የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት ህወሓት እና ኤርትራ ወደ አጠቃላይ ጦርነት ቢያመሩ እና ጉዳዩን በዓለም አቀፍ ህግ መሰረት ምላሽ ልስጥ ቢል ህጉ ምን ይላል? በሚል ለመምህር ሰለሞን ላነሳንላቸው ጥያቄ ተከታዩን ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
“ዓለም አቀፍ ህጎች የሀያላን ሀገራት ፍላጎት ማስፈጸሚያዎች እንዲሆኑ ተደርገው የተዘጋጁ ናቸው፣ የህወሓት እና ኤርትራ ጦርነት ጉዳይም በዓለም አቀፍ ህግ ስምምነቶች መሰረት የሚፈታ አይደለም” ብለዋል፡፡
“ይህን ጉዳይ የሚወስኑት ሀገራት እና ቡድኖች ከጀርባ የሚያደርጓቸው ስምምነቶች ናቸው” ሲሉም ነው የተናገሩት፡፡
-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ከገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል? [አል-ዐይን]
-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ከገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል? [አል-ዐይን]
ሌላኛው የዓለም አቀፍ ህግ ጠበቃ ፋሲል ስለሺ በበኩላቸው የህወሓት እና ኤርትራ ጉዳይ ሁለቱ በተለያየ ቁመና ላይ ያሉ በመሆኑ ሁለቱ አካላት ወደ ጦርነት ቢያመሩ ጉዳዩ በዓለም አቀፍ ህግ አይዳኝም ይላሉ፡፡
“ኤርትራ ሉዓላዊ ሀገር ናት፤ ህወሓት ደግሞ በኢትዮጵያ ካሉ 10 ክልሎች መካከል አንዱ ነው በመሆኑ የሁለቱን አካላት ጉዳይ በዚህ ነው የሚዳኙት ብሎ ለመናገር አይቻልም“ ሲሉም አክለዋል፡፡
“በዓለም ላይ እስካሁን የአንድ ሀገር ክልል በሌላ ሉዓላዊ ሀገር ላይ ጦርነት የከፈተ አካል አላውቅም” ያሉት የሕግ ባለሙያው ጠበቃ ፋሲል ይህ ከሆነ ለዓለም አዲስ ክስተት ሊሆን ይችላል ብለዋል፡፡
-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ከገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል? [አል-ዐይን]
ምዕራባውያን አቋማቸውን በኢትዮጵያ ላይ ለምን መሻሻል እንዳሳዩ እና በምትኩ የኢትዮጵያ መንግስት ምን እንደሰጠ ግልጽ አይደለም የሚሉት መምህር ሰለሞን በተቃራኒው ምዕራባውያን ሀገራት በኤርትራ ላይ ጫናቸው እንዳየለ ይናገራሉ፡፡
በዚህ መካከል ህወሓት ከኤርትራ ጋር ይፋዊ ጦርነት ከጀመረ የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት ምላሽ የሚወሰነው በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) የሚመራው የፌደራል መንግስት እና ህወሓት እያደረጉት ባለው ድርድርና በምዕራባውያን ሀገራት ፍላጎት እንደሆነም አስቀምጠዋል፡፡
በተጨማሪም የፌደራል መንግስት በህዝብ የተነሳውን የወልቃይትን የማንነት ጥያቄዎች ህጋዊ ምላሽ ለመስጠት "ዳተኛ" መሆኑ እና በአማራ ክልል የተለያዩ ምክንያቶችን መነሻ በማድረግ የሚደረጉ ውክቢያዎችን ስንመለከት ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ለየለት ጦርነት ከገቡ የፌደራል መንግስት ውግንናው ለህወሓት ሊሆን እንደሚችል ይገመታል ሲሉም አክለዋል መምህር ሰለሞን፡፡
-
- Senior Member+
- Posts: 45809
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Re: ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ከገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል? [አል-ዐይን]
Revelations wrote: ↑21 May 2022, 00:52ሌላኛው የዓለም አቀፍ ህግ ጠበቃ ፋሲል ስለሺ በበኩላቸው የህወሓት እና ኤርትራ ጉዳይ ሁለቱ በተለያየ ቁመና ላይ ያሉ በመሆኑ ሁለቱ አካላት ወደ ጦርነት ቢያመሩ ጉዳዩ በዓለም አቀፍ ህግ አይዳኝም ይላሉ፡፡
“ኤርትራ ሉዓላዊ ሀገር ናት፤ ህወሓት ደግሞ በኢትዮጵያ ካሉ 10 ክልሎች መካከል አንዱ ነው በመሆኑ የሁለቱን አካላት ጉዳይ በዚህ ነው የሚዳኙት ብሎ ለመናገር አይቻልም“ ሲሉም አክለዋል፡፡
“በዓለም ላይ እስካሁን የአንድ ሀገር ክልል በሌላ ሉዓላዊ ሀገር ላይ ጦርነት የከፈተ አካል አላውቅም” ያሉት የሕግ ባለሙያው ጠበቃ ፋሲል ይህ ከሆነ ለዓለም አዲስ ክስተት ሊሆን ይችላል ብለዋል፡፡
Have you seen any country leases and paid billions to commit genocide against partial its citizens except Ethiopia and Amhara???
-
- Senior Member
- Posts: 12672
- Joined: 02 Aug 2018, 22:59
Re: ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ከገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል? [አል-ዐይን]
In its quest for achieving food security, Ethiopia needs to immediately secure fertilizer imports from Eritrea to meet its growing agricultural demand. It is estimated that the decomposed corpse of one dead agame terrorist can fertilize an acre of farm land. We will be selling their charred remains to be used as charcoal too! Never let a good crisis go to waste, I say!
-
- Member
- Posts: 4080
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ከገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል? [አል-ዐይን]
በስለላ መስራያ ቤቱ የተቋቋመውና ተቋሙ ቅርጾ የሚሰጠውን አጀንዳ እንደወረደ የሚያራምደው "የኔታ" የሚባለው የድረ ገጽ ሚዲያ ጄኔራል ተፈራ ማሞ የአገር ክህደት ፈጽሟል በማለት አስቀድሞ ክስ አቅርቧል። ጂኔራሉ የአገር ክህደት የፈጸሙት ደግሞ ከኤርትራ መንግስት ጋር በተለይም ከኢታማዦር ሹሙ ጄኔራል ፊልጶስ ጋር የፈጠሩት ሚስጥራዊ ግንኙነት ነው ይላል።
እኔም እጠይቃለሁ፣
፩. የስለላ መስሪያ ቤቱ የጄነራል ተፈራን እስር ለምን ከኤርትራ ጋር ያውም ከኤርትራው ኢታማዦር ሹም ጋር እንዲያያዝ ፈለገ?
፪. ድርጊቱ ተፈጽሞ እንኳን ቢሆን ከመቼ ጀምሮ ነው ከኤርትራ መንግስት ጋር መገናኘት ወንጀል ሆኖ በአገር ክህደት የሚያስከስሰው?
፫. ሚዲያው አስቀድሞ ብያኔ ለሰጠበት የአገር ክህደት ክስ የፍትሕ ሚኒስቴር፣ የመገናኛ ብዙኃን ፣ የመንግስት ኮሙዪኒኬሽን መስሪያ ቤት ምን ምላሽ ይሰጣል?
።ኤርሚያስ ለገሰ
እኔም እጠይቃለሁ፣
፩. የስለላ መስሪያ ቤቱ የጄነራል ተፈራን እስር ለምን ከኤርትራ ጋር ያውም ከኤርትራው ኢታማዦር ሹም ጋር እንዲያያዝ ፈለገ?
፪. ድርጊቱ ተፈጽሞ እንኳን ቢሆን ከመቼ ጀምሮ ነው ከኤርትራ መንግስት ጋር መገናኘት ወንጀል ሆኖ በአገር ክህደት የሚያስከስሰው?
፫. ሚዲያው አስቀድሞ ብያኔ ለሰጠበት የአገር ክህደት ክስ የፍትሕ ሚኒስቴር፣ የመገናኛ ብዙኃን ፣ የመንግስት ኮሙዪኒኬሽን መስሪያ ቤት ምን ምላሽ ይሰጣል?
።ኤርሚያስ ለገሰ
-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ከገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል? [አል-ዐይን]
በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እገድላለሁ ብሎ የተነሳው ወፈፌ አቢይ አህመድ ደባ መሆኑ ነው::
Za-Ilmaknun wrote: ↑21 May 2022, 09:56በስለላ መስራያ ቤቱ የተቋቋመውና ተቋሙ ቅርጾ የሚሰጠውን አጀንዳ እንደወረደ የሚያራምደው "የኔታ" የሚባለው የድረ ገጽ ሚዲያ ጄኔራል ተፈራ ማሞ የአገር ክህደት ፈጽሟል በማለት አስቀድሞ ክስ አቅርቧል። ጂኔራሉ የአገር ክህደት የፈጸሙት ደግሞ ከኤርትራ መንግስት ጋር በተለይም ከኢታማዦር ሹሙ ጄኔራል ፊልጶስ ጋር የፈጠሩት ሚስጥራዊ ግንኙነት ነው ይላል።
እኔም እጠይቃለሁ፣
፩. የስለላ መስሪያ ቤቱ የጄነራል ተፈራን እስር ለምን ከኤርትራ ጋር ያውም ከኤርትራው ኢታማዦር ሹም ጋር እንዲያያዝ ፈለገ?
፪. ድርጊቱ ተፈጽሞ እንኳን ቢሆን ከመቼ ጀምሮ ነው ከኤርትራ መንግስት ጋር መገናኘት ወንጀል ሆኖ በአገር ክህደት የሚያስከስሰው?
፫. ሚዲያው አስቀድሞ ብያኔ ለሰጠበት የአገር ክህደት ክስ የፍትሕ ሚኒስቴር፣ የመገናኛ ብዙኃን ፣ የመንግስት ኮሙዪኒኬሽን መስሪያ ቤት ምን ምላሽ ይሰጣል?
።ኤርሚያስ ለገሰ
-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Member
- Posts: 2829
- Joined: 09 Jan 2022, 13:05
Re: ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ከገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል? [አል-ዐይን]
The PP and TPLF secret deal is coming out slowly.
Look, the 7th king will do anything if it helps stay in power for a day. Ask the relatives of General Seare Mekonen, Gen. Asmamenew Tsigie, Gedu Andargachew, Yohannes Boyalew, Dr Ambachew, Gen. Tefera Mamo …and now Issu thrown under the bus.
Who knows, the new ally may end up being Weyannie. Welcome to the crazy and weird Oromuma world.
Look, the 7th king will do anything if it helps stay in power for a day. Ask the relatives of General Seare Mekonen, Gen. Asmamenew Tsigie, Gedu Andargachew, Yohannes Boyalew, Dr Ambachew, Gen. Tefera Mamo …and now Issu thrown under the bus.
Who knows, the new ally may end up being Weyannie. Welcome to the crazy and weird Oromuma world.
-
- Member
- Posts: 3279
- Joined: 31 Dec 2010, 13:17
Re: ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ከገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል? [አል-ዐይን]
How ironic! Somehow the paradox of your own statement seemed to elude you......I never ever blamed you for being the sharpest knife in the drawer.......Keep harpring the same tune!
Cheers!
Last edited by quindibu on 21 May 2022, 19:20, edited 1 time in total.
-
- Member+
- Posts: 5279
- Joined: 04 Jun 2013, 22:23