የ“ፍትሕ” መጽሔት ማኔጄንግ ዳይሬክተር የሆነው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዛሬ ሐሙስ ግንቦት 18 ቀን ረፋዱን ከቢሮው በጸጥታ ኃይሎች መወሰዱን ባልደረቦቹ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። ጋዜጠኛ ተመስገንን ከቀኑ አምስት ሰዓት ገደማ በቁጥጥር ስር ያዋሉት የሲቪል ልብስ የለበሱ እና ጠመንጃ ያነገቱ የጸጥታ ኃይሎች መሆናቸውን ባልደረቦቹ ገልጸዋል።
(ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)
-
- Senior Member
- Posts: 12591
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
-
- Senior Member
- Posts: 12591
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact: