Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"ህወሓትም ሆነ መሪዉ መለስ ዜናዊ የኢትዮጲያ ሕዝብን በደንብ አጣብቆ የሚያስተሳስር ሁለት ትላልቅ ስራዎችን ሰርቶ ማለፋቸዉ ነዉ የሚሰማኝ" ከዲር ሻፊ

Post by sarcasm » 23 Feb 2022, 20:26

ተጻፈ በከዲር ሻፊ

ጥቂት ሰዎች ( አብዛኛዉ አሃዳዊ አማራይዝድ ፖሎቲካ አራማጆች ) የትግራይ ገዥ ቡድን ህወሓት በተለይ መሪዉ መለስ ዜናዊ የኢትዮጲያ ሕዝብን አንድ ከሚያደርግ ከሚያስተሳስር ስራ ይልቅ ሕዝብን የሚያለያይ ኢትዮጲያን የሚያፈርስ ስራ ሰርቱዋል ብሎ ነዉ የሚከሱት :: በሪግጥ #መለስ_ዜናዊም ሆነ ድርጅቱ #ህወሓት ይቅር የማይባሉ ብዙ ጥፋቶችን ሰርቶ አልፉዋል :: ነገር ግን እነኚ አማራይዝድ አሃዳዊ አቀንቃኞቸ እንደ ሚሉት ሳይሆን ህወሓትም ሆነ መሪዉ መለስ ዜናዊ የኢትዮጲያ ሕዝብን በደንብ አጣብቆ የሚያስተሳስር ሁለት ትላልቅ ስራዎችን ሰርቶ ማለፋቸዉ ነዉ የሚሰማኝ 😉

1ኛዉ የሕብረ ብሔሩ ዕኩልነትን የሚያረጋግጥ #ሕገ_መንግስትን ማፅደቁ

2ተኛ ሁሉም የኢትዮጲያ ሕዝብ ዕኩል የኔ ነዉ ብሎ የሚያምን #የህዳሰ_ግድብ ግንባታን ማስጀመሩ ነዉ ::


ይሄንን ሃቅ የሚክድ ሰዉ በሪግጥ እሱ የሕዝቡ አንድነት እና ዕኩልነት የሚያስጨንቀዉ ሳይሆን የሃፄዉ ፊዉዳላዊ የበላይነት ስረሃትን ተንሰፍስፎ የሚመኝ በጉጉት የሚጠብቅ ነዉ ! :: አኣኣይ ! አይደለም የሚትሉኝ ከሆነ አንድ ጥያቄ ልጠይቃችሁ

በ 150 ዓመታት ዉስጥ #የአማራ_ገዥ_መደብ የኢትዮጲያ ሕዝብ የሚያስተሳስር የሰራዉን አንድ ስራ ከአለ ንገሩኝ !

ደርግን ሳይጨምር ከሚንልክ ዘመን ጀምራችሁ እስከ ኢህዲግ ዘመን ድረስ ያለዉን መተንተን ትችላላችሁ

ሰዎች እየተማመን እንሂድ መንገዳችን ገና ሩቅ ነዉና !

#ግድቡ የኔም ነዉ ! ዛሬ የሐይል ማመንጨት መከራ በተሳካ ሁኔታ መደረጉ ደስ ብሎኛል ! የዚህ ሙከራ ስኬት ይሁን እንዲሆን ያደረጉ የአሳቡ ባለቤቶች ላቅ ያለ ምስጋናዬን አቀርባለዉ !!
Please wait, video is loading...

Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: "ህወሓትም ሆነ መሪዉ መለስ ዜናዊ የኢትዮጲያ ሕዝብን በደንብ አጣብቆ የሚያስተሳስር ሁለት ትላልቅ ስራዎችን ሰርቶ ማለፋቸዉ ነዉ የሚሰማኝ" ከዲር ሻፊ

Post by Dawi » 23 Feb 2022, 21:00

sarcasm wrote:
23 Feb 2022, 20:26
ተጻፈ በከዲር ሻፊ

ጥቂት ሰዎች ( አብዛኛዉ አሃዳዊ አማራይዝድ ፖሎቲካ አራማጆች ) የትግራይ ገዥ ቡድን ህወሓት በተለይ መሪዉ መለስ ዜናዊ የኢትዮጲያ ሕዝብን አንድ ከሚያደርግ ከሚያስተሳስር ስራ ይልቅ ሕዝብን የሚያለያይ ኢትዮጲያን የሚያፈርስ ስራ ሰርቱዋል ብሎ ነዉ የሚከሱት :: በሪግጥ #መለስ_ዜናዊም ሆነ ድርጅቱ #ህወሓት ይቅር የማይባሉ ብዙ ጥፋቶችን ሰርቶ አልፉዋል :: ነገር ግን እነኚ አማራይዝድ አሃዳዊ አቀንቃኞቸ እንደ ሚሉት ሳይሆን ህወሓትም ሆነ መሪዉ መለስ ዜናዊ የኢትዮጲያ ሕዝብን በደንብ አጣብቆ የሚያስተሳስር ሁለት ትላልቅ ስራዎችን ሰርቶ ማለፋቸዉ ነዉ የሚሰማኝ 😉

1ኛዉ የሕብረ ብሔሩ ዕኩልነትን የሚያረጋግጥ #ሕገ_መንግስትን ማፅደቁ

2ተኛ ሁሉም የኢትዮጲያ ሕዝብ ዕኩል የኔ ነዉ ብሎ የሚያምን #የህዳሰ_ግድብ ግንባታን ማስጀመሩ ነዉ ::


ይሄንን ሃቅ የሚክድ ሰዉ በሪግጥ እሱ የሕዝቡ አንድነት እና ዕኩልነት የሚያስጨንቀዉ ሳይሆን የሃፄዉ ፊዉዳላዊ የበላይነት ስረሃትን ተንሰፍስፎ የሚመኝ በጉጉት የሚጠብቅ ነዉ ! :: አኣኣይ ! አይደለም የሚትሉኝ ከሆነ አንድ ጥያቄ ልጠይቃችሁ

በ 150 ዓመታት ዉስጥ #የአማራ_ገዥ_መደብ የኢትዮጲያ ሕዝብ የሚያስተሳስር የሰራዉን አንድ ስራ ከአለ ንገሩኝ !

ደርግን ሳይጨምር ከሚንልክ ዘመን ጀምራችሁ እስከ ኢህዲግ ዘመን ድረስ ያለዉን መተንተን ትችላላችሁ

ሰዎች እየተማመን እንሂድ መንገዳችን ገና ሩቅ ነዉና !

#ግድቡ የኔም ነዉ ! ዛሬ የሐይል ማመንጨት መከራ በተሳካ ሁኔታ መደረጉ ደስ ብሎኛል ! የዚህ ሙከራ ስኬት ይሁን እንዲሆን ያደረጉ የአሳቡ ባለቤቶች ላቅ ያለ ምስጋናዬን አቀርባለዉ !!
ጥቂት ሰዎች ( አብዛኛዉ አሃዳዊ አማራይዝድ ፖሎቲካ አራማጆች )

"Of the 193 UN member states, 154 are governed as centralized unitary states, and an additional 12 are regionalized unitary states. States in which most power is exercised by the central government."

So, what's anomaly for real is "ethnic" federation.

Other than that Kedir Shafi complementing Meles is fine but, that wasn't enough to save us from the mother of "ethnic" wars that's going on now. The "constitution" is a major obstacle that supports "ethnic" homelands.

The so called "አማራይዝድ አሃዳዊ" system? If it ever existed, only needed democratization.

Abere
Senior Member
Posts: 11135
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "ህወሓትም ሆነ መሪዉ መለስ ዜናዊ የኢትዮጲያ ሕዝብን በደንብ አጣብቆ የሚያስተሳስር ሁለት ትላልቅ ስራዎችን ሰርቶ ማለፋቸዉ ነዉ የሚሰማኝ" ከዲር ሻፊ

Post by Abere » 23 Feb 2022, 21:54

---መለስ ዜናዊ ከሚወለድ ውሃ ሆኖ ቀርቶ በነበር ያስብላል

---መለስ ዜናዊ የዕዳ በደል ደብዳቤ አጨማልቆ ጥሎበት ነው በኢትዮጵያ ላይ የሞተው። ይህ የዕዳ በደል ደብዳቤ መቀደድ የግድ ስለሆነ ነው ዛሬ ይህን ያህል ጦርነት የተፈጠረው።


1) መለስ ዜናዊ የሰው ቄራ ክልል ፈጠረ

2) የጎሳ አፓርታይድ ስርዐት ፈጠረ

Post Reply