Dave Dawit
የማዕከላዊ አፍሪካ መሪ የነበረው ዢያን ቢደል ቦካሣ፥ ራሱን በራሱ "ንጉስ" አድርጎ የሾመበትን ዕለት ለማክበር የሀገሪቱን በጀት አንድ ሶስተኛ ለድግስ አውሎት ነበር። "የበሻሻው አፄ ቦካሳ" አብይ አህመድ ደግሞ በዋጋ ግሽበት ዜጎቿ በከፍተኛ ድህነት በሚማቅቁባት ሀገር ውስጥ ከ 49 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ የእሱና የዕቁባቶቹ መገልሞቻ ፓላስ ሊያስገነባ ነው።
በነገራችን ላይ የዚህ ፕሮጀክት አላማ ከሰውዬው የግል "ምቾት" ባሻገር ታሪክን የመፋቅና አዲስ አበባን የቀደመ ማንነቷን የማጥፋት የኦሮሙማ ፕሮጀክት አካልም ነው።
ዴቭ ዳዊት።
Please wait, video is loading...