-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
በፓርላማ ተጨማሪ ስራና ሃላፊነት የሌላቸው የአብን ተመራጮች ፓርላማው ረግጠው ወጥተዋል። በፓርላማ ተጨማሪ ስራና ሃላፊነት ያላቸው አቶ ክርስቲያን ግን አልወጡም።
አቶ ክርስቲያን በፓርላማ ያላቸው ተጨማሪ ስራና ሃላፊነት ምን ያህል አበል / ደሞዝ / መኪና ወዘተ... ያስገኛል?
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
Re: በፓርላማ ተጨማሪ ስራና ሃላፊነት የሌላቸው የአብን ተመራጮች ፓርላማው ረግጠው ወጥተዋል። በፓርላማ ተጨማሪ ስራና ሃላፊነት ያላቸው አቶ ክርስቲያን ግን አልወጡም።
I think PM Abiy will give the other 4 or 5 NaMA / አብን MPs some committee jobs then that will keep them sat in the parliament like Chrisitan Tadelle.