በጅ ቦምብ 57 ታንክ ያቃጠለው የትግራይ ወጣት ከፍተኛ ስጦታ ተበረከተለት!
Posted: 25 Jan 2022, 18:26
የትግራይ ክልል በጅ ቦምብ 57 ታንክ ያቃጠለው የትግራይ ወጣት የሰባች ዶሮ ሽለማት ተበረከተለት!
Ethiopian News & Opinion
https://mereja.com/forum/
Digital Weyane wrote: ↑25 Jan 2022, 19:26ድሮ ወያኔ በደደቢት በርሃ ኡያሉ አንድ የትግራይ ገበሬ ዲንጋይ ወርውሮ የኢትዮጵያን አሊኮፕተር አውደቀ ብለው ሲነግሩን ኡውነት መስሎን በኪሳችን ውስጥ ዲንጋይ ይዘን እንዞር ነበር። ብዘመን እኒ እኒ ሚሳይል ከሎ እምኒ።