Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12616
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Shocking: ምስራቅ ወለጋ ጊዳ አያና ወረዳ የተገደሉ ንፁሃን ኦሮሞ ስም ዝርዝር

Post by Thomas H » 22 Feb 2022, 19:00

Temesgen Gemechu
18h ·
ምስራቅ ወለጋ ጊዳ አያና ወረዳ በዚህ ሁለት ቀን ውስጥ የተገደሉ ንፁሃን ኦሮሞ ስም ዝርዝር ‼️
1ኛ. አቶ አመኑ ቡሊ ዶሮኦቦራ ቀበሌ
2ኛ. አቶ Dhuጋሳ ዳቦሎ ኢጀራ ቀበሌ
3ኛ. አቶ አያና በቀለ >> >> >>
4ኛ. አቶ አበበ ፍያሳ >> >> >>
5ኛ. አቶ ኦላና ፋይሳ >> >> >>
6ኛ. አቶ አሳቤ ኢቲቻ ጉቴ ጉድና ቀበሌ
7ኛ. አቶ መርጋ ሳደታ >> >> >>
8ኛ. አቶ ሊካሳ ፉፋ >> >> >>
9ኛ. አቶ ማርጋ ሳዴታ >> >> >>
ጎጃም ሄደው ሳይሆን የሞቱት መንግሥት በሚያሰማራቸው የከጎጃም በመጡ ፋሺስት ወራሪ ቀያቸው ላይ የተገደሉ መሆኑ ሊታወቅ ይገባል ።