Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Revelations
Senior Member+
Posts: 33713
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ከገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል? [አል-ዐይን]

Post by Revelations » 21 May 2022, 00:35

የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት ህወሓት እና ኤርትራ ወደ አጠቃላይ ጦርነት ቢያመሩ እና ጉዳዩን በዓለም አቀፍ ህግ መሰረት ምላሽ ልስጥ ቢል ህጉ ምን ይላል? በሚል ለመምህር ሰለሞን ላነሳንላቸው ጥያቄ ተከታዩን ምላሽ ሰጥተዋል፡፡

“ዓለም አቀፍ ህጎች የሀያላን ሀገራት ፍላጎት ማስፈጸሚያዎች እንዲሆኑ ተደርገው የተዘጋጁ ናቸው፣ የህወሓት እና ኤርትራ ጦርነት ጉዳይም በዓለም አቀፍ ህግ ስምምነቶች መሰረት የሚፈታ አይደለም” ብለዋል፡፡

“ይህን ጉዳይ የሚወስኑት ሀገራት እና ቡድኖች ከጀርባ የሚያደርጓቸው ስምምነቶች ናቸው” ሲሉም ነው የተናገሩት፡፡

Revelations
Senior Member+
Posts: 33713
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ከገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል? [አል-ዐይን]

Post by Revelations » 21 May 2022, 00:52

ሌላኛው የዓለም አቀፍ ህግ ጠበቃ ፋሲል ስለሺ በበኩላቸው የህወሓት እና ኤርትራ ጉዳይ ሁለቱ በተለያየ ቁመና ላይ ያሉ በመሆኑ ሁለቱ አካላት ወደ ጦርነት ቢያመሩ ጉዳዩ በዓለም አቀፍ ህግ አይዳኝም ይላሉ፡፡

“ኤርትራ ሉዓላዊ ሀገር ናት፤ ህወሓት ደግሞ በኢትዮጵያ ካሉ 10 ክልሎች መካከል አንዱ ነው በመሆኑ የሁለቱን አካላት ጉዳይ በዚህ ነው የሚዳኙት ብሎ ለመናገር አይቻልም“ ሲሉም አክለዋል፡፡

“በዓለም ላይ እስካሁን የአንድ ሀገር ክልል በሌላ ሉዓላዊ ሀገር ላይ ጦርነት የከፈተ አካል አላውቅም” ያሉት የሕግ ባለሙያው ጠበቃ ፋሲል ይህ ከሆነ ለዓለም አዲስ ክስተት ሊሆን ይችላል ብለዋል፡፡

Revelations
Senior Member+
Posts: 33713
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ከገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል? [አል-ዐይን]

Post by Revelations » 21 May 2022, 01:06

ምዕራባውያን አቋማቸውን በኢትዮጵያ ላይ ለምን መሻሻል እንዳሳዩ እና በምትኩ የኢትዮጵያ መንግስት ምን እንደሰጠ ግልጽ አይደለም የሚሉት መምህር ሰለሞን በተቃራኒው ምዕራባውያን ሀገራት በኤርትራ ላይ ጫናቸው እንዳየለ ይናገራሉ፡፡

በዚህ መካከል ህወሓት ከኤርትራ ጋር ይፋዊ ጦርነት ከጀመረ የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት ምላሽ የሚወሰነው በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) የሚመራው የፌደራል መንግስት እና ህወሓት እያደረጉት ባለው ድርድርና በምዕራባውያን ሀገራት ፍላጎት እንደሆነም አስቀምጠዋል፡፡

በተጨማሪም የፌደራል መንግስት በህዝብ የተነሳውን የወልቃይትን የማንነት ጥያቄዎች ህጋዊ ምላሽ ለመስጠት "ዳተኛ" መሆኑ እና በአማራ ክልል የተለያዩ ምክንያቶችን መነሻ በማድረግ የሚደረጉ ውክቢያዎችን ስንመለከት ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ለየለት ጦርነት ከገቡ የፌደራል መንግስት ውግንናው ለህወሓት ሊሆን እንደሚችል ይገመታል ሲሉም አክለዋል መምህር ሰለሞን፡፡

Halafi Mengedi
Senior Member+
Posts: 45798
Joined: 30 May 2010, 23:04

Re: ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ከገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል? [አል-ዐይን]

Post by Halafi Mengedi » 21 May 2022, 01:21

Revelations wrote:
21 May 2022, 00:52
ሌላኛው የዓለም አቀፍ ህግ ጠበቃ ፋሲል ስለሺ በበኩላቸው የህወሓት እና ኤርትራ ጉዳይ ሁለቱ በተለያየ ቁመና ላይ ያሉ በመሆኑ ሁለቱ አካላት ወደ ጦርነት ቢያመሩ ጉዳዩ በዓለም አቀፍ ህግ አይዳኝም ይላሉ፡፡

“ኤርትራ ሉዓላዊ ሀገር ናት፤ ህወሓት ደግሞ በኢትዮጵያ ካሉ 10 ክልሎች መካከል አንዱ ነው በመሆኑ የሁለቱን አካላት ጉዳይ በዚህ ነው የሚዳኙት ብሎ ለመናገር አይቻልም“ ሲሉም አክለዋል፡፡

“በዓለም ላይ እስካሁን የአንድ ሀገር ክልል በሌላ ሉዓላዊ ሀገር ላይ ጦርነት የከፈተ አካል አላውቅም” ያሉት የሕግ ባለሙያው ጠበቃ ፋሲል ይህ ከሆነ ለዓለም አዲስ ክስተት ሊሆን ይችላል ብለዋል፡፡
Have you seen any country leases and paid billions to commit genocide against partial its citizens except Ethiopia and Amhara???

Fiyameta
Senior Member
Posts: 12609
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ከገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል? [አል-ዐይን]

Post by Fiyameta » 21 May 2022, 02:21

In its quest for achieving food security, Ethiopia needs to immediately secure fertilizer imports from Eritrea to meet its growing agricultural demand. It is estimated that the decomposed corpse of one dead agame terrorist can fertilize an acre of farm land. We will be selling their charred remains to be used as charcoal too! Never let a good crisis go to waste, I say! :P :P

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4071
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ከገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል? [አል-ዐይን]

Post by Za-Ilmaknun » 21 May 2022, 09:56

በስለላ መስራያ ቤቱ የተቋቋመውና ተቋሙ ቅርጾ የሚሰጠውን አጀንዳ እንደወረደ የሚያራምደው "የኔታ" የሚባለው የድረ ገጽ ሚዲያ ጄኔራል ተፈራ ማሞ የአገር ክህደት ፈጽሟል በማለት አስቀድሞ ክስ አቅርቧል። ጂኔራሉ የአገር ክህደት የፈጸሙት ደግሞ ከኤርትራ መንግስት ጋር በተለይም ከኢታማዦር ሹሙ ጄኔራል ፊልጶስ ጋር የፈጠሩት ሚስጥራዊ ግንኙነት ነው ይላል።

እኔም እጠይቃለሁ፣

፩. የስለላ መስሪያ ቤቱ የጄነራል ተፈራን እስር ለምን ከኤርትራ ጋር ያውም ከኤርትራው ኢታማዦር ሹም ጋር እንዲያያዝ ፈለገ?

፪. ድርጊቱ ተፈጽሞ እንኳን ቢሆን ከመቼ ጀምሮ ነው ከኤርትራ መንግስት ጋር መገናኘት ወንጀል ሆኖ በአገር ክህደት የሚያስከስሰው?

፫. ሚዲያው አስቀድሞ ብያኔ ለሰጠበት የአገር ክህደት ክስ የፍትሕ ሚኒስቴር፣ የመገናኛ ብዙኃን ፣ የመንግስት ኮሙዪኒኬሽን መስሪያ ቤት ምን ምላሽ ይሰጣል?

።ኤርሚያስ ለገሰ

Revelations
Senior Member+
Posts: 33713
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ከገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል? [አል-ዐይን]

Post by Revelations » 21 May 2022, 15:43

በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እገድላለሁ ብሎ የተነሳው ወፈፌ አቢይ አህመድ ደባ መሆኑ ነው::
Za-Ilmaknun wrote:
21 May 2022, 09:56
በስለላ መስራያ ቤቱ የተቋቋመውና ተቋሙ ቅርጾ የሚሰጠውን አጀንዳ እንደወረደ የሚያራምደው "የኔታ" የሚባለው የድረ ገጽ ሚዲያ ጄኔራል ተፈራ ማሞ የአገር ክህደት ፈጽሟል በማለት አስቀድሞ ክስ አቅርቧል። ጂኔራሉ የአገር ክህደት የፈጸሙት ደግሞ ከኤርትራ መንግስት ጋር በተለይም ከኢታማዦር ሹሙ ጄኔራል ፊልጶስ ጋር የፈጠሩት ሚስጥራዊ ግንኙነት ነው ይላል።

እኔም እጠይቃለሁ፣

፩. የስለላ መስሪያ ቤቱ የጄነራል ተፈራን እስር ለምን ከኤርትራ ጋር ያውም ከኤርትራው ኢታማዦር ሹም ጋር እንዲያያዝ ፈለገ?

፪. ድርጊቱ ተፈጽሞ እንኳን ቢሆን ከመቼ ጀምሮ ነው ከኤርትራ መንግስት ጋር መገናኘት ወንጀል ሆኖ በአገር ክህደት የሚያስከስሰው?

፫. ሚዲያው አስቀድሞ ብያኔ ለሰጠበት የአገር ክህደት ክስ የፍትሕ ሚኒስቴር፣ የመገናኛ ብዙኃን ፣ የመንግስት ኮሙዪኒኬሽን መስሪያ ቤት ምን ምላሽ ይሰጣል?

።ኤርሚያስ ለገሰ


Right
Member
Posts: 2797
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ከገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል? [አል-ዐይን]

Post by Right » 21 May 2022, 18:10

The PP and TPLF secret deal is coming out slowly.

Look, the 7th king will do anything if it helps stay in power for a day. Ask the relatives of General Seare Mekonen, Gen. Asmamenew Tsigie, Gedu Andargachew, Yohannes Boyalew, Dr Ambachew, Gen. Tefera Mamo …and now Issu thrown under the bus.
Who knows, the new ally may end up being Weyannie. Welcome to the crazy and weird Oromuma world.

quindibu
Member
Posts: 3279
Joined: 31 Dec 2010, 13:17

Re: ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ከገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል? [አል-ዐይን]

Post by quindibu » 21 May 2022, 19:18

Revelations wrote:
21 May 2022, 15:43
በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እገድላለሁ ብሎ የተነሳው ወፈፌ አቢይ አህመድ ደባ መሆኑ ነው::
:roll: :roll:

How ironic! Somehow the paradox of your own statement seemed to elude you......I never ever blamed you for being the sharpest knife in the drawer.......Keep harpring the same tune!

Cheers!
Last edited by quindibu on 21 May 2022, 19:20, edited 1 time in total.


Post Reply