Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 11070
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ዕድሜውን ሙሉ የጎሳ ፓለቲካ ነጋዴ በመሆን አሳልፎ ምንም ሳይሰራበት በኪሳራ ሰነድ ብቻ ወደ ፈጠረው እየሄደ ያለው መራራ ጉዲና ይገርመኛል። የድፓርትመንት ሊቀመንበር ሁኖ ያውቅ ይሆን?

Post by Abere » 13 May 2022, 17:13

ዕድሜውን ሙሉ የጎሳ ፓለቲካ ነጋዴ በመሆን አሳልፎ ምንም ሳይሰራበት በኪሳራ ሰነድ ብቻ ወደ ፈጠረው እየሄደ ያለው መራራ ጉዲና ይገርመኛል። ይህ ሰው በህይወቱ በብቃቱ ታምኖበት በሚያስተምርበት ኮሌጅ የድፓርትመንት ሊቀመንበር ሁኖ ያውቅ ይሆን? መቸም ይህ ሰው ያስተማረው ተማሪ ድግሪ አለኝ ብሎ የሚያወራ ከሆነ ምን እንደ ተማረ ይገርመኛል።