል ላይ እስከ ሆነ ድረስ ለውጥ የለውም። ዐብይ አህመድ እና ድርጅቱ የዙህ አስተሳሰብ ሰለባዎች ናቸው። አስተሳሰቡ የሚጠፋው ተረኛን በመቀያየር ሳይሆን የጎሳ ስርዎ መንግስት በህግ ሲታገድ እና የጎሳ ክልል ሲፈራርስ ነው።

ZEMEN wrote:
28 Jun 2022, 13:10
TGAA wrote:
28 Jun 2022, 10:47
The piercing intelect of Meskerem Abera !






https://rumble.com/v1aaeud-77748133.html
it is self contradicting statement. አስተዳደር ከአስተሳሰብ ነው የሚመነጨዉ;

Re: አማራ እየተገደለ ያለው በአስተሳሰብ እንጂ በአስተዳደር አይደለም GENIUS መስከረም አበራ

Posted: 28 Jun 2022, 13:47
by kibramlak
The most precise expression ever.
TGAA wrote:
28 Jun 2022, 10:47
The piercing intelect of Meskerem Abera !

https://rumble.com/v1aaeud-77748133.html


@Zemen
She is referring to the ordinary people of Amhara. Look, the ones who are slaughtered in Wolega have nothing to do with administration. Meskerem has shot shapely !

ገዳዮቹ ደግሞ በግልፅ የአስተሳሰብ ደሀዎች በእንሰሳዊ ግንፍልተኝነት የሚመሩ በመሆናቸው ነው፣፣ ሳጠቃልለው፣ ግብግብቡ እና ጦርነቱ በሰዋዊ እና በእንሰሳዊ ስነልቦና በተላበሱ መካከል ነው

Re: አማራ እየተገደለ ያለው በአስተሳሰብ እንጂ በአስተዳደር አይደለም GENIUS መስከረም አበራ

Posted: 28 Jun 2022, 14:53
by Axumezana
Happy to see her once again, though I do not agree with her usual "Amhara extremist views and analysis " trying to free Abiy from his failure to safeguard the citizens of Ethiopia.
Abiy has wasted 4 years running after his devil father Isaias , consolidating his dictaterial power by force and creating division among Ethiopians , building and renovating palaces and recreation areas instead of working day and night to bring peace and stability for all Ethiopians by involving all stakeholders. She also suffers from the "TPLF syndrome" of using TPLF as scapegoat for every wrong thing that happens in Ethiopia.

Re: አማራ እየተገደለ ያለው በአስተሳሰብ እንጂ በአስተዳደር አይደለም GENIUS መስከረም አበራ

Posted: 28 Jun 2022, 15:42
by Right
Axumzena,
Who do like the TPLF? Any rational person including the Tigrains will agree TPLF is…the worst organization in this planet. It damaged Ethiopia deliberately and systematically. The pain will be felt for generations to come.

While most of us carried away by anger and immotions and failed to differentiate the TPLF and Tigrains, Meskerm never failed to explain it surgically.

Another journalist that impressed me was Tamrat Negra.

Too bad they are not politicians.

Re: አማራ እየተገደለ ያለው በአስተሳሰብ እንጂ በአስተዳደር አይደለም GENIUS መስከረም አበራ

Posted: 28 Jun 2022, 16:00
by DefendTheTruth
Horus wrote:
28 Jun 2022, 13:05
መምህርት መስከረም አበራ! አንዲት በአንጎሏ ውስጥ ጥርት ያለ ብሪሊየንት የፖለቲካ አብርሆት ያዘለች ያማራ ፖለቲከኛ! የአማራ ብቻ አይደለም የሁሉም ኢትዮጵያዊ መከራ ምንጩ የዜጋ ስርዓት መታፈን እና የጎሳ ክልል ፖለቲካ ህሳቤ ነው! ይህ ነው የኢትዮጵያን ፖለቲካ ቁልፍ ችግር ማወቅና መተንተን ማለት!
ዬቦ ላንቺ!!
I knew that you are a shallow minded but much talkative for what you know, but didn't expect you to reach to that low.

Don't take back once you are told how lame your claim is here.

Re: አማራ እየተገደለ ያለው በአስተሳሰብ እንጂ በአስተዳደር አይደለም GENIUS መስከረም አበራ

Posted: 28 Jun 2022, 16:14
by Abere
የሀሰተኞች ዕንባ ጠባቂ(DefendTheTruth :mrgreen: ),

Do you really really think you are smart? You are a complete charlatan. While you yourself is the worst narrow-minded tribalist sneaking here to deceive others, you get the moral courage to pass your own character onto Horus. You must shameless. Meskerem is 100% correct. Her statement is much like a universal truth in the context of Ethiopia.

DefendTheTruth wrote:
28 Jun 2022, 16:00
Horus wrote:
28 Jun 2022, 13:05
መምህርት መስከረም አበራ! አንዲት በአንጎሏ ውስጥ ጥርት ያለ ብሪሊየንት የፖለቲካ አብርሆት ያዘለች ያማራ ፖለቲከኛ! የአማራ ብቻ አይደለም የሁሉም ኢትዮጵያዊ መከራ ምንጩ የዜጋ ስርዓት መታፈን እና የጎሳ ክልል ፖለቲካ ህሳቤ ነው! ይህ ነው የኢትዮጵያን ፖለቲካ ቁልፍ ችግር ማወቅና መተንተን ማለት!
ዬቦ ላንቺ!!
I knew that you are a shallow minded but much talkative for what you know, but didn't expect you to reach to that low.

Don't take back once you are told how lame your claim is here.

Re: አማራ እየተገደለ ያለው በአስተሳሰብ እንጂ በአስተዳደር አይደለም GENIUS መስከረም አበራ

Posted: 28 Jun 2022, 16:23
by Axumezana
Right
TPLF has it's weaknesses and strengths and we need to have a balanced appraisal.