Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum





sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "ወላሂ ሁለተኛ አማራ አልሆንም" ያለችውን የ6 አመት ሕፃን እየሳቁ በጥይት እሩምታ ገደሏት - የአይን ምስክር

Post by sarcasm » 25 Jun 2022, 18:46

ፈጠራ ድርሰትና የታሪክ ምንተፋ በንፁሃን ደም ላይ ለምን?
••• !



ከደቂቃዎች በፊት "ወላሂ ሁለተኛ አማራ አልሆንም!" አለች! የሚል ይዘት ያለው ፅሁፍ screenshot ፖስት አድርጌ ነበር!
እናም ልጅቷ ተናገረች የተባለው አባባል ከሩዋንዳ ቱትሲዎች ታሪክ የተመነተፈ መሆኑን በመረጃ አሳያችኋለሁ!😊
|•

- ነገሩ እንዲህ ነው! July 1, 2016 ሩዋንዳ ውስጥ በነበረው ፍጅት ወቅት አንዲት የ7 አመት የቱቲሲ ህፃን ልጅ በሁቱ ገዳዮች ተከባ "Please don't kill me, I will never be a Tutsi again!" በሚል ቃል መማፀኗን ከአለማቀፍ የሚዲያ ተቋማት ጀምሮ እስከ ሰብዐዊ መብት ድርጅቶች ድረስ የዘገቡት ሃቅ ነው።

- ይኸው ቃል ከሩዋንዳና ከቱትሲዋ ህፃን ልጅ ተመንትፎ በሀገራችን የወለጋ ምድር ላይ እንደተደረገ አድርገው ከJune 24, 2022 ጀምሮ እየዘቡትና ህዝቤን እያስለቀሱበት ነው።

|•
- በወለጋ ንፁሃን በግፍ ተጨፍጭፈዋል! ይሄ የማይካድ ሃቅ ነው። ይህን ግፍ ማን ፈፀመው? ነፀና ገለልተኛ አካል ያጣራው! ወንጀለኞች ተለይተው ይታወቁ! ለህግ ይቅረቡ! ፍትህ ይስፈን!
ከዚህ ባለፈ የፈጠራ ወሬና የተመነተፈ ታሪክ እየደረደራቹ ከቀን ወደ ቀን የሟቾችን ቁጥር እየጨመረራቹ በአድዋ ጦርነት ወቅት ከሞተው ህዝብ ቁጥር ሳይበልጥባችሁ በፊት፣ በትክክል በግፍ ለተገደሉት ንፁሃን ወገኖቻችን ፍትህ እንጠይቅ!🙏
Qeerrooyee JM
.
.

Please wait, video is loading...


Wedi
Member+
Posts: 7959
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: "ወላሂ ሁለተኛ አማራ አልሆንም" ያለችውን የ6 አመት ሕፃን እየሳቁ በጥይት እሩምታ ገደሏት - የአይን ምስክር

Post by Wedi » 25 Jun 2022, 19:08

Galla Abiy Ahmed and his mafia killers will be held accountable for all the genocides they have committed on Amhara.

The punishment for All Slave ANDM/Beaden is differernt. We will Hang them upside down when the times!!

Abere
Senior Member
Posts: 10890
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "ወላሂ ሁለተኛ አማራ አልሆንም" ያለችውን የ6 አመት ሕፃን እየሳቁ በጥይት እሩምታ ገደሏት - የአይን ምስክር

Post by Abere » 25 Jun 2022, 19:15

Nothing changes the truth. The truth is genocide against Amhara people has been committed. These Amhara people have been living under the cloud of fear of genocide for longer years, everyone including children have known the story of genocide in Rwanda and none one other than them very well knows, and they are pre-informed that OLF will one day kill them. Like kids in Europe and America living in big cities trained emergency exit situation in time of fire accident( practice fire drill) or active shooter, these Amhara kids in Wollega knows someday Rwanda style genocide will hit their doorsteps. It is more likely than not this kid wrote or plea to the killer " She will never be again an Amhara" hoping she might be spared, sadly the beast killed and drunk her innocent blood – thanks to TPLF who declared Amhara is an enemy and should exterminated. In fact indoctrinated OLF writing the book of Burqa Zimita. እምቢ አልወለደም - አማራሁኘ ትግሬ ወያኔ እና ኦነግ ባሉበት ዓለም።

Revelations wrote:
25 Jun 2022, 18:39



Post Reply