Page 1 of 1

ባለፈው በሰሜን ጦርነት ሞቱ ተብለው ከተረዱት አንደኛው ከትግራይ ከተለቀቁት ወታደሮች ጋር ነበር፤ ለቤተሰቦቹ ደወለ፤ ቤተሰቦቹ ከሃዘን ተነስተው ድግስ እየደገሱ ነው

Posted: 23 May 2022, 08:17
by sarcasm
ባለፈው በሰሜን ጦርነት ሞቱ ተብለው ከተረዱት አንደኛው ከትግራይ ከተለቀቁት ወታደሮች ጋር ነበር፤ ሞተ ተብለው የተረዱት በስህተት ነበር ልጁ ለቤተሰቦቹ ደወለ 😍 ወደ ቤተሰቦቹ በመሄድ ላይ ነው። በቤተሰቦቹ ከሃዘን ተነስተው ድግስ እየደገሱ ነው 🙌🏼