Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 11101
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

3ኛው የብልጽግና-ኦነግ ሴራ፥- ስንቄ አልቋል ጦርነት ማካሄድ አልችልም ለሚለው ወያኔ፤ የክረምት ስንቅ በተኩስ አቁም ሰበብ ሊገባለት ነው። ሰኔ ግም ሲል ትግሬ የሚጠምደው ጦርነት ነው።

Post by Abere » 26 Mar 2022, 09:32

3ኛው የብልጽግና-ኦነግ ሴራ:- ስንቄ አልቋል ጦርነት ማካሄድ አልችልም ለሚለው ወያኔ፤ የክረምት ስንቅ እና ትጥቅ በተኩስ አቁም ሰበብ ሊገባለት ነው። ሰኔ ግም ሲል ትግራይ በክረምት በሬ ሳይሆን የሚጠምደው ጦርነት ነው።

ኦነግ-ብልጽግና በተደጋጋሚ ፋኖ እና የአማራ ልዩ ሃይል በማታለል ትጥቅ በማስፈታት የትግሬውን ወራሪ ከፊት እየመራ የእብሪተኞችን ፍላጎት በማሳካት ለመታረቅ ቢሞክርም አልተሳካለትም። በዚህ መካከል ወያኔ 27 አመታት የሰረቀው እና ጉድጓድ የደበቀው መሳርያ እና ሃብት ለሌላ ዙር አልበቃ በማለቱ ይህ ፍላጎትም በተለያየ ሴራ ለመሸፈን ቢሞከርም ባለመቻሉ ሌላ ረቀቅ ያለ ስልት ተነድፏል። ይህ ስልት ለብዙዎች የገባቸው አይመስለኝም። በእውነት የትግራይን ህዝብ የኑሮ ሁኔታ ለማሻሻል መቅደም ያለበት የቱ ነው? ወያኔ እንደ አዞ አጋድሞ መቀለብ? ወይስ ደም መጣጩን ወያኔ ማጥፋት? አሁን በአገራችን ሁለት በአንድ አገር መንግስት ደረጃ የታጠቁ ሃይሎች አሉ። እነርሱም ትህነግ ወያኔ እና በአብይ አህመድ የሚመራው ኦነግ-ብልጽግና ናቸው። በአንድ አገር ውስጥ ሁለት በመንግስት ደረጃ የታጠቁ ሃይሎች ሊኖሩ አይችሉም። አንድ ብቻ ነው መኖር የሚችለው። ያካልሆነ አገር የሚባል የለም - በአለም ደረጃ የለም። እነኝህ ሃይሎች ሽርክ ወይም ጓደኞች ካልሆኑ አብረው ሊኖሩ አይችሉም። እስከ አሁን አብረው ያሉት ሽርኮች ስለሆኑ ብቻ ነው። ይህ በጣም ግልጽ እጅግ ግልጽ ነው።

እነኝህ ሃይሎች ደግሞ ነጻ ያልተጻፈበት ቼክ ሊሰጣቸው እና የፈለጉበትን መጠን ሞልተው ሃብት ሊመዘብሩ የሰው ህይወት ሊቀጥፉ አይፈቀድላቸውም። በተለይም የአማራን፤ የአፋርን ህዝብ ጎጅ በመሆኑ እና እነኝህ የሽፍታ እንጅ የመርህ ተከታዮች ባለመሆናቸው ምክንያት ማንኛውም ጉዳይ በአማራ እና በአፋር ህዝብ ፍቃድ እና እምነት እንጅ በእነዚህ እኩይ ሃይሎች አይደለም። መታወቅ ያለብት ኢትዮጵያ መንግስት የላትም- ገና መንግስት ትፈልጋለች። መንግስት ቢኖር እኮ ጦርነቱ ግቡን ይመታ ነበር፤ ይህ እንኳን ባይሆን ከጦርነት ቀጥና ነጻ የወጣ ቦታ (buffer zone) ለምሳሌ ከኮረም - እስከ ማይጨው ውያኔ መኖር የለበትም። ይህ ባልሆነበት ሁኔታ ለወያኔ ምግብ እና ትጥቅ ማቀባለ ማለት የአማራ ህዝብ አሁን ትግሬን እየቀለበ በክረምት ሊጡ ሊደፋ እርሻውም ውሃ ሊጠጣ ነው። የአፋር ህዝብም እንድሁ ዘብ ቁሞ ሊከርም ተፈርዶበታል። አማራ እና አፋር ይህን የኦነግ-ብልጽግና ሴራ አፍንጫህን ላስ በማለት ወያኔ ትህነግን ማንከሳከሳቸውን መቀጠል አለባቸው።

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: 3ኛው የብልጽግና-ኦነግ ሴራ፥- ስንቄ አልቋል ጦርነት ማካሄድ አልችልም ለሚለው ወያኔ፤ የክረምት ስንቅ በተኩስ አቁም ሰበብ ሊገባለት ነው። ሰኔ ግም ሲል ትግሬ የሚጠምደው ጦርነት ነው።

Post by sarcasm » 26 Mar 2022, 10:04

"በሃይል'ኮ ያለንን ሁሉ ኣቅም ኣሟጥጠን፤ የሌላንም ኣገር ኣቅም ተጠቅመን ኣላለቀም። ጦርነቱ በሃይል ኣላለቀም። በሃይል ተሞክሮ fail ኣርጓል፤ ኣልተቻለም። ስለዚህ ችግሩን በሌላ ኣማራጭ ለመፍታት መዘጋጀት የግድ ነው።" ቴዎድሮስ አስፋው




Tadiyalehu
Member
Posts: 664
Joined: 29 Jul 2014, 09:53

Re: 3ኛው የብልጽግና-ኦነግ ሴራ፥- ስንቄ አልቋል ጦርነት ማካሄድ አልችልም ለሚለው ወያኔ፤ የክረምት ስንቅ በተኩስ አቁም ሰበብ ሊገባለት ነው። ሰኔ ግም ሲል ትግሬ የሚጠምደው ጦርነት ነው።

Post by Tadiyalehu » 26 Mar 2022, 11:06

Abere wrote:
26 Mar 2022, 09:32
3ኛው የብልጽግና-ኦነግ ሴራ:- ስንቄ አልቋል ጦርነት ማካሄድ አልችልም ለሚለው ወያኔ፤ የክረምት ስንቅ እና ትጥቅ በተኩስ አቁም ሰበብ ሊገባለት ነው። ሰኔ ግም ሲል ትግራይ በክረምት በሬ ሳይሆን የሚጠምደው ጦርነት ነው።

ኦነግ-ብልጽግና በተደጋጋሚ ፋኖ እና የአማራ ልዩ ሃይል በማታለል ትጥቅ በማስፈታት የትግሬውን ወራሪ ከፊት እየመራ የእብሪተኞችን ፍላጎት በማሳካት ለመታረቅ ቢሞክርም አልተሳካለትም። በዚህ መካከል ወያኔ 27 አመታት የሰረቀው እና ጉድጓድ የደበቀው መሳርያ እና ሃብት ለሌላ ዙር አልበቃ በማለቱ ይህ ፍላጎትም በተለያየ ሴራ ለመሸፈን ቢሞከርም ባለመቻሉ ሌላ ረቀቅ ያለ ስልት ተነድፏል። ይህ ስልት ለብዙዎች የገባቸው አይመስለኝም። በእውነት የትግራይን ህዝብ የኑሮ ሁኔታ ለማሻሻል መቅደም ያለበት የቱ ነው? ወያኔ እንደ አዞ አጋድሞ መቀለብ? ወይስ ደም መጣጩን ወያኔ ማጥፋት? አሁን በአገራችን ሁለት በአንድ አገር መንግስት ደረጃ የታጠቁ ሃይሎች አሉ። እነርሱም ትህነግ ወያኔ እና በአብይ አህመድ የሚመራው ኦነግ-ብልጽግና ናቸው። በአንድ አገር ውስጥ ሁለት በመንግስት ደረጃ የታጠቁ ሃይሎች ሊኖሩ አይችሉም። አንድ ብቻ ነው መኖር የሚችለው። ያካልሆነ አገር የሚባል የለም - በአለም ደረጃ የለም። እነኝህ ሃይሎች ሽርክ ወይም ጓደኞች ካልሆኑ አብረው ሊኖሩ አይችሉም። እስከ አሁን አብረው ያሉት ሽርኮች ስለሆኑ ብቻ ነው። ይህ በጣም ግልጽ እጅግ ግልጽ ነው።

እነኝህ ሃይሎች ደግሞ ነጻ ያልተጻፈበት ቼክ ሊሰጣቸው እና የፈለጉበትን መጠን ሞልተው ሃብት ሊመዘብሩ የሰው ህይወት ሊቀጥፉ አይፈቀድላቸውም። በተለይም የአማራን፤ የአፋርን ህዝብ ጎጅ በመሆኑ እና እነኝህ የሽፍታ እንጅ የመርህ ተከታዮች ባለመሆናቸው ምክንያት ማንኛውም ጉዳይ በአማራ እና በአፋር ህዝብ ፍቃድ እና እምነት እንጅ በእነዚህ እኩይ ሃይሎች አይደለም። መታወቅ ያለብት ኢትዮጵያ መንግስት የላትም- ገና መንግስት ትፈልጋለች። መንግስት ቢኖር እኮ ጦርነቱ ግቡን ይመታ ነበር፤ ይህ እንኳን ባይሆን ከጦርነት ቀጥና ነጻ የወጣ ቦታ (buffer zone) ለምሳሌ ከኮረም - እስከ ማይጨው ውያኔ መኖር የለበትም። ይህ ባልሆነበት ሁኔታ ለወያኔ ምግብ እና ትጥቅ ማቀባለ ማለት የአማራ ህዝብ አሁን ትግሬን እየቀለበ በክረምት ሊጡ ሊደፋ እርሻውም ውሃ ሊጠጣ ነው። የአፋር ህዝብም እንድሁ ዘብ ቁሞ ሊከርም ተፈርዶበታል። አማራ እና አፋር ይህን የኦነግ-ብልጽግና ሴራ አፍንጫህን ላስ በማለት ወያኔ ትህነግን ማንከሳከሳቸውን መቀጠል አለባቸው።
Abere
"ለወያኔ ስንቅና ትጥቅ አመቻቻችሁ" ነው ያልከው? ስለዚህ ምናባክ ይጠበስ??

Post Reply