Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 10889
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ቦታዎች የሚገደሉት እና የሚፈናቀሉት 70 % የሚሆኑ የኦነግ የጥቃት ሰለባዎች ወሎየዎች ናቸው።

Post by Abere » 25 Jan 2022, 12:03

በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ቦታዎች የሚገደሉት እና የሚፈናቀሉት 70 % የሚሆኑ የኦነግ የጥቃት ሰለባዎች ወሎየዎች ናቸው። እንድሁም በትህነግ እና ኦነግ ጦርነት ሙሉ በሙሉ የወደመው ወሎ ክፍለ ሀገር ነው::አማራ ላይ የተነጣጠረው የዘር ማጽዳት የጥቃት ሰለባ እና ፍዳ ከፋይ የወሎ ክፍለ ሀገር ህዝብ ነው። መከላከያ ሙሉ አቅሙን ኮሪደር መዝጋት በሚል ፈሊጥ ወሎን ደግሞ የጥቃት ማብረጃ እንድሆን በማጋለጥ አሳዛኝ እና ታሪክ ይቅር የማይለው ወንጀል ፈጽሟል። ይህ ጦርነት በውሎ ህዝብ እና በኦሮሙማ መንግስት መከላከያ ሰራዊት በሚደገፈው ትህነግ መካከል በዋናነት እየተካሄደ ይመስላል።