Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

union
Member+
Posts: 6372
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: ማርሻል ብርሃኑ እና መሳይ በወያኔ ግዚያዊ ጉዳይ

Post by union » 23 Apr 2022, 00:50

ውታፍ ነቃይ ሆረስ

እና ውታፍ ነቃይ መሳይ :lol:


Selam/
Senior Member
Posts: 11825
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ማርሻል ብርሃኑ እና መሳይ በወያኔ ግዚያዊ ጉዳይ

Post by Selam/ » 23 Apr 2022, 09:40

ብቅ ጥልቅ የስሙኒ ልጅ: You always utter generic woyane phrases like a Minion robot without any substance related to the subject matter. I told you to complete your high-school before jumping in to politics. It’s over your head, buddy. KIFFU!
union wrote:
23 Apr 2022, 00:50
ውታፍ ነቃይ ሆረስ

እና ውታፍ ነቃይ መሳይ :lol:

union
Member+
Posts: 6372
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: ማርሻል ብርሃኑ እና መሳይ በወያኔ ግዚያዊ ጉዳይ

Post by union » 23 Apr 2022, 09:55

Horus,
You know nothing about politics. You think you do. If you knew politics you would not have followed birhanu negabign to hell. You don't have to be a politician to know birhanu is going the wrong way and Abiy too but you blindly follow both. Mr politician :lol: :lol:

KIFFU :lol:

Selam/ wrote:
23 Apr 2022, 09:40
ብቅ ጥልቅ የስሙኒ ልጅ: You always utter generic woyane phrases like a Minion robot without any substance related to the subject matter. I told you to complete your high-school before jumping in to politics. It’s over your head, buddy. KIFFU!
union wrote:
23 Apr 2022, 00:50
ውታፍ ነቃይ ሆረስ

እና ውታፍ ነቃይ መሳይ :lol:

Selam/
Senior Member
Posts: 11825
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ማርሻል ብርሃኑ እና መሳይ በወያኔ ግዚያዊ ጉዳይ

Post by Selam/ » 23 Apr 2022, 10:15

ውዳቂ ብቅ ጥልቅ የስሙኒ ልጅ - A school dropout now wants to guide us whom we support or not support. :lol: That’s a robotic woyane minion mindset: ‘Do this & Do that’

Who the fvck are you to tell us which politician we support or don’t support? Kichamam woyane, KIFFU!
union wrote:
23 Apr 2022, 09:55
Horus,
You know nothing about politics. You think you do. If you knew politics you would not have followed birhanu negabign to hell. You don't have to be a politician to know birhanu is going the wrong way and Abiy too but you blindly follow both. Mr politician :lol: :lol:

KIFFU :lol:

Selam/ wrote:
23 Apr 2022, 09:40
ብቅ ጥልቅ የስሙኒ ልጅ: You always utter generic woyane phrases like a Minion robot without any substance related to the subject matter. I told you to complete your high-school before jumping in to politics. It’s over your head, buddy. KIFFU!
union wrote:
23 Apr 2022, 00:50
ውታፍ ነቃይ ሆረስ

እና ውታፍ ነቃይ መሳይ :lol:

Assegid S.
Member
Posts: 936
Joined: 11 Aug 2013, 07:11
Contact:

Re: ማርሻል ብርሃኑ እና መሳይ በወያኔ ግዚያዊ ጉዳይ

Post by Assegid S. » 23 Apr 2022, 11:25

Horus wrote:
23 Apr 2022, 00:23
የጠቅላይ ሚንስትሩስ ግብ ምንድነው?

በርዕስ መልክ ያቀረብኩትን ጥያቄ ከመጠየቄ በፊት፥ ትንሽ ወደ ኋላ አፈግፍጌ ልንደርደር ...

ታስታውሱ እንደሆነ … ጠቅላይ ሚንስትሩ ወታደራቸውን ወደኃላ እያስኮበለሉ፣ ህወሃትም ኣማራንና የኣማራን ክልል እያፈረሰ ደበረብረሀን በደረሰ ወቅት … እኚሁ አያልቅበት ጠቅላይ ሚንስትር በኣደባባይ ኣንድ አስገራሚ ነገር ተናግረው ነበር። እንዲህ ሲሉ፦ "በአካውንታቸው ገንዘብ የተቀበሉ ጄነራሎች አሉ፣ ለመቀበል ዳር ዳር እያሉም … ይኼ ነገር እንዴት ነው? ይቻል ይሆን? ልቀበል? አልቀበል? እያሉ በጥርጣሬ ውስጥ የወደቁም ጄነራሎች አሉ። በአንፃሩ ደግሞ የቀረበላቸውን የገንዘብ ስጦታም እምቢ ብለው የመለሱም የጦር አመራሮችም አሉ። ገንዘቡ ሲዘዋወር እያየነው ነው። ይህ የሚሆነው ደግሞ እዚሁ ኣዲስ አበባ ውስጥ ባሉ የህወሃት ተወካዮች ነው። ሁሉን ነገር እኛ በግልፅ እያየነው ነው።"

ጠቅላይ ሚንስትሩ ይህንን በተናገሩበት ወቅት ኣንድ ነገር እራሴን ጠይቄ ነበር … "ታዲያ ለምንድነው እነዚህ ሀገርና ህዝብ የካዱ የጦር አመራሮችና ተባባሪ ግለሰቦች ያልታሰሩት (እርምጃ ያልተወሰደባቸው)?” ስል። ያ ጥያቄ … ይህንን ቪዲዮ እስከሰማሁበት ቀን (ትላንትና) ድረስ በውስጤ ይብሰለሰል ነበር።

የራሺያው ፕሬዚደንት ቭላድሚር ፑቲን እኮ በዩክሬን ላይ ያወጁትን ጦርነት እያሸነፉ ቢሆንም እንኳ "በተወሰነለት የጊዜ ገደብ ውስጥ የዕቅዱም ያህል አልተከናወነም" በማለት አይደለም እንዴ ከደርዘን በላይ የሚሆኑ የጦር ጄነራሎቻቸውን በኣንድ ጀንበር ያሰናበቱት? ታዲያ ... "ገንዘቡ ሲዘዋወር እየተመለከትነው ነው" ያሉን የኛው የጦር አዛዥ … ይህንን ሀገር የመሸጥና የመግዛት ግብይት እንዴት እንደ ጉሊት ድንችና ሽንኩርት ንግድ በቸልታ ሊያልፉት ቻሉ? ዛሬ ግን … ለዛ ወራት ለፈጀው ጥያቄዬ ከራሱ ከፈረሱ ኣፍ መልሱን ሰማሁ። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እውነታውን እንዲህ ተነፈሱት:

"… የወያኔ ኣንዱ ጥንካሬ ይኼ ነው። መከፋፈል እና እርስ በርስ ጥርጣሬ መፍጠር። ታስታውስ እንደሆነ አመራሩ account ላይ ገንዘብ አስገብተናልና ከአመራሩ ጋር አብረን እየሰራን ነው። ጥይት ይሰጡናል፣ ሬሽን ይሰጡናል እያሉ፤ የ psychological warfare ሲሰሩ ነበረ በዛን ወቅት ... በዛ በውጊያ ጊዜ። እኛ ግን ውስጣችንን እናውቃለን። ለወያኔ ፍቅር ወድቆ በገንዘብ ተታሎ ሀገሩን የሚሸጥ ጄነራልና ከፍተኛ መኮንን የለም። እና … በሠራዊታችን መሐል ግን እርስ በእርስ ጥርጣሬ እንዲፈጠር በማድረግ በከፍተኛ ደረጃ ሰርተው … እኛ ደግሞ ሠራዊታችን ተደማምጦ በጋር ነው የተዋጋው። … ሁለት ግብ ለመምታት ነው የተፈለገው፦ ኣንደኛ … ውስጣችንን ለመሸርሸር፤ በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ … የወደቀ ሠራዊታቸውን ሞራል ከፍ ለማድረግ። "

እንግዲህ፦ ህወሃት … "የኢትዮዽያን ጦር አመራር በገንዘብ ደልየዋለሁ" የሚለው ከላይ ፊልድማርሻሉ ለጠቀሷቸው ሁለት ግቦች ከሆነ ዘንዳ፤ የጠቅላይ ሚንስትሩስ … "የኢትዮዽያ ጦር ጄነራሎችና አመራሮች በገንዘብ ተደልለዋል። ይህንንም ደግሞ በዓይናችን ብሌን እያየነው ነው" የሚለው ቅጥፈትስ ግቡ ምንድን ነው?

ጠቅላይ ሚንስትሩ ግን ለክህደትና ውሽት እጅግ ሲበዛ በጣም ቅርብ ናቸው።

Right
Member
Posts: 2819
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ማርሻል ብርሃኑ እና መሳይ በወያኔ ግዚያዊ ጉዳይ

Post by Right » 23 Apr 2022, 11:41

Field Marshall Berhanu Sekaram.

Laughable.
Can’t win a civil war.

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: ማርሻል ብርሃኑ እና መሳይ በወያኔ ግዚያዊ ጉዳይ

Post by kibramlak » 23 Apr 2022, 12:23

አሰግድ፣
በሂደት ካስተዋልኩት እና ከታዘብኩት በእርግጠኝነት ማለት የምችለው ቢኖር አብይ አህመድ ማለት የመጨረሻ ክብር ቢስ እና ወራዳ ፣ ሴረኛ እና መሰሪ ግለሰብ የኢትዮጵያን የመሪነት መንበር ይዞ ህዝብን እና ሀገርን ሲያወድም ምንም ደንታ የማይሰጠው ከሲኦል የተላከ የአጋንንቶች ወኪል ነው፣፣
አብይ ያደረሰውን የሰው እና የቁስ ውድመት ፣ የዋሸውን ውሸት እና ያሴረውን ሴራ ሁሉ ብታይ በ ታሪክ የመጀመሪያ መሆኑን ትገነዘባለህ
ሀገርን እና ህዝብን መቀመቅ ከቶ ብልፅግና እያለ የሚያላዝን ጀንፈል


Assegid S. wrote:
23 Apr 2022, 11:25
Horus wrote:
23 Apr 2022, 00:23
የጠቅላይ ሚንስትሩስ ግብ ምንድነው?

በርዕስ መልክ ያቀረብኩትን ጥያቄ ከመጠየቄ በፊት፥ ትንሽ ወደ ኋላ አፈግፍጌ ልንደርደር ...

ታስታውሱ እንደሆነ … ጠቅላይ ሚንስትሩ ወታደራቸውን ወደኃላ እያስኮበለሉ፣ ህወሃትም ኣማራንና የኣማራን ክልል እያፈረሰ ደበረብረሀን በደረሰ ወቅት … እኚሁ አያልቅበት ጠቅላይ ሚንስትር በኣደባባይ ኣንድ አስገራሚ ነገር ተናግረው ነበር። እንዲህ ሲሉ፦ "በአካውንታቸው ገንዘብ የተቀበሉ ጄነራሎች አሉ፣ ለመቀበል ዳር ዳር እያሉም … ይኼ ነገር እንዴት ነው? ይቻል ይሆን? ልቀበል? አልቀበል? እያሉ በጥርጣሬ ውስጥ የወደቁም ጄነራሎች አሉ። በአንፃሩ ደግሞ የቀረበላቸውን የገንዘብ ስጦታም እምቢ ብለው የመለሱም የጦር አመራሮችም አሉ። ገንዘቡ ሲዘዋወር እያየነው ነው። ይህ የሚሆነው ደግሞ እዚሁ ኣዲስ አበባ ውስጥ ባሉ የህወሃት ተወካዮች ነው። ሁሉን ነገር እኛ በግልፅ እያየነው ነው።"

ጠቅላይ ሚንስትሩ ይህንን በተናገሩበት ወቅት ኣንድ ነገር እራሴን ጠይቄ ነበር … "ታዲያ ለምንድነው እነዚህ ሀገርና ህዝብ የካዱ የጦር አመራሮችና ተባባሪ ግለሰቦች ያልታሰሩት (እርምጃ ያልተወሰደባቸው)?” ስል። ያ ጥያቄ … ይህንን ቪዲዮ እስከሰማሁበት ቀን (ትላንትና) ድረስ በውስጤ ይብሰለሰል ነበር።

የራሺያው ፕሬዚደንት ቭላድሚር ፑቲን እኮ በዩክሬን ላይ ያወጁትን ጦርነት እያሸነፉ ቢሆንም እንኳ "በተወሰነለት የጊዜ ገደብ ውስጥ የዕቅዱም ያህል አልተከናወነም" በማለት አይደለም እንዴ ከደርዘን በላይ የሚሆኑ የጦር ጄነራሎቻቸውን በኣንድ ጀንበር ያሰናበቱት? ታዲያ ... "ገንዘቡ ሲዘዋወር እየተመለከትነው ነው" ያሉን የኛው የጦር አዛዥ … ይህንን ሀገር የመሸጥና የመግዛት ግብይት እንዴት እንደ ጉሊት ድንችና ሽንኩርት ንግድ በቸልታ ሊያልፉት ቻሉ? ዛሬ ግን … ለዛ ወራት ለፈጀው ጥያቄዬ ከራሱ ከፈረሱ ኣፍ መልሱን ሰማሁ። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እውነታውን እንዲህ ተነፈሱት:

"… የወያኔ ኣንዱ ጥንካሬ ይኼ ነው። መከፋፈል እና እርስ በርስ ጥርጣሬ መፍጠር። ታስታውስ እንደሆነ አመራሩ account ላይ ገንዘብ አስገብተናልና ከአመራሩ ጋር አብረን እየሰራን ነው። ጥይት ይሰጡናል፣ ሬሽን ይሰጡናል እያሉ፤ የ psychological warfare ሲሰሩ ነበረ በዛን ወቅት ... በዛ በውጊያ ጊዜ። እኛ ግን ውስጣችንን እናውቃለን። ለወያኔ ፍቅር ወድቆ በገንዘብ ተታሎ ሀገሩን የሚሸጥ ጄነራልና ከፍተኛ መኮንን የለም። እና … በሠራዊታችን መሐል ግን እርስ በእርስ ጥርጣሬ እንዲፈጠር በማድረግ በከፍተኛ ደረጃ ሰርተው … እኛ ደግሞ ሠራዊታችን ተደማምጦ በጋር ነው የተዋጋው። … ሁለት ግብ ለመምታት ነው የተፈለገው፦ ኣንደኛ … ውስጣችንን ለመሸርሸር፤ በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ … የወደቀ ሠራዊታቸውን ሞራል ከፍ ለማድረግ። "

እንግዲህ፦ ህወሃት … "የኢትዮዽያን ጦር አመራር በገንዘብ ደልየዋለሁ" የሚለው ከላይ ፊልድማርሻሉ ለጠቀሷቸው ሁለት ግቦች ከሆነ ዘንዳ፤ የጠቅላይ ሚንስትሩስ … "የኢትዮዽያ ጦር ጄነራሎችና አመራሮች በገንዘብ ተደልለዋል። ይህንንም ደግሞ በዓይናችን ብሌን እያየነው ነው" የሚለው ቅጥፈትስ ግቡ ምንድን ነው?

ጠቅላይ ሚንስትሩ ግን ለክህደትና ውሽት እጅግ ሲበዛ በጣም ቅርብ ናቸው።

Assegid S.
Member
Posts: 936
Joined: 11 Aug 2013, 07:11
Contact:

Re: ማርሻል ብርሃኑ እና መሳይ በወያኔ ግዚያዊ ጉዳይ

Post by Assegid S. » 23 Apr 2022, 15:16

kibramlak wrote:
23 Apr 2022, 12:23
አሰግድ፣
በሂደት ካስተዋልኩት እና ከታዘብኩት በእርግጠኝነት ማለት የምችለው ቢኖር አብይ አህመድ ማለት የመጨረሻ ክብር ቢስ እና ወራዳ ፣ ሴረኛ እና መሰሪ ግለሰብ የኢትዮጵያን የመሪነት መንበር ይዞ ህዝብን እና ሀገርን ሲያወድም ምንም ደንታ የማይሰጠው ከሲኦል የተላከ የአጋንንቶች ወኪል ነው፣፣
አብይ ያደረሰውን የሰው እና የቁስ ውድመት ፣ የዋሸውን ውሸት እና ያሴረውን ሴራ ሁሉ ብታይ በ ታሪክ የመጀመሪያ መሆኑን ትገነዘባለህ
ሀገርን እና ህዝብን መቀመቅ ከቶ ብልፅግና እያለ የሚያላዝን ጀንፈል
ሰላም Kibramlak; ለኣንተና ለቤተሰብህ ሁሉ መልካም ፋሲካ እመኛለሁ!

ያልከውን በሙሉ በደንብ እረዳለሁ። ያ የሚቀጥልው ግን በጣም ለኣጭር ጊዜ ነው። በጣም ለኣጭር ጊዜ! Bob M. እንዳለው:

"Every day the bucket goes to the well
But one day the bottom will drop out
"

መልካም ሁን; ወንድም Kibramlak

ethiopianunity
Member+
Posts: 9127
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

Re: ማርሻል ብርሃኑ እና መሳይ በወያኔ ግዚያዊ ጉዳይ

Post by ethiopianunity » 23 Apr 2022, 17:42

ጆርጅ ሶሮስ ከኣብይና ሽመልስ አብዲሳ ጋር በፎቶ ታይተዋል። ያንን ፖሊሲ ይሆናል የሚከተሉት ሌላውን ክልል ለመገዳደር። ሌላው የሚያሳስብ ነገር ክልሎችና መንግስት የነ ጆርጅ ሶሮስንና የ ሀርማን ኮህን በየ ክልሉ እርስ በራስ እንዳይተማመን ወደ ውግያ ለማስኬድ ነው። ክልሎች በንደዚህ ያሉ ግለሰቦች መከትል ማለት ባርነትን መምረጥ ነው። ዛሬ እየተጠበቀ ያለው ልክ እንደ ትግራይና ኦሮሚያ ክልል ኣምራን ኣክራሪ ማድረግ ነው ጦሩነቱን ለማቀጣጠል። ሕዋሃት አቀጣጣይ ነው ኣማራ ክልልም ወደዛ እያመራ ነው የውጪዎቹ የሚፈልጉት ይህን ነው። ታድያ ዐብይና ሽመልስ የውጮችን ምክር አማራም የዮዲት ጉዲትን ምክር ከተቀበለ በክልሎች ውስጥ ጥርጣሬ ብቻ ሳይሆን ወደ ውግያ መሄዱ አይቀርም። አብይ ሆነ የነቁ ሰዎች ይህን በደንብ ያቃሉ። ኣልበርት ፓይቅ የተባለ ኣሜሪካዊ ፩፰ መቶ የጻፈው ፕላን ለፍሪ ሜሰንስ በተግባር ኢትዮዹያ ላይ እየተደረገ ነው። ከፋፍሎ ጠላታችን ነው የሚሉትን ኣጥፍቶ ኣለምን ለመግዛት ነው።
ችግሩ በኦሮሚያ ውስጥ ነው። እኩልነትን ኣምጥቶ ወደ ቀልባቸው መመለስ ያለባቸው እነሱ ናቸው ከህዋሃት ጋር ለብዙ ኣመታት በዘረኝነት የተባበሩ ናቸው። ጊዜ ስሄድ አማራን ወደዛ እንዲሄድ እየገፋፉት ነው። እምቢ ሲል በውጭ ጣልቃ፣ በመግደል፣ በወልቃይት፣ ባማራ ወያነዎ ወዘተ። የድንቁርና ብዛት ያማራ ሕልውና የኢትዮዽያ ሕልህልውና ነው። ጦርነቱ የኢትዮዽያን ማዕድን፣ ኣባይ ወንዝን፣ ሃብትንና ታሪክን የመውሰድ ኣላማ ነው። ኦሮምያ ኣስተዳዳሪዎች ይሕን ያውቃሉ። ኣማራውም ዮዲት ጉዲት ያስብልኛል ካለ ሞኝ ነው ህዋሃትን ሻብያን ያደራጀው ማነው፣ ሆርማን ኮህን ኣይደለም ችግሩ ክልሎችም ሆነ ኢትዮዽያኖች ጠላታቸው ማን እንደሆነ የሚያውቁ አይመስለኝም። ይልቅ ኣማራ ውስጥ የጠፉትን በጎችን እነ ኣገውን ቅማንትን ቤተ እስራኤልን በሃሰት ትርክት እንደ ወያኔ ተሰልበው ወደ ቀልባቸው እንዲመለሱ ማድረግ ነው የውጭ እንደ ሕዋሃት ቅጥረኛ ከመሆን። ዋናው ብርቅዬ የኢትዮዽያን ህዝብ ለማጥፋት ነው። ኣማራ ይህን አውቆ መሸወድ የለብትም። ቢዋጋም ሁሉም እሱን ለመጨፍለቅ የመጡ ሃይሎች ናቸው። ይልቅ በትዮዽያ ውስጥ ኢትዮፕያዊ ነኝ ከሚሉ ጋር ግንኙነት መፍጠር አለበት እንደገና ኢትዮዽያዊን ማምጣት ኣለበት። በተልይ ሸዋንና ወሎን ለማጥፋት ትልቅ ስራ እየተሰራ ነው።

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: ማርሻል ብርሃኑ እና መሳይ በወያኔ ግዚያዊ ጉዳይ

Post by kibramlak » 23 Apr 2022, 23:48

እንኳን አብሮ አደረሰን ወንድሜ አሰግድ፣ ለአንተ እና ለንትወዳቸው ሁሉ የተቀደሰ የትንሳኤ በአል ይሁን !
Assegid S. wrote:
23 Apr 2022, 15:16
kibramlak wrote:
23 Apr 2022, 12:23
አሰግድ፣
በሂደት ካስተዋልኩት እና ከታዘብኩት በእርግጠኝነት ማለት የምችለው ቢኖር አብይ አህመድ ማለት የመጨረሻ ክብር ቢስ እና ወራዳ ፣ ሴረኛ እና መሰሪ ግለሰብ የኢትዮጵያን የመሪነት መንበር ይዞ ህዝብን እና ሀገርን ሲያወድም ምንም ደንታ የማይሰጠው ከሲኦል የተላከ የአጋንንቶች ወኪል ነው፣፣
አብይ ያደረሰውን የሰው እና የቁስ ውድመት ፣ የዋሸውን ውሸት እና ያሴረውን ሴራ ሁሉ ብታይ በ ታሪክ የመጀመሪያ መሆኑን ትገነዘባለህ
ሀገርን እና ህዝብን መቀመቅ ከቶ ብልፅግና እያለ የሚያላዝን ጀንፈል
ሰላም Kibramlak; ለኣንተና ለቤተሰብህ ሁሉ መልካም ፋሲካ እመኛለሁ!

ያልከውን በሙሉ በደንብ እረዳለሁ። ያ የሚቀጥልው ግን በጣም ለኣጭር ጊዜ ነው። በጣም ለኣጭር ጊዜ! Bob M. እንዳለው:

"Every day the bucket goes to the well
But one day the bottom will drop out
"

መልካም ሁን; ወንድም Kibramlak

Post Reply