Compare and Contrast
የባህር ዳር ከነማ የሴቶች እግር ኳስ ክለብ ተጫዋች ፍልቅልቂቷ ዜና መስፍን መከላከያን ተቀላቅላ፤ ተማርካ ፤ 21ኛ ልደትዋን በመቐለ ስታከብር
"ከመኪና እያስወረድን የጨፈጨፍናቸው ያልታጠቁ ንፁሃን የማረክናቸው ናቸውና ..... " እያሉ ነው ፋኖዎች
Asaye Derbie የሚባለውን #ፋኖ ከመኪና እያስወረዱ ስለጨፈጨፏቸው ንፁሃንን የሚለውን እዩ።
በሱ ስሌት ታጥቀው ትግራይ ድረስ በመዝመት ህዝባችንን ጨፍጭፈው መሰረተልማቶቻችንን እና የቻሉትን ሁሉ ያወደሙትን በሺዎች የሚቆጠሩ ወታደሮች የትግራይ መከላከያ ሀይል (TDF) ማርኮ ወደ ቤተሰቦቻቸው በምህረት መልቀቁ ስህተት ነበር ማለት ነው አይደል?
#TigrayGenocide
So basically murdering #Tegaru civilians in a manner, absolutely barbaric, if it's during the war is "ok", according to Amhara "Fano" thugs!
With 'Fano' spokesperson post, they confirmed their genocidal crime without 'if' & 'but'
Not there was a doubt that they did it
sarcasm wrote: ↑20 May 2022, 07:25የሰበዓዊነት ድንበር .... (ጦርነት)
Finfinne Times
TDF አራት ሺህ ምርኮኛ የኢትዮጵያ ወታደሮች ሊለቅ ወይም ለፌደራሉ መንግስት አሳልፎ ሊሰጥ ነው። እኔማ ሻቢያን ሲወጋ ተሃድሶ ሰጥቷቸው ያዋጋቸዋል ብዬ ጠብቄ ነበር
ለማንኛውም የትግራይ ህዝብ ጠባቂ ሰራዊት የሆነው TDF እጅግ ከፍተኛ ግፍ የፈፀሙ ፣ የተባበሩ ፣ በጦርነት የተሳተፉ ፣ ትግራይን የወረሩ ፣ ከሻቢያ ወራሪ ጋር በህብረት የሰሩ ...
ከወታደራዊ ህግ ወጥተው ንፁሃንን የገደሉ ፣ የደፈሩ ፣ የዘረፉ በቀጥታም ይሆን በተዘዋዋሪ ተባባሪ የነበሩ ከ4 ሺህ በላይ የመቀሌ ምርኮኞችን ሊፈታ እንደሆነ ገልጿል።
ከሁሉም በላይ የትግራይ ህዝብ ሊወረው ሊገድለው ሊዘርፈው የመጣውን ሰራዊት ከአንድ አመት በላይ የሚበላውን አብልቶ ፣ የሚጠጣውን ሰጥቶ ፣ ካለው ላይ አካፍሎ ..
ተቸግረው የሚበሉት እህል እንዳይገባ መንገድ ተዘግቶባቸው እንኳን ከአመት በላይ ምርኮኛን በአግባቡ ይዘው ለመልቀቅ በመቻላቸው በደማቅ ብዕር የሚፃፍ የሰብዓዊነት ጥግ ነው።
በእርግጥ አይደለም ምርኮኛ ቀርቶ የትግራይ ተወላጅ በመሆናቸው ብቻ በአደባባይ የገደሉ ፣ ያቃጠሉ ፣ በድንጋይ ቀጥቅው የገደሉ ፣ አስረው ያስራቡ ፣ ኢ-ሰበዓዊ እርምጃ የወሰዱ ፣ ያሰቃዩ ፣ የዘረፉ ፣ ከስራ ገበታቸው ያፈናቀሉ ..
ከተከራዩበት ቤት ያባረሩ ፣ ጓደኝነታቸውን ያቋረጡ ።፣ ጠቁመው ያሳሰሩ ፣ ይብዛም ይነስም በግፍ ላይ የተባበረውና የፈፀመው ህዝብ ... የትግራይ ህዝብ ምርኮኛን የያዘበት መንገድ ብቻውን እጅጉን አስተማሪና ያሉበትን የሀይማኖትና የባህል እሴት ጠቋሚ ነው።
ከፖለቲካ አንፃር ደግሞ ይህ ውሳኔ ተራ አይደለም። የድርድሩን ሂደት ፣ የመተማመን አጥሩን ፣ የስምምነቱ ቅርንጫፍ ሆነ ያሉበትን ተጨባጭ ሁኔታን በአግባቡ የሚገልፅ ነው።
ከሻዕቢያ ጋር ያለውን የጦርነት አሰላለፍንም ማንበብ ያስችላል። የፖለቲካ ውስጠ ወይራውን የሚያነድ በአግባቡ ቀኑን ጠብቆ የተመዘዘ ካርድ ነው።
በአንድ ነገር እርግጠኛ ሁኑ ... TDF የሚመዘው ካርድ የተሰላ የሚቆርጥ እንጅ ለአውሊያው የሚቀርብ መስዕዋትነት አይደለም። ምክንያቱም ፖለቲካ ነዋ !!
Finfinne Times
Please wait, video is loading...