Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: Family confirms Abduction of Writer Meskerem Abera, Major Regime Critic

Post by Ethoash » 21 May 2022, 12:56

እኔ እንደሚመስለኝ፣ እራሳቸው ጠፍተው ፣ ከዚያ ሕዝብ እንዲያወቃቸው የሚያርጉት ተንኮል ይመስለኛል። ከዚህ በፊት ተስምቶ የማይታወቅ ጋዜጠኛ ጎመኔ ጠልፈው ወስዱኝ ብሎ ከዚያ ደግሞ እንደልቡ ጠላፊዎችን ሲያብጠለጥል ። ትንሽ እንኳን አይፈራም ተመልስው ቁጥታቸውን ይወጡብኛል ብሎ ። ጠላፊዎቹ በርግጠኝነት ነው ። አፍህን ሎግም ብለው ነው የሚፈቱት፣ እንገዲህ ኑሮ አልሞላ ሲላቸው ማንም ተነስቶ ተጠለፍኩ ብሎ ስሙን አግንኖ ገንዘብ መስሪያ አረገን እኮ።


Post Reply