የሆረስን እንቆቅልሽ ጥያቄ: < ሰዶ ማሳደድ ካማረህ፤ ዶሮህን በቆቅ ለውጥ> አብይ አህመድ ያገኘውን የህዝብ ድጋፍ ጥሎ፤ ከምዕራባዊያ ጋር በጓሮ በር ውል አድርጎ ባዶ እጁን ስለ መቅረቱ ነው
Posted: 27 Jan 2022, 18:08
የሆረስን እንቆቅልሽ ጥያቄ ሳንሞክር: < ሰዶ ማሳደድ ካማረህ፤ ዶሮህን በቆቅ ለውጥ።> እኔ ግን አብይ አህመድ ያገኘውን የህዝብ ድጋፍ ጥሎ፤ ከምዕራባዊያን
ጋር በጓሮ በር ድብቅ ውል አድርጎ ባዶ እጁን ስለመቅረቱ ነው ባይ ነኝ። አብይ አሁን ባዶ ቀርቷል የአማራን፥አፋርን፥ጉራጌን፥ሶማሌን ወዘተ ድጋፍ አጥቷል። ኤርትራም እንድሁ የረሳችው ይመስለኛል። ከሩቅ ዘመድ የቅርብ ጎረቤት ይሻላል ትሉ ዘንድ ምዕራባዊያን ባህር አቋርጠው ይረዱኛል የሚል የቂል ሂሳብ ሰርቶ ከጥፋት ሃይል ወያኔ ጋር በመደመሩ - በሬ ሆይ ሳሩን አየህ እና ገደሉን ሳትይ እራሱ እየተረከ እራሱ ዘሎ ገደል ገባ ባይ ነኝ። ኢትዮጵያን በምዕራባiውያን የለወጠው ማሞ ቂሎ (መሽረፈት) የከሰረ ዐረብ ሁኖ በታል ፓላቲካው።
ሆረስ፤ አገር ስጠኝ አልልም ኢትዮጵያ አለችኝ (ደግሞ ሰድጀ አላሳድድም -ጎመን በጤና) ልክ ከሆንኩ ወይም ወደ መልሱ ከተቃርብኩ ጠቁመኝ ብቻ
ጋር በጓሮ በር ድብቅ ውል አድርጎ ባዶ እጁን ስለመቅረቱ ነው ባይ ነኝ። አብይ አሁን ባዶ ቀርቷል የአማራን፥አፋርን፥ጉራጌን፥ሶማሌን ወዘተ ድጋፍ አጥቷል። ኤርትራም እንድሁ የረሳችው ይመስለኛል። ከሩቅ ዘመድ የቅርብ ጎረቤት ይሻላል ትሉ ዘንድ ምዕራባዊያን ባህር አቋርጠው ይረዱኛል የሚል የቂል ሂሳብ ሰርቶ ከጥፋት ሃይል ወያኔ ጋር በመደመሩ - በሬ ሆይ ሳሩን አየህ እና ገደሉን ሳትይ እራሱ እየተረከ እራሱ ዘሎ ገደል ገባ ባይ ነኝ። ኢትዮጵያን በምዕራባiውያን የለወጠው ማሞ ቂሎ (መሽረፈት) የከሰረ ዐረብ ሁኖ በታል ፓላቲካው።
ሆረስ፤ አገር ስጠኝ አልልም ኢትዮጵያ አለችኝ (ደግሞ ሰድጀ አላሳድድም -ጎመን በጤና) ልክ ከሆንኩ ወይም ወደ መልሱ ከተቃርብኩ ጠቁመኝ ብቻ