Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12608
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ከንቲባ አበደች ደደቤ ለዓሊ ቢራ የሰጠችው ገንዘብ ከኪሷ ነው ?

Post by Thomas H » 25 Jan 2022, 10:04

ወይስ አሷ ሳታውቀው አካውንቷ ላይ ከተቀመጠው 40 ሚሊዮን ላይ አንስታ ነው የሰጠችው ?
ይታያችሁ እንግዲህ የምታገኘው የወር ደመወዝ 11,000 ብር ነው እና ይሄ ገንዘብ አሁን ላለው የኑሮ ውድነት ምንም አይበቃም:: ታድያ ገንዝብ ተርፏት እንዴት ለመስጠት ቻለች? አስማት ተጠቅማ ይሆን ?








Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14412
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: ከንቲባ አበደች ደደቤ ለዓሊ ቢራ የሰጠችው ገንዘብ ከኪሷ ነው ?

Post by Abe Abraham » 25 Jan 2022, 10:48

Thomas H wrote:
25 Jan 2022, 10:04
ወይስ አሷ ሳታውቀው አካውንቷ ላይ ከተቀመጠው 40 ሚሊዮን ላይ አንስታ ነው የሰጠችው ?
ይታያችሁ እንግዲህ የምታገኘው የወር ደመወዝ 11,000 ብር ነው እና ይሄ ገንዘብ አሁን ላለው የኑሮ ውድነት ምንም አይበቃም:: ታድያ ገንዝብ ተርፏት እንዴት ለመስጠት ቻለች? አስማት ተጠቅማ ይሆን ?







Tommy,

That is none of your business. Confine yourself to Tigray and the well-being of Fitle and Liya Kassa.


Abere
Senior Member
Posts: 11111
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ከንቲባ አበደች ደደቤ ለዓሊ ቢራ የሰጠችው ገንዘብ ከኪሷ ነው ?

Post by Abere » 25 Jan 2022, 11:00

እንኳን ብር አይደለም የሰው ህይወት ቢጠፋ ኦዲት አይደረግም - በዘመነ ኦሮሙማ። ሁሉ ነገር ኬኛ ነው። በዘመነ ኬኛ የግል እና የመንግስት የሚባል የለም። አበበች አቤቤ በልዩ ጥቅም መሰረት ልዩ ተጠቃሚ ስለሆነች የአገሪቱ ህግ ሊጠይቃት አይችልም። ማን ነበር ስሙ ይኸ ግንባሩ ላይ ላውነቸር የሚቸክለው ሰውየ? አዎ፤ አባ ገዳ እርሱ እንደዚህ አይነት ጉዳይ አይዳኝም አሉ፥ የከብት ስርቆት እና የሴቶች ጠለፋ ብቻ ነው የሚመለከተው። ገንዘብ ነክ ጉዳይ ዘመናዊ ስለሆነ ቁጥር ነከ ነገር አያውቅም።


ግን ዓሊ ቢራን አታስጠቁረው እንጂ :lol: :lol: :lol:

Thomas H wrote:
25 Jan 2022, 10:04
ወይስ አሷ ሳታውቀው አካውንቷ ላይ ከተቀመጠው 40 ሚሊዮን ላይ አንስታ ነው የሰጠችው ?
ይታያችሁ እንግዲህ የምታገኘው የወር ደመወዝ 11,000 ብር ነው እና ይሄ ገንዘብ አሁን ላለው የኑሮ ውድነት ምንም አይበቃም:: ታድያ ገንዝብ ተርፏት እንዴት ለመስጠት ቻለች? አስማት ተጠቅማ ይሆን ?








Post Reply