Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"የስም ማጥፋት ዘመቻ ሲሄዱ ግን ነውር ነው፤ ይሄ ኢትዮጵያዊነትም አይደለም" ዶ/ር ቴድሮስ አድሓኖም "ሊመረጡ አይገባም" ብለው ሰፊ ተቃውሞ ስላቀረቡባቸው ኢትዮጵያዊያን

Post by sarcasm » 24 May 2022, 17:44

የአለም ጤና ድርጅት (WHO) ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ዶ/ር ቴድሮስ አድሓኖም፣ "ሊመረጡ አይገባም" ብለው ሰፊ ተቃውሞ ስላቀረቡባቸው ኢትዮጵያዊያን ምን አስተያየት እንዳላቸው ከአምስት አመት በፊት ላቀረብኩላቸው ጥያቄ የሰጡት ምላሽ ይህን ይመስል ነበር።


Please wait, video is loading...