Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12591
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሽመልስ አብዲሣን የሰደበው አማራው ጋዜጤኛ ተመስገን ደሣለኝ ታፍኖ ተወሰደ

Post by Thomas H » 26 May 2022, 07:44

የ“ፍትሕ” መጽሔት ማኔጄንግ ዳይሬክተር የሆነው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዛሬ ሐሙስ ግንቦት 18 ቀን ረፋዱን ከቢሮው በጸጥታ ኃይሎች መወሰዱን ባልደረቦቹ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። ጋዜጠኛ ተመስገንን ከቀኑ አምስት ሰዓት ገደማ በቁጥጥር ስር ያዋሉት የሲቪል ልብስ የለበሱ እና ጠመንጃ ያነገቱ የጸጥታ ኃይሎች መሆናቸውን ባልደረቦቹ ገልጸዋል።
(ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)













Post Reply