Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30837
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ድሮ ሃረሬ (ሃደሬ) እና ጉራጌ አንድ ጎሳ ነበሩ !! ሸባልና ነግዳ፤ ሹዋልና ኑግዳ !

Post by Horus » 14 May 2022, 02:37

ይህን ኦንታ የታሪክና የቋንቋ ሊቃውንት ያውቁታል ። እኔ የሃረሬ ቋንቋ መዝገበ ቃላት ፈትሼ 35% የቃላት ተመሳሳይነት እንዳላቸው አውቃለሁ ። ዛሬ ከዚህ በታች ያለውን ቪዲዮ ሳይ ገረመኝ ።

ይህ ሃረሬዎች ሹዋል የሚሉት በአል በጉራጌ አዳብና ከሚለው ጋር አንድ ነው ፣ ነገር ግን የሃረሬው ቃል ሹዋል በጉራጌ ሸቫል ወይም ሸባል እንለዋለን። በጉራጌ የሰርግ በዓል ማለት ነው ። ወንድና ሴት መፈቃቀሪያ አዳብና ከሰርጉ እና ቸግ ከሚባለው የሽማግሌ መላኪያ (ፍጥምጥም) ከሰርግ በጣም ቀድሞ የሚሆን ነው። ግን ሹዋል የሚለው የሃረሮች ቃልና ሸባል የሚለው የጉራጌ ቃል አንድ ናቸው ።

ያ ብቻ አይደለም። ከቪዲዮ ሰር የምታዩት 'ኑግዳችን' የሚለው ሃረሬ ቃል ጉራጌ (ክስታኔ) 'ነግዳኛ፣ ነግዳችን፣ ' የሚለው ሲሆን 'እንግዳችን' ማለት ነው። ስለዚህ 'ነግዳ' በሃረሬም በክስታኔም አንድ ቃል ነው ። ሹዋል እና ሸባል እንዲሁ አንድ ቃል ነው ። እንድ ቀን ሃረሬ ጥንታዊ ባህሉን እንደ ሚመልስ ተስፋ አለን! ለምሳሌ ከሰርግ በፊት የሴት ሙሽሮች እንሾሽላ ባህል። የስልጤ ልጃገረዶች እየመለሱት ነው !



union
Member+
Posts: 6287
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: ድሮ ሃረሬ (ሃደሬ) እና ጉራጌ አንድ ጎሳ ነበሩ

Post by union » 14 May 2022, 02:42

እንተ ዘረኛ ጉራጌ የጨነቀህ እራስህን እንደ ጉድ እያፈላለከው ነው። አንዴ ሱዳን አንዴ ኤርትራ አንዴ አማራ አንዴ ሀረር ተንከራተትክ እኮ።

እኛም መቼ ነው አኮብኩበህ የምታርፈው እያልን ተሰቃየን ኢአር ላይ። በዛ ላይ አርጅተህ መሞቻህ ደርሷል። ምን ይሰራልሀል ሀረሬ ጎራሬ ምናምን አርፈህ ከመካነ እየሱስ በጌታ ስም ብላ ጌዳውን የምትለውን አንዷን ይዘይ ገብተህ አትረጋጋም :lol:

Horus
Senior Member+
Posts: 30837
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ድሮ ሃረሬ (ሃደሬ) እና ጉራጌ አንድ ጎሳ ነበሩ !! ሸባልና ነግዳ፤ ሹዋልና ኑግዳ !

Post by Horus » 14 May 2022, 02:51

ይህ በጉራጌ መስቀል ላይ አዳብና የምንለው ነው ። በሃረሬ ሹዋል አዋቂዎችም አሉበት፣ የወጣቶቹን መተዋወቅና መጣብስ አዎንታ ለመስጠት ማለት ነው። እኛ ጋ ከዚህ ቀጥሎ ሽማግሌ ይላካል፤ ቸግ ይባላል ። ቅልጥ ያለ ድግስ ነው !



የስልጤ ሴጦ፣ የጉራጌ እንሾሽላ !

Last edited by Horus on 14 May 2022, 03:21, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 30837
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ድሮ ሃረሬ (ሃደሬ) እና ጉራጌ አንድ ጎሳ ነበሩ !! ሸባልና ነግዳ፤ ሹዋልና ኑግዳ !

Post by Horus » 14 May 2022, 03:11

አንዲት ልጅ ከሰርጓ 3 ቀን ሲቀር በዚህ መልክ በወላጆቿና ዘመዶቿ የዎሬ ነሽ ገረ (ይህ ያንቼ ግዜ ነው፣ ይህ ያንቺ ወራት ነው) እየተባለች ተዘፍኖላት አንሶስላ ታስራለች !!!




ይህ ሃረሮች በኢድ የሚያደርጉት ሹዋል ጉራጌ በመስቀል እስከ ጥቅምት አቦ የሚያደርጉት አዳብና ነው ። የወጣቶች መፋቀሪያ ባህል ማለት ነው !!


Horus
Senior Member+
Posts: 30837
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ድሮ ሃረሬ (ሃደሬ) እና ጉራጌ አንድ ጎሳ ነበሩ !! ሸባልና ነግዳ፤ ሹዋልና ኑግዳ !

Post by Horus » 14 May 2022, 03:35

ባዳብና ሎሚ ተዋግተው የተፋቀሩት ወጣቶች ጉዳይ ወደ ሽማግሎች ሄዶ የቸግ (ፍጥምጥም/ኢንጌጅመንት) በዓል ይሄዳል !!


union
Member+
Posts: 6287
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: ድሮ ሃረሬ (ሃደሬ) እና ጉራጌ አንድ ጎሳ ነበሩ

Post by union » 14 May 2022, 03:38

:lol:
union wrote:
14 May 2022, 02:42
እንተ ዘረኛ ጉራጌ የጨነቀህ እራስህን እንደ ጉድ እያፈላለከው ነው። አንዴ ሱዳን አንዴ ኤርትራ አንዴ አማራ አንዴ ሀረር ተንከራተትክ እኮ።

እኛም መቼ ነው አኮብኩበህ የምታርፈው እያልን ተሰቃየን ኢአር ላይ። በዛ ላይ አርጅተህ መሞቻህ ደርሷል። ምን ይሰራልሀል ሀረሬ ጎራሬ ምናምን አርፈህ ከመካነ እየሱስ በጌታ ስም ብላ ጌዳውን የምትለውን አንዷን ይዘይ ገብተህ አትረጋጋም :lol:

Horus
Senior Member+
Posts: 30837
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ድሮ ሃረሬ (ሃደሬ) እና ጉራጌ አንድ ጎሳ ነበሩ !! ሸባልና ነግዳ፤ ሹዋልና ኑግዳ !

Post by Horus » 14 May 2022, 03:55

ዘመናት ተሻጋሪው የሰርግ ዘፈን 'የዎሬ ነህ፣ የዎሬ ነሽ ' በወለኔኛ !!

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: ድሮ ሃረሬ (ሃደሬ) እና ጉራጌ አንድ ጎሳ ነበሩ !! ሸባልና ነግዳ፤ ሹዋልና ኑግዳ !

Post by Ethoash » 14 May 2022, 11:04



አንዳንዴ አቶ ሆረር የመኒዎችን ከስልጤዎች መለየት አቃተህ እንዲህ እነዚህ ሴቶች ቅላታቸው ከየመን የተስደዱ እና የሶሪያ የመጡ አረቦች ናቸው እንጂ ስልጤዎች አይደሉም በደንብ ቅላታቸው ያስታውቃል ፈረንጅ ነው የሚመስለው ፊታቸው ። ትንሽ ውሽት ህንም እወነት ለማስመስል ሞሞከር አለብህ እንደው የጉራጌ ጠበቃ ነህ ስትባል የየመኖችንና የሶርያን ሴቶች ስልጤዎች ማለት ጀመርክ እንዴ ። መቼም ውሽት ህን ማጋለጥ እዳዬ ነው።

Horus
Senior Member+
Posts: 30837
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ድሮ ሃረሬ (ሃደሬ) እና ጉራጌ አንድ ጎሳ ነበሩ !! ሸባልና ነግዳ፤ ሹዋልና ኑግዳ !

Post by Horus » 14 May 2022, 14:04

ኢትዮአሽ
እንዳማረህ ይቅር!! ኤላው አንተን መስልኮ ማሞ ካቻ ጎንደሬ ነው እያለ ነው!! የማንም ለማኝና ምቀኛ ጉራጌ ባይኖር ደስታው ነው!!! ምቀኝነት ይባላል!! አው ትክክል ነህ የጎራጌ ሴቶች ውብ ናቸው!! ብልህ ናቸው? አንተ ፈሶ የጉራጌ ሴት ሴተኛ አዳሪ ሰምተህ አይተህ ታውቃለህ? ውብ ብቻ ሳይሆኑ ክቡር ናቸው? ጉራጌ ወንዱ አይለምን፣ ሴቷ አትሸረሙጥ!! It is the culture, stupid!!!

Post Reply