Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

እነ ፋኖ ዘመነ ካሴ በኤርትራ ምድር ላይ ለትግል አብረዋቸው በወጡ ጓዶቻቸው ላይ ምን ሲፈጽሙ ነበረ?

Post by sarcasm » 19 May 2022, 20:58

ምናልባት ታስታውሱት ይሆናል በኤርትራ ምድር ላይ በአንድ ወቅት አርበኞች ግንባር እና ግንቦት ሰባት እንደተዋሀዱ የአርበኞች ግንባር አመራር መካከል ዘመነ ካሴ ትግሉን በመተው ያኮረፈበትም ግዜ ነው።

በወቅቱ "አርበኞች ግንባር" በማለት ራሳቸውን ሲጠሩ የነበሩት እነ ዘመነ ካሴ በኤርትራ ምድር ላይ ለትግል አብረዋቸው በወጡ ጓዶቻቸው ላይ ምን ሲፈጽሙ እንደነበረ አንዳርጋቸው ጽጌ እንዲህ በማለት ይገልጸዋል...

"አርበኞች ግንባር ተመስርቶ ኤርትራ በነበረበት ወቅት ሶስት ሰው ብቻ ነው የሞተው። አንዱ በአደጋ ጉድጓድ ውስጥ ገብቶ፣አንዱ በዘመኑ በሽታ፣ሌላው በህመም ነው። ከዛ ውጭ ስልሳ አምስት ሰዎች የተገደሉት በራሱ በአርበኞች ግንባር የተገደሉ ናቸው። እነዛ ገዳዮች ዛሬ በአማራ ቴሌቪዥን ተደርድረው የሚታዩ እና የሚድያ ከቨር የሚሰጣቸው በከፍተኛ ወንጀል ላይ የተሳተፉ ናቸው። ዛሬ በፌስቡክ ጀግና ሆነው የሚጻፍላቸው"
Please wait, video is loading...


https://www.facebook.com/watch/?v=1076209693250489