Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 10893
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ሁለቱም በዝረራ ተሸንፈዋል -- ወያኔም ብልጽግና ኦሮሙማ። ከእንግድህ ሁለቱም አገር የመምራት እድል ማግኘት አይችሉም። አድስ ህዝባዊ ኃይል ይወለዳል።

Post by Abere » 25 Jan 2022, 21:03

ሁለቱም በዝረራ ተሸንፈዋል - ወያኔም ብልጽግና ኦሮሙማ። ከእንግድህ ሁለቱም አገር የመምራት እድል ማግኘት አይችሉም። አድስ ህዝባዊ ኃይል ይወለዳል።ኢትዮጵያ የከሸፈ መንግስት እንጅ የከሸፈ ህዝብ የላትም። ያለምንም ጥርጥር የኦሮሙማው መንግስት በ 3አመት እድሜ አርጅቶ ከስልጣን በዝረራ ይሰናበታል - በብቃት ማነስ ፥ ስግብግብነት፥ ተራ ሴረኝነት። የትህነግ ጉዳይ ከቁጥር የሚገባ አይደለም እንደ አህያ አቀበት ቁልቁለይ ይፈሳል እንጅ በድፍን ኢትዮጵያ ህዝብ አክ እንትፍ የተባለ የወደቀ ተራ ሌባ ሽፍታ ነው። እንድሁ በትግራይ ህዝብ ለጊዜው ይጫዎት እንጅ ህዝባዊ ሃይል በድንገት ያሰናብተዋል። አሁን አገሪቱ የምታየው ድንግርግር ሁለቱም እኩይ ነፍሰ ገዳይ የጎሳ ቅራቅንቦዎች ባትሪያቸውን ጨርሰው ላይመለሱ ሊወድቁ እየተፍጨረጨሩ መሆናቸውን ነው።