Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30914
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ስለ ትውልድ የሰጠው ገለጻ!

Post by Horus » 26 Apr 2022, 23:36

በገለጻው ከሞላ ጎደል እስማማለሁ ። ነገር ግን የመደመር ትውልድ ሃሳብ እንጂ ታሪካዊ እውነታ አይደለም !


TGAA
Member+
Posts: 5626
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ስለ ትውልድ የሰጠው ገለጻ!

Post by TGAA » 26 Apr 2022, 23:59

Hypocrisy is not the failure to practice what you preach but the failure to believe it. Hypocrisy is propaganda.

If the means of governing doesn't align with the government policy -- it is just propaganda.

When people talk about being uprooted, he says look at my neighbors, I didn't uproot them. We are living in peace.

Strengthen the institution of democracy, give respect to individual Ethiopians, depoliticize ethnicity, depoliticize culture then and only then Ethiopia will know peace.

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ስለ ትውልድ የሰጠው ገለጻ!

Post by kibramlak » 27 Apr 2022, 00:12

የህዝብን የንሮ ደረጃ አፈርድቤ አብልቶ፣ አብዛኛውን የሀገሪቱን ክፍል ከፀጥታ መዋቅር ውጭ አድርጎ፣ ሌቦች እና የጎሳ ደላሎች የህዝብን ደምና አጥንት እንዲግጡ አመቻችቶ ይህን ለማውራት የማይታክት ውሸታም ጀንፈል ማዳመጥ እና ማመን ማለት ከሰማይ ወተት ይዘንባል ብሎ እንድደማመን ነው

union
Member+
Posts: 6395
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ስለ ትውልድ የሰጠው ገለጻ!

Post by union » 27 Apr 2022, 00:24

ለሸቃላ ሆረስ የሌላው መሞት እና የኢኮኖሚ ቀውስ ጉዳዩ አይደለም እሱ እያጭበረበረ ሙዝ እና ቅቤ እየቀላቀለ እስካተረፈ ድረስ እና ብሬ ላላ የትምህርት ሚንስትር ሆና ውታፍ እስከነቀለ ድረስ ሆረስ ምንአገባው

A model of a real dishonesty at its best and exposed!

Horus
Senior Member+
Posts: 30914
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ስለ ትውልድ የሰጠው ገለጻ!

Post by Horus » 27 Apr 2022, 01:03

የ6ኛ ክፍል መሃይም የወያኔ ትውልድ 'ውል አልባ' ብሎታል!! ሲያንሰው ነው !! ውል አልባ አይደለም ደንቆሮ ትውልድ መባል ነበረበት ! ብልጽግ ና የራሱን ትረካ አቅርቧል ። የኢትዮጵያ ምርምር ኢንስቲቲዩት የታሪክ ሊቃውንት ትንተና ያቀርቡበታል !! ቢያንስ ከቆሻሻው የወያኔ ዘመን ተገላግለን ቢያንስ በህሳቦች ላይ እንከራከራለን ! ስለዚህ የተጠቀሱት ትውልዶች አባላት ሁሉ በህይወት አሉ ! ቅዋሜ ካላቸው መልስ ይሰጡበታል! በኢትዮጵያ ምድር የሃሳብ ሙግት መጀመሩ ዘመነ ብርሃን ማለት ነው ። የትግሬ ደንቆሮች የጭለማ ዘምን ተዘግቷል! በቃ !

ከዚያ በተረፈ አቢይ አህመድ አስመሳይ ነው ወይስ አይደለም? የሚለውን ይተገብራል ወይስ ፕሮፓጋንዲስት ነው የሚለው እና ሌሎችም የሃሳብና የዳኝ ነት ልዩነቶች ሁሉ ጤነኛ የሚያስብ ህዝብ መሃል ምኖር ያለበት የእምነት፣ ያመለካከት፣ የብያኔ፣ የጃጅመንት ልዩነቶች ናቸው ! ዬቦ የሚያስብል ነው። ጭፍን ጥላቻ ሳይሆን በፋክትና አመክንዮ ላይ የሚካሄድ ፍጭት ይለምልም !Let 1000 flowers bloom!!!

Tiago
Member
Posts: 2053
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ስለ ትውልድ የሰጠው ገለጻ!

Post by Tiago » 27 Apr 2022, 03:50

Leadership is all about listening .this guy is all anout talking too much.


There are several possible reasons why some leaders talk too much:

They feel they must demonstrate their knowledge, to justify their role. :roll: :roll: :roll:

They aren’t aware that they are taking all the oxygen, since nobody has told them yet.


They don’t have the skill to be precise, succinct, measured, and speak with clarity. Instead, they launch into a convoluted ‘thinking out loud’ process, trying to cover everything. :lol: :lol: :lol:

They may be narcissists and it’s all about them anyway.

They truly believe they are the font of all knowledge, at least in the topic at hand (which could be all topics!). :lol: :lol:



The over-talkative leader could apply the quadrants of ‘observe, ask, listen, reflect’ which is far more powerful than telling, which is only forceful.

Right
Member
Posts: 2825
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ስለ ትውልድ የሰጠው ገለጻ!

Post by Right » 27 Apr 2022, 07:51

As they said “time will tell”. Time is a mirror that can show us everything with no obstructions.

We will see where this Oromo & Guraghie alliance will take us.
I can tell you that it is not going to end well.

Selam/
Senior Member
Posts: 11844
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ስለ ትውልድ የሰጠው ገለጻ!

Post by Selam/ » 27 Apr 2022, 08:05

Hallo - Ethiopian election occurred in July 2021. In its first year, woyane was building sandbag walls & terrorizing Ethiopians through our the country. That practice intensified & went to a whole different level for the following three decades. Now TPLF is licking its wounds, drooling over the hope of building sand bags again & bringing back dehydrated lice to Menilik palace. Never going to happen!

Right
Member
Posts: 2825
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ስለ ትውልድ የሰጠው ገለጻ!

Post by Right » 27 Apr 2022, 08:20

The Woyannies have been dispatched to hell 4 years ago. They are lurking around because of Abiye.

You have a problem called “woyannie Syndrome”.
That syndrome killed your ability to see the real tribal Woyannie Abiye Ahmed.

Go ahead and embarrass yourself. If you can’t respect yourself that is your problem.

Selam/
Senior Member
Posts: 11844
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ስለ ትውልድ የሰጠው ገለጻ!

Post by Selam/ » 27 Apr 2022, 08:50

Mr Right - Don’t be timid to reply to me directly & address me as Selam. Why are you surprised that I have a reoccurring woyane syndrome when I see you continually mushrooming like parasites? Only parasites aren’t paranoid of other parasites unless they meet each other at cross-purposes.

Right wrote:
27 Apr 2022, 08:20
The Woyannies have been dispatched to hell 4 years ago. They are lurking around because of Abiye.

You have a problem called “woyannie Syndrome”.
That syndrome killed your ability to see the real tribal Woyannie Abiye Ahmed.

Go ahead and embarrass yourself. If you can’t respect yourself that is your problem.

Right
Member
Posts: 2825
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ስለ ትውልድ የሰጠው ገለጻ!

Post by Right » 27 Apr 2022, 11:08

Selam,
I don’t think you understood its meaning.

The syndrome manifests it self and used to the purpose of distraction when you keep saying it artificially to destabilize opponents.

The woyannies: the group right constitution, the killil policy, the economy apartheid, and the system of ethnic federalism in general- that is the real Woyannie bleeding the country. How is the PM against the Woyannies when he is upholding their evil values and promote them openly?
We are not interested in a power struggle between two group of clowns.

Abiye wants us to focus on the creators, which by the way would have been decimated in a one year campaign. Guess what while you are blabbering Woyannie several times a day, he is negotiating with them.

That is why I suggested that dishonest people should be shot.

Selam/
Senior Member
Posts: 11844
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ስለ ትውልድ የሰጠው ገለጻ!

Post by Selam/ » 27 Apr 2022, 12:54

Mr Right,
The PM was elected last year & I am not worried about him right now despite all the mishaps & rowdy background noises by parti pris weasels like yourself. Only woyane wannabes are accusing him of being a woyane clone. For a genetically identical copy not to breed & multiple, the original material has to be fully dismantled. If you think Abiy is too slow or reluctant to eradicate you, there is an option that speeds up your demise: jump off a cliff. Don’t forget to take the other you with you: the tiny mini meany woyane minion.

Right wrote:
27 Apr 2022, 11:08
Selam,
I don’t think you understood its meaning.

The syndrome manifests it self and used to the purpose of distraction when you keep saying it artificially to destabilize opponents.

The woyannies: the group right constitution, the killil policy, the economy apartheid, and the system of ethnic federalism in general- that is the real Woyannie bleeding the country. How is the PM against the Woyannies when he is upholding their evil values and promote them openly?
We are not interested in a power struggle between two group of clowns.

Abiye wants us to focus on the creators, which by the way would have been decimated in a one year campaign. Guess what while you are blabbering Woyannie several times a day, he is negotiating with them.

That is why I suggested that dishonest people should be shot.

union
Member+
Posts: 6395
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ስለ ትውልድ የሰጠው ገለጻ!

Post by union » 27 Apr 2022, 13:47

Right

You said it right! It is not going to end well. Abiy is keeping the gurage/birhanu to appear politically inclusive. He knows the Gurages are where the money is. They don't care for unity or independence as long as there is business apportunity like horus said. If organizing tribally bring that business apportunity to them they will be the first ones to creat a gurage killil. Abiy knows that they will be on the opposite side tomorrow as long as they cheat and make money. I know many of them that still support tplf because they are still tied with them financially







Right wrote:
27 Apr 2022, 07:51
As they said “time will tell”. Time is a mirror that can show us everything with no obstructions.

We will see where this Oromo & Guraghie alliance will take us.
I can tell you that it is not going to end well.

Horus
Senior Member+
Posts: 30914
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ስለ ትውልድ የሰጠው ገለጻ!

Post by Horus » 27 Apr 2022, 14:03

አቢይ አህመድ ለፓርቲው ካድሬዎች ማሰልጠኛ ያለውን የመደመር ፍልስፍና ለመገንባት የመቶ አመት የኢትዮጵያ ትውልዶች ከፋፍሎ መድቧል ። እኔ የትውልዶች ብያኔና (ዴፊኒሽን) የትውልዶች ባህሪ ላይ ውይይት በመነሳቱ እደግፋለሁ ። ነገር ግን በዛሬይቱ ኢትዮጵያ የመደምደር ትውልድ የሚባል የለም። ሌላው ቀርቶ መደመር የሚባለው ሃሳብ ያለው እድሜ 3 አመት ነው ። አንድ ትውልድ ቢያንስ ከ20 እስከ 30 አመት መኖር አለበት፣ አለ ለማለት! ስለዚህ አቢይ አህመድ ይህን ግዙፍ ስህተት ማረም አለበት ። የመደመር ትውልድ ያቢይ ሃሳብ እንጂ በፋክት፣ በእውን ህልው የሆነ ሪያሊቲ አይደለም ።

ከዚያ በተረፈ እኔ አሉ፣ ነበሩ የምላቸው ትውልዶች የሚከተሉት ናቸው

(1) የነጻነት ትውልድ፤ (1890 - 19300) ይህ ገናናው የአድዋ ትውልድ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ነጻነት አባት የሆነው ትውልድ ሲሆን እኔ የነጻነት ትውልድ እላቸኋለሁ።

(2) የጦርነት ትውልድ፤ (1930 - 1960) የሁለተኛው ጣሊያን ወረራ፣ ሁለተኛው አለም ጦርነት፣ የኮሪያ ዘማች፣ የኮንጎ ዘማች ትውልድ ነው ።

(3) አብዮታዊው ትውልድ (1960 -1990) ከመንግስቱ ነዋይ ፍንቀላ፣ የተማሪ ነቅናቄ፣ የካቲት አብዮት እና የወታደራዊ አገዛዝ ትውልድ ነው ።

(4) የጎሳዊ (ትራይባል) ትውልድ (1990 -2020) ዘመነ ውያኔ፣ የክልል፣ የጎሳ ቀውስና የጎሳ ጦርነቶች ትውልድ ነው ። አይ ትራይባል የሚለው ሌላ ኤትኒክ ግሩፖች ህሳቤ በሚያሳይ ቃል ሊተካ ይችላል ። ፋክቱ ግን ዘመነ ጎሳ ነው!

ስለሆነም ዛሬ ላይ ቆመን መደመር፣ ሆነ፣ የዜጋ ትውልድ፣ ሆነ፣ የአንድነት ትውልድ ሆነ፣ ኢትዮያዊነት ትውልድ ሆነ በፋክት በእውን ያለ ትውልድ የለም! ከዛሬ 2022 ጀምሮ እስከ 2040 ወይም 2050 ድረስ ምን አይነት ትውልድ ያድጋል የሚለው ማንም የሚያቀው ነገር አይደለም ። አቢይና ፓርቲው የ4ኛው ትውልድ የጎሳዊ ትውልድ አባላት ናቸው። እንሱ ገና በ20ና 30 አመት ስለሚፈጠረው ትውልድ መተንበይ ማለት ጥንቆላ እንጂ ጥሩ የፖለቲካና የሶሲዮሎጂ ሳይንስ አይደለም።

union
Member+
Posts: 6395
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ስለ ትውልድ የሰጠው ገለጻ!

Post by union » 27 Apr 2022, 14:19

Horus
You are one confused ni'gga. Now you feel like Abiy won't secure the business apportunity you are looking for so you want to sound like you are partly opposing him. But it will not change the fact that you are a dishonest

You literally said you LOVE abiy a weeks ago, does it mean you have only half the love for him now? What happned to the other half?

Right
Member
Posts: 2825
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ስለ ትውልድ የሰጠው ገለጻ!

Post by Right » 27 Apr 2022, 15:40

Selam,
Once again, Abiye didn’t win a fair elections, it was a staged and controlled/manipulated election.

Menigstu- won 99% of the elections
Melese - won 97.5% of the elections
Abiye- won 94.5% of the elections

Baloney!!

I hate dishonest people.

DefendTheTruth
Member+
Posts: 9918
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ስለ ትውልድ የሰጠው ገለጻ!

Post by DefendTheTruth » 27 Apr 2022, 15:58

Horus wrote:
27 Apr 2022, 14:03
አቢይ አህመድ ለፓርቲው ካድሬዎች ማሰልጠኛ ያለውን የመደመር ፍልስፍና ለመገንባት የመቶ አመት የኢትዮጵያ ትውልዶች ከፋፍሎ መድቧል ። እኔ የትውልዶች ብያኔና (ዴፊኒሽን) የትውልዶች ባህሪ ላይ ውይይት በመነሳቱ እደግፋለሁ ። ነገር ግን በዛሬይቱ ኢትዮጵያ የመደምደር ትውልድ የሚባል የለም። ሌላው ቀርቶ መደመር የሚባለው ሃሳብ ያለው እድሜ 3 አመት ነው ። አንድ ትውልድ ቢያንስ ከ20 እስከ 30 አመት መኖር አለበት፣ አለ ለማለት! ስለዚህ አቢይ አህመድ ይህን ግዙፍ ስህተት ማረም አለበት ። የመደመር ትውልድ ያቢይ ሃሳብ እንጂ በፋክት፣ በእውን ህልው የሆነ ሪያሊቲ አይደለም ።

ከዚያ በተረፈ እኔ አሉ፣ ነበሩ የምላቸው ትውልዶች የሚከተሉት ናቸው

(1) የነጻነት ትውልድ፤ (1890 - 19300) ይህ ገናናው የአድዋ ትውልድ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ነጻነት አባት የሆነው ትውልድ ሲሆን እኔ የነጻነት ትውልድ እላቸኋለሁ።

(2) የጦርነት ትውልድ፤ (1930 - 1960) የሁለተኛው ጣሊያን ወረራ፣ ሁለተኛው አለም ጦርነት፣ የኮሪያ ዘማች፣ የኮንጎ ዘማች ትውልድ ነው ።

(3) አብዮታዊው ትውልድ (1960 -1990) ከመንግስቱ ነዋይ ፍንቀላ፣ የተማሪ ነቅናቄ፣ የካቲት አብዮት እና የወታደራዊ አገዛዝ ትውልድ ነው ።

(4) የጎሳዊ (ትራይባል) ትውልድ (1990 -2020) ዘመነ ውያኔ፣ የክልል፣ የጎሳ ቀውስና የጎሳ ጦርነቶች ትውልድ ነው ። አይ ትራይባል የሚለው ሌላ ኤትኒክ ግሩፖች ህሳቤ በሚያሳይ ቃል ሊተካ ይችላል ። ፋክቱ ግን ዘመነ ጎሳ ነው!

ስለሆነም ዛሬ ላይ ቆመን መደመር፣ ሆነ፣ የዜጋ ትውልድ፣ ሆነ፣ የአንድነት ትውልድ ሆነ፣ ኢትዮያዊነት ትውልድ ሆነ በፋክት በእውን ያለ ትውልድ የለም! ከዛሬ 2022 ጀምሮ እስከ 2040 ወይም 2050 ድረስ ምን አይነት ትውልድ ያድጋል የሚለው ማንም የሚያቀው ነገር አይደለም ። አቢይና ፓርቲው የ4ኛው ትውልድ የጎሳዊ ትውልድ አባላት ናቸው። እንሱ ገና በ20ና 30 አመት ስለሚፈጠረው ትውልድ መተንበይ ማለት ጥንቆላ እንጂ ጥሩ የፖለቲካና የሶሲዮሎጂ ሳይንስ አይደለም።
I don't think መደምደር is a new idea or new philosophical theory in Ethiopia, Mengistu Hailamariam was using "Unity" as a maxim for Ethiopia his government had power over.

I am not sure what HIM was using to govern as a central goal of his government and vision.

The dismantling of the so called Zemene-Mesafint was a push to redefine Ethiopia as a united and strengthened country, which can withstand any sort of challenges facing it from within and without.

The man who saw the indispensability and absolute necessity of a United Ethiopia and pushed very hard for its realization as a modern state was no one else but the father of modern Ethiopia, who is Emperor Menelik II.

That push was to be rewarded and Ethiopia was to rerise once again as an indomitable Black African Nation, which will going to usher a new era and write a history of a world free of slavery and colonization, with equal rights for all, including for the black race.

What was Menelik's main maxim? Get united and make yourself strong!

Why did Mengistu Hailamariam fight for the whole of his reign? To realize a united and strong Ethiopia.

What is Abiy Ahmed trying to propone by his newly coind idea of MEDEMER and his government's central maxim of leadership? Get united and make yourself a strong nation that can withstand the challenges of the present time and those of the future.

He used Medemer to defeat the forces of balkanization that made Ethiopia that will keep fighting itself within itself.

He is trying to use the idea to defeat the modern era of Zemene-Mesafint.

So, why it is so difficult to understand the central message of the idea, independently of the designation the word?

Ethiopia was at the brink of collapsing when Abiy Ahmed came to power, infighting was so intensive, widespread and a total chaos were simmering in many parts of the country, just see what was going on between the two brotherly people of Somali (Ethio-Somali) and the Oromo people and many other similar situtations in the country back then (just before 4 or 5 years), which earned Ethiopia the reputation of one of the top countries in the world with highest IDPs.

Where did that title go today?

Does Ethiopia have one of the highest number of IDPs today? If not, then the maxim of medemer is making a tangible result and can produce even much more in the future.

I don't think it is much helpful if we keep critizing everything, even when the intention is not to harm the wellbeing of the nation but heal its wounds.

Wedi
Member+
Posts: 7993
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ስለ ትውልድ የሰጠው ገለጻ!

Post by Wedi » 27 Apr 2022, 16:02

ግጭት ጠማቂውና ሴረኛው አብይ አህመድ በራሱ አንደበት!!

"የዛግዌ ስርዓት ማለት የአክሱማዊት ኪንግደምን ደብድቦ፣ ቀጥቅጦ ያፈረሰ ማለት ነው!" አብይ አህመድ ሰኞ ማታ April 26 2022 የተናገረው

"ራሱ የአክሱም ስልጣኔ የሚባለውም የዛግዌ ስልጣኔ ነው!" አብይ አህመድ ማክሰኞ ማታ April 25 2022 የተናገረው

:oops: :P


DefendTheTruth
Member+
Posts: 9918
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ስለ ትውልድ የሰጠው ገለጻ!

Post by DefendTheTruth » 27 Apr 2022, 16:05

Right, union ቅብጥርሴ ምናምን፣

ለምን ክዚህ አለም በሞት አትጣፋም፣ ለህይዎትህ ትርጉም መስጣት ከቃተህ?

Horus
Senior Member+
Posts: 30914
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ስለ ትውልድ የሰጠው ገለጻ!

Post by Horus » 27 Apr 2022, 16:25

DTT
ሃሳብህ ግልጽ አይደለም። እኔ መደመር የሚለውን ሃሳብ ተቃውሜ ትችት አላደረኩም። መደመር አንድነት ማለቱ ከሆነ ለምን እጅግ ገናና እና ታዋቂ የሆነው አንድነትን ትቶ በመደመር እንደ ለወጠው ልታስተምረን ትችላለህ ። እኔ ስለ የጻፍኩት ስለ መደመር ትውልድ ነው ። ያ ምን ማለት እንደ ሆነ ለማወቅ ካሻህ ያቢይን ንግግር አዳምጥ (ስለ 5ኛው ትውልድ)። የሰማሃው አይመስለኝ።

እኔ የምለው ዛሬ በፋክት ያለ መደመር የሚባል ትውልድ የለም ። እሱ ለፓርቲ አባላቱ የመደመር ትውልድ ለመፍጠር ተዘጋጁ ነው ያለው ። ያ የፓርቲው ፕሮግራም ወይም ራዕይ ነው፣ በወረቀት ላይ ያለ ሃሳብ እንጂ መደመር የሚባሉ የወጣት ትውልድ የለም ። ያን የምናውቀው ከ20 አመት በኋላ ነው ። ይህ የዛሬ ትውልድ የዛሬ 20 አመት እራሱን የቲክ ቶክ ትውልድ ይበል፣ የዩ ቲዩብ ትውልድ ይበል፣ ያንድነት ይበል፣ የኢትዮጵያዊነት ይብለ፣ የመደምር ይበል ወይም ሌላ አናውቅም ። ስለዚህ አቢይ በታሪክ ለ100 አመት የኖሩ ትውልዶችና ባንጎሉ ውስጥ ያለ ሃሳብ እንደ ታሪካዊ ፋክት እኩል አድርጎ ሊያቀርብ አይችልም። ስህተት ነው ። ማለት የሚችለው በሚቀትለው 20 አመት የመደመር ትውልድ የሚባል ለመፍጠር ሃሳብ አለኝ ነው ማለት የሚችለው! በቃ!

እሱ የኖረበት ትውልድ የጎሳ የነወያኔ ትውልድ ነው !! እራሱን ከዚያ ለማውጣት መሞከር ራሱ ትልቅ የኢንተገሪቲ ችግር ይፈጥራል! እኔ የአብዮታዊው ትውልድ አባል ነኝ! ዛሬ ያን ሃቅ መለወጥ አልችልም፣ ወደድኩም ጠላሁም ማለት ነው !

Post Reply