Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12608
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሰበር ዜና : በማጭበርበር ሥራው የሚታወቀው ጉራጌው ኤርሚያስ አመልጋ እንደገና ሲያጭበረብር ተያዘ

Post by Thomas H » 30 Apr 2022, 13:10

ፔሌ ለእግር ኳስ እንደተፈጠረ ሁሉ ኤርሚያስ አመልጋም ለማጭበርበር የተፈጠረ ነው የሚመስለው::







ኢሊባባ ከኤርሚያስ አመልጋ ጋር ያሰርኩት ውል የለም ማለቱ ተሰማ!
ግዙፉ የቻይና የቴክኖሎጂ ኩባንያ አሊባባ ከእውቁ ኢትዮጵያዊ የቢዝነው ሰው አቶ ኤርሚያስ አመልጋ ጋር ያሰርኩት ውል የለም ማለቱ ሪፖርተር ዘግቧል፡፡
ሪፖርተር ጋዜጣ ዛሬ ይዞት በወጣው ዘገባ ላይ እንዳመለከተው፣ ኩባንያው ከኤርሚያስ አመልጋ ጋር ያሰርኩት ውል የለም ከማለቱ በተጨማሪ በኢትዮጵያ የኤሌክትሮኒክ ግብይት ለመጀመር የያዘው እቅድ እንደሌለም ገልጧል፡፡
በተያዘው ዓመት ጥር ወር ላይ አቶ ኤርሚያስ አመልጋ አዲስ ኩባንያ የኤሌክትሮኒክስ ግብይት (ኢ-ኮሜርስ) በሚቀጥሉት ስድስት ወራት ውስጥ ወደ ትግበራ ሊገባ መሆኑን ለመገናኛ ብዙኃን ገልጸው ነበር፡፡ ነገር ግን ጋዜጣው የአሊባባ ዓለም አቀፍ የኮርፖሬት ኮሚኒኬሽን ኃላፊ የሆኑት ሉሺያ ማክን በስልክ አግኝቻቸው አሊባባ በኢትዮጵያ የኢ ኮሜርስ አጋር የለውም ብለውኛል ሲል ዘግቧል፡፡ ይህንኑ የኩባንያው የአውሮፓ፣ አፍሪካ እና መካከለኛው ምሥራቅ ሌላ ኃላፊም አረጋግጠዋል፡፡

Lakeshore
Member
Posts: 2627
Joined: 24 Jul 2018, 09:32

Re: ሰበር ዜና : በማጭበርበር ሥራው የሚታወቀው ጉራጌው ኤርሚያስ አመልጋ እንደገና ሲያጭበረብር ተያዘ

Post by Lakeshore » 30 Apr 2022, 16:28

including Hourus most of them are money worhsipers no deep principle. Look at Birhanu nega

Right
Member
Posts: 2824
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ሰበር ዜና : በማጭበርበር ሥራው የሚታወቀው ጉራጌው ኤርሚያስ አመልጋ እንደገና ሲያጭበረብር ተያዘ

Post by Right » 30 Apr 2022, 16:43

They are all the same. They are known dogging taxes bleeding the country. They mix $$[deleted] and banana and sell it as $$[deleted].
They have found Abiye a perfect partner in corruption.
But it will not last long.

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: ሰበር ዜና : በማጭበርበር ሥራው የሚታወቀው ጉራጌው ኤርሚያስ አመልጋ እንደገና ሲያጭበረብር ተያዘ

Post by Sam Ebalalehu » 30 Apr 2022, 17:14

The number one “ Amhara” Lakeshore welcome back. How come your “anger” towards Weyanes was replaced with that of Gurages. Just wondering.

Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: ሰበር ዜና : በማጭበርበር ሥራው የሚታወቀው ጉራጌው ኤርሚያስ አመልጋ እንደገና ሲያጭበረብር ተያዘ

Post by Dawi » 30 Apr 2022, 17:20

Uncle Tom,

አጭበርባሪዎቹማ ከቃሊጢ አልወጡም፣

"አክሰስ"(Real-estate) ስራው እዲቆም የተደረገው በኢሐአደግ ሲሆን፣ ለግንባታ ከፍሎ ያስመጣውን የ 250 ሚልዮን ብረት ሜቴክ ተጠቅሞበት ዋጋውን ሳይከፍል ቀርቷል፤ "አክሰስ" (Real-estate) እንደገና እንዲከፍል ተጠይቋል፣ ኤርምያስ ቢኖረውም እንኳን እንበልና ላለመዘረፍ አለመክፈሉ ተገቢ ነው፤

ዘራፊዎቹ ሥር ቤት ቀርተዋል፣ ኤርሚያስ ከስር ተለቋል። በቃ!

ሪፖርተር ለምን ኤርሚያስን አልጠየቀም? የአሊባባን መጠየቅ ምን አመጣው??

Thomas H wrote:
30 Apr 2022, 13:10
ፔሌ ለእግር ኳስ እንደተፈጠረ ሁሉ ኤርሚያስ አመልጋም ለማጭበርበር የተፈጠረ ነው የሚመስለው::







ኢሊባባ ከኤርሚያስ አመልጋ ጋር ያሰርኩት ውል የለም ማለቱ ተሰማ!
ግዙፉ የቻይና የቴክኖሎጂ ኩባንያ አሊባባ ከእውቁ ኢትዮጵያዊ የቢዝነው ሰው አቶ ኤርሚያስ አመልጋ ጋር ያሰርኩት ውል የለም ማለቱ ሪፖርተር ዘግቧል፡፡
ሪፖርተር ጋዜጣ ዛሬ ይዞት በወጣው ዘገባ ላይ እንዳመለከተው፣ ኩባንያው ከኤርሚያስ አመልጋ ጋር ያሰርኩት ውል የለም ከማለቱ በተጨማሪ በኢትዮጵያ የኤሌክትሮኒክ ግብይት ለመጀመር የያዘው እቅድ እንደሌለም ገልጧል፡፡
በተያዘው ዓመት ጥር ወር ላይ አቶ ኤርሚያስ አመልጋ አዲስ ኩባንያ የኤሌክትሮኒክስ ግብይት (ኢ-ኮሜርስ) በሚቀጥሉት ስድስት ወራት ውስጥ ወደ ትግበራ ሊገባ መሆኑን ለመገናኛ ብዙኃን ገልጸው ነበር፡፡ ነገር ግን ጋዜጣው የአሊባባ ዓለም አቀፍ የኮርፖሬት ኮሚኒኬሽን ኃላፊ የሆኑት ሉሺያ ማክን በስልክ አግኝቻቸው አሊባባ በኢትዮጵያ የኢ ኮሜርስ አጋር የለውም ብለውኛል ሲል ዘግቧል፡፡ ይህንኑ የኩባንያው የአውሮፓ፣ አፍሪካ እና መካከለኛው ምሥራቅ ሌላ ኃላፊም አረጋግጠዋል፡፡

Y3n3g3s3w
Member
Posts: 531
Joined: 22 Dec 2017, 00:56

Re: ሰበር ዜና : በማጭበርበር ሥራው የሚታወቀው ጉራጌው ኤርሚያስ አመልጋ እንደገና ሲያጭበረብር ተያዘ

Post by Y3n3g3s3w » 30 Apr 2022, 18:52

He is throwing off his mask for the final showdown. He realized no amount of let alone mask, even bulletproof vest is not enough to counter what is coming from Abiy’s ENDF.
The end of weyane is on the horizon


Sam Ebalalehu wrote:
30 Apr 2022, 17:14
The number one “ Amhara” Lakeshore welcome back. How come your “anger” towards Weyanes was replaced with that of Gurages. Just wondering.

Horus
Senior Member+
Posts: 30911
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ሰበር ዜና : በማጭበርበር ሥራው የሚታወቀው ጉራጌው ኤርሚያስ አመልጋ እንደገና ሲያጭበረብር ተያዘ

Post by Horus » 30 Apr 2022, 22:36

ሳም እባላለሁ፣
እኔ የኤርሚያስና አሊባባ ጉዳይ ችግር እንዳለው አውቅ ነበር። ኤርሚያስ ከመታሰሩ በፊት ከአሊባባ ጋር ዲጂታል ንግድ ስይስተም ኢትዮጵያ ለመጀመር ተስማምተናል ብሎ ነበር ። ከዚያ እሱ ልክ እንደ ታሰረ አቢይ አህመድና ያሊባባው ሰውዬ ቤተ ማንግስት ተገናኙ። ያኔ ነው እነአቢይ የኤርሚያስን ሃሳብ እንዳልፈለጉት ያወቁት ። ከዚያም አሊባባና አቢይ ሲስተሙን ይጀምሩታ ብዬ ስጠብቅ አሊባባም ድምጹ ጠፋና ቴሌኮም የራሱ ዲጂታል ሲስተሞች ያወጣ ጀመር። ስለዚህ የተካሄደው የቢዝነስ ጨዋታ እንጂ ሌላ አይደለም ። ያ ሁሉ እነሱ በጠበቆቻቸው የሚርሱት ነገር እንጂ የማንም ደንቆሮ ወያኔ እዚህ ፎረም ላይ የሚለፋደድበት የቡና ቤት ወሬ አይደለም ።

Abaymado
Member
Posts: 4208
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: ሰበር ዜና : በማጭበርበር ሥራው የሚታወቀው ጉራጌው ኤርሚያስ አመልጋ እንደገና ሲያጭበረብር ተያዘ

Post by Abaymado » 01 May 2022, 00:16

Dawi wrote:
30 Apr 2022, 17:20
Uncle Tom,

አጭበርባሪዎቹማ ከቃሊጢ አልወጡም፣

"አክሰስ"(Real-estate) ስራው እዲቆም የተደረገው በኢሐአደግ ሲሆን፣ ለግንባታ ከፍሎ ያስመጣውን የ 250 ሚልዮን ብረት ሜቴክ ተጠቅሞበት ዋጋውን ሳይከፍል ቀርቷል፤ "አክሰስ" (Real-estate) እንደገና እንዲከፍል ተጠይቋል፣ ኤርምያስ ቢኖረውም እንኳን እንበልና ላለመዘረፍ አለመክፈሉ ተገቢ ነው፤

ዘራፊዎቹ ሥር ቤት ቀርተዋል፣ ኤርሚያስ ከስር ተለቋል። በቃ!

ሪፖርተር ለምን ኤርሚያስን አልጠየቀም? የአሊባባን መጠየቅ ምን አመጣው??

Thomas H wrote:
30 Apr 2022, 13:10
ፔሌ ለእግር ኳስ እንደተፈጠረ ሁሉ ኤርሚያስ አመልጋም ለማጭበርበር የተፈጠረ ነው የሚመስለው::




Oh my
Who is Dawi?
Another nick name for Horus?
What kind of mess is this?


ኢሊባባ ከኤርሚያስ አመልጋ ጋር ያሰርኩት ውል የለም ማለቱ ተሰማ!
ግዙፉ የቻይና የቴክኖሎጂ ኩባንያ አሊባባ ከእውቁ ኢትዮጵያዊ የቢዝነው ሰው አቶ ኤርሚያስ አመልጋ ጋር ያሰርኩት ውል የለም ማለቱ ሪፖርተር ዘግቧል፡፡
ሪፖርተር ጋዜጣ ዛሬ ይዞት በወጣው ዘገባ ላይ እንዳመለከተው፣ ኩባንያው ከኤርሚያስ አመልጋ ጋር ያሰርኩት ውል የለም ከማለቱ በተጨማሪ በኢትዮጵያ የኤሌክትሮኒክ ግብይት ለመጀመር የያዘው እቅድ እንደሌለም ገልጧል፡፡
በተያዘው ዓመት ጥር ወር ላይ አቶ ኤርሚያስ አመልጋ አዲስ ኩባንያ የኤሌክትሮኒክስ ግብይት (ኢ-ኮሜርስ) በሚቀጥሉት ስድስት ወራት ውስጥ ወደ ትግበራ ሊገባ መሆኑን ለመገናኛ ብዙኃን ገልጸው ነበር፡፡ ነገር ግን ጋዜጣው የአሊባባ ዓለም አቀፍ የኮርፖሬት ኮሚኒኬሽን ኃላፊ የሆኑት ሉሺያ ማክን በስልክ አግኝቻቸው አሊባባ በኢትዮጵያ የኢ ኮሜርስ አጋር የለውም ብለውኛል ሲል ዘግቧል፡፡ ይህንኑ የኩባንያው የአውሮፓ፣ አፍሪካ እና መካከለኛው ምሥራቅ ሌላ ኃላፊም አረጋግጠዋል፡፡


Thomas H
Senior Member
Posts: 12608
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: ሰበር ዜና : በማጭበርበር ሥራው የሚታወቀው ጉራጌው ኤርሚያስ አመልጋ እንደገና ሲያጭበረብር ተያዘ

Post by Thomas H » 01 May 2022, 10:36

እባካችሁን ሰው ላይ ለመፍረድ አንቸኩል :: እኔ በግሌ እያጣራሁ ነው :: በኔ ግምት የማይሰበረው ኤርሚያስ ባባ ውል የተፈራረመው ከአሊባባ ጋር ሳይሆን ከጥሩነሽ ዲባባ ጋር ሊሆን ይችላል::


union
Member+
Posts: 6386
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: ሰበር ዜና : በማጭበርበር ሥራው የሚታወቀው ጉራጌው ኤርሚያስ አመልጋ እንደገና ሲያጭበረብር ተያዘ

Post by union » 06 May 2022, 01:14

Yup, it is Horus. Horus is a retired old man with over 10 nicknames on ER
Abaymado wrote:
01 May 2022, 00:16
Dawi wrote:
30 Apr 2022, 17:20
Uncle Tom,

አጭበርባሪዎቹማ ከቃሊጢ አልወጡም፣

"አክሰስ"(Real-estate) ስራው እዲቆም የተደረገው በኢሐአደግ ሲሆን፣ ለግንባታ ከፍሎ ያስመጣውን የ 250 ሚልዮን ብረት ሜቴክ ተጠቅሞበት ዋጋውን ሳይከፍል ቀርቷል፤ "አክሰስ" (Real-estate) እንደገና እንዲከፍል ተጠይቋል፣ ኤርምያስ ቢኖረውም እንኳን እንበልና ላለመዘረፍ አለመክፈሉ ተገቢ ነው፤

ዘራፊዎቹ ሥር ቤት ቀርተዋል፣ ኤርሚያስ ከስር ተለቋል። በቃ!

ሪፖርተር ለምን ኤርሚያስን አልጠየቀም? የአሊባባን መጠየቅ ምን አመጣው??

Thomas H wrote:
30 Apr 2022, 13:10
ፔሌ ለእግር ኳስ እንደተፈጠረ ሁሉ ኤርሚያስ አመልጋም ለማጭበርበር የተፈጠረ ነው የሚመስለው::




Oh my
Who is Dawi?
Another nick name for Horus?
What kind of mess is this?


ኢሊባባ ከኤርሚያስ አመልጋ ጋር ያሰርኩት ውል የለም ማለቱ ተሰማ!
ግዙፉ የቻይና የቴክኖሎጂ ኩባንያ አሊባባ ከእውቁ ኢትዮጵያዊ የቢዝነው ሰው አቶ ኤርሚያስ አመልጋ ጋር ያሰርኩት ውል የለም ማለቱ ሪፖርተር ዘግቧል፡፡
ሪፖርተር ጋዜጣ ዛሬ ይዞት በወጣው ዘገባ ላይ እንዳመለከተው፣ ኩባንያው ከኤርሚያስ አመልጋ ጋር ያሰርኩት ውል የለም ከማለቱ በተጨማሪ በኢትዮጵያ የኤሌክትሮኒክ ግብይት ለመጀመር የያዘው እቅድ እንደሌለም ገልጧል፡፡
በተያዘው ዓመት ጥር ወር ላይ አቶ ኤርሚያስ አመልጋ አዲስ ኩባንያ የኤሌክትሮኒክስ ግብይት (ኢ-ኮሜርስ) በሚቀጥሉት ስድስት ወራት ውስጥ ወደ ትግበራ ሊገባ መሆኑን ለመገናኛ ብዙኃን ገልጸው ነበር፡፡ ነገር ግን ጋዜጣው የአሊባባ ዓለም አቀፍ የኮርፖሬት ኮሚኒኬሽን ኃላፊ የሆኑት ሉሺያ ማክን በስልክ አግኝቻቸው አሊባባ በኢትዮጵያ የኢ ኮሜርስ አጋር የለውም ብለውኛል ሲል ዘግቧል፡፡ ይህንኑ የኩባንያው የአውሮፓ፣ አፍሪካ እና መካከለኛው ምሥራቅ ሌላ ኃላፊም አረጋግጠዋል፡፡

Post Reply