Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30837
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የኦሮሞ ተገንጣዮች አዲስ አበቤን ብዙ ባይነካኩት ይሻላቸዋል! ይህ ሁሉ ሲሆን ያዳነችና አቢይ ዝምታ ለምን?

Post by Horus » 15 May 2022, 13:27

ይህን የመሿለኪያ ት/ቤት ክስተት ተመልከቱ !

union
Member+
Posts: 6287
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: የኦሮሞ ተገንጣዮች አዲስ አበቤን ብዙ ባይነካኩት ይሻላቸዋል! ይህ ሁሉ ሲሆን ያዳነችና አቢይ ዝምታ ለምን?

Post by union » 15 May 2022, 13:54

የተደበቀው ኢትዮጵያን የማፈራረስ እና ደቡብን የጠቀለለ ኦሮሚያ የሚባል ሀገር ለመመስረት እንደሚሰሩ አዲስ አበባ የምታጋልጣቸው ምድር ነች።

Post Reply