“ይናገራል ፎቶ” ሲባል ሰምተሽ "ፎቶሾፕ ሁሉ እውነት የሚናገር" መስሎሻል፡ የኛ መናኛ የፎቶሾፕ ካድሬ።

ወያኔን መጥላትና የወያኔን አካሄድ መንቀፍና በጽናት መታገል አንድ ነገር ነው። በፍጹም የማይገናኝ ነገርን ለማገናኘት መሞከርና የተማረ ኤርትራዊን ሆነ ኢትዮጵያዊን ግን ለማሞኘት መሞከር እንከፍነት ነው። እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ ይችን የመረጃ የፎቶ ሾፕ ውርንጭላ፡ ‘ድሮስ ምንነቷን ስሟ ይመሰክር የለ!’ ብለን አናሳፍራትም በፍጹም።

ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በአፍሪካ ቀንድ ቋንቋ ሲቀኙ - ኣምና
Meleket wrote: ↑09 Jan 2021, 03:24ለስታሊነ-ትግራይ ዘTMH – [ሰሞንኛ ኤርትራዊ ግጥም]
‘ኮፍያቸው እንኳን’
ስታሊነ ትግራይ እንዴነህ ስታሊን፣
ዜናውን ሰማህ ወይ የ ‘ኣቦካ ስብሐትን’፣
‘ኮፍያቸው እንኳን አይገኝም’ ስትል፣
‘ባርኔጣቸው እንኳን አይገኝም’ ስትል፣
‘ከዘራቸው ሳይቀር’፡ ተገኝቷል ምን ልትል?![]()
ወያኔ እንዳልኖረች ኢጦቢያን ቦጥቡጣ፣
ጁንታዋ እንዳልኖረች ኢጦቢያን መጥምጣ፣
‘ስብሐት’ እንዳልኖረች ትግራይን ደፍጥጣ፣
መምህር ነኝ ስትል መምህር የቆረጣ፣
መምህር ነኝ ስትል መምህር የመረጣ፣
ስትኖር ሳትጠረቃ ንጹሓን ጋግጣ፣
ግፉ ተደማምሮ ሰማይ ቤት ሲወጣ፣
መውጫው ጨለመባት ጫንያለው ሲመጣ።![]()
ስትቋምት ልትኖር፡ ጁንታዋ አድፍጣ፣
በጥልቅ ገደል ውስጥ፡ ማይመች ለጦጣ፣![]()
በወርቅ አምባ ዋሻ፡ ስብሐት ተሸጉጣ፣
መግቢያ መውጫው ጠፍቷት፡ በጨለማ አፍጥጣ፣
በቕዘት ስትባንን ጁንቲት ስትንጣጣ፣
እነ አዬዋ አወጧት ጠቅልለው በፎጣ።![]()
ዘንድሮ የፎቶ ሾፗ ንግሥት የወይዘሪት Fiyameta አዲስ ግኝት፡ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞችን ለማጠልሸት፡ 'ኣጆኺ ናትና' !

Fiyameta wrote: ↑04 Mar 2022, 12:41Tigray Oligarch Meleket,
It must be very traumatizing for you to see all your efforts of the last 30 years gone to waste, especially after having spent decades learning Eritrean history, albeit for all the wrong reasons. There's this thing about you agame that can only be summed up with the word "FRAUD," which never fails to amaze me how a single unforced error can remove the veil of ignorance you're donning to hide your agame identity. Even Stevie Wonder can see that you are an evil, conniving, ruthless, immoral, and bloodthirsty agame! Please save your drama for your agame mama! We all know you're an evil agame!![]()
![]()