Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4191
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

የአብይ ግራ መጋባት..ለሁሉም ፖሊስ አባላት መሬት ማደል ጀምሯል

Post by Abaymado » 24 May 2022, 07:47

በኑሮ ውድነት የተነሳ ከ4000 ብር በታች ለሚያገኙ በየወሩ ጤፍ እና ዱቀት ኢያደሉ ነው፡፡ ይህ የማይመለከታቸው ፖሊሶች ይህ ስላልተሰጣቸው ራሳቸውን ሲያኩ ነበር፡፡ እናም ወደ መሬት ማደል ሄደዋል፡፡"አሁን ለእያንዳንዱ ፖሊስ መሬት ሊታደለው ስለሆነ 12 12 ሆናችሁ ተደራጁ" ተብለዋል፡፡ እናም ተደራጅተው ጨርሰው፡ እንደውም መታደሉ ተጀምሯል ተብሏል፡፡

ፍርሃት የወለደው ይመስለኛል፡፡ ፖሊስ ያምጽብናል ከሚል፡፡
ሌላው ደሞ ለፖሊሱ የሚሰጡት ብር ስለሌላቸውም ይሆናል ይህ እንደ ማባባያ ሆኖ የቀረበው፡፡