Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

"ያጣ ለማኝ፣ ተሳድቦ ይሄዳል"!!!

Post by Ejersa » 26 May 2022, 11:44

:lol: :lol: :lol: :lol:

Abere
Senior Member
Posts: 10893
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "ያጣ ለማኝ፣ ተሳድቦ ይሄዳል"!!!

Post by Abere » 26 May 2022, 11:57

ጌታቸው ረዳ እኮ የህወሃት የአማርኛ ቋንቋ ክፍል (Department) ኃላፊ ነው። እርሱ እራሱ ወደ ትግሬ ተበይዶ እና ተቀጥቅጦ የተቀየረ የወሎ አማራ ስለሆነ አማራዎች በድንገት የትግርኛ ቃላት ከነጠቃቸው ደስታው ሰማየ ሰማያት ነው። በነገራችን ላይ አንድ እውነት አለ። አንድ ሃይማኖቱ ቀይሮ አዲስ ሃይማኖት የተቀበለ ሰው በሃይማኖቱ እድሜ ልኩን ከፈጀው ሰው በላይ አክራሪነኝ ብሎ ያዙኝ ልቀቁኝ ይላል። The converted works hard extra to prove its loyalty more than the regular ones. ስለዚህ ጌታቸው ረዳ አዲስ ወዶ ገብ ትግሬ በመሆኑ 1 ዝላይ ትግሬዎች ሲጠይቁት 10 ልዝለልላቸሁ ይላል። :mrgreen:

Post Reply