Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Gallo
Member
Posts: 278
Joined: 29 Feb 2020, 04:08

"ለኢትዮጲያ ብሄራዊ ውይይት አመቻች ኮሚሽን ኮሚሽነርነት" ተብለው የተመረጡት "ድምጻችን ይሰማ" ሲል የነበረው ስብስብ የሚመስለኝ እኔን ብቻ ነው እንዴ?

Post by Gallo » 22 Jan 2022, 06:05

"ለኢትዮጲያ ብሄራዊ ውይይት አመቻች ኮሚሽን ኮሚሽነርነት" ተብለው የተመረጡት "ድምጻችን ይሰማ" ሲል የነበረው ስብስብ የሚመስለኝ እኔን ብቻ ነው እንዴ? እስኪ ለማንኛውም ዝርዝሩን ተመልከተቱት!!


****************
25ቱ ለኢትዮጲያ ብሄራዊ ውይይት አመቻች ኮሚሽን ኮሚሽነርነት አብላጫ ድምፅ ያገኙ እጩዎች
--------------------------------------
1 - ዶ/ር ሰሚር ዩሱፍ
2 - ሸይኽ ሐጅ ኢብራሂም (በኢትዮጲያ የኦሮሚያ መጅሊስ ፕሬዘደንትና የሀገር ሽማግሌ)
3 - መጋቢ ሐዲስ እሸቱ አለማየሁ (ከኦርቶዶክ ተዋህዶ ቤ/ህ መምህር)
4 - ፕ/ር ሙሐመድ ሐቢብ
5 - አቶ ለማ መገርሳ
6 - አቶ ሐቢብ ሙሀመድ ያዮ (የቀድሞ የአሰብ ራስገዝ የመከላከያ አስተዳድር መምሪያ ኋላፊ የሱልጧን ሙሀመድ ያዮ ልጅ)
7 - ዶ/ር አሚር አማን - (የቀድሞ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር)
8 - ረ/ፕ አደም ካሚል
9 - አባገዳ በየነ ሰንበቶ
10 - የትነበርሽ ንጉሴ(በኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ እና የአካል ጉዳተኛ መብትቶች ተሟጋች ናት)
11 - ጠበቃ ተማም አባቡልጉ
12 - አቶ አብዱልዋሲዕ አመንዲድ (የዩኒቨርስቲ መምህርና የተለያዩ ኮሌጆችና ት/ቤ ፕሬዝደንት)
13 - አትሌት ደራርቱ ቱሉ
14 - አቶ ዑመር አብዱረዛቅ (የሕዝበ ሙስሊሙ መፍትሔ አፈላላጊ አባል)
15 - አቶ ጀማል አህመድ (የሜድሮክ ዋና ስራ አስፈጻሚ)
16 - ዶ/ር ፋዒዝ ሙሀመድ ቃሲም (የዩኒቨርስቲ መምህር፣ ተመራማሪና አሰልጣኝ)
17 - አቶ መሕዲ አህመድ ገዲድ(በጃፓን፣ በኢንዶኖዢያ፣ ፊሊፒንስ አምባሳደር፤ የዩኒቨርስቲ መምህር፣ በአፍሪካ የውጪ ጉዳይና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አማካሪ...)
18 - ወ/ሮ መዓዛ ብሩ
19 - ፕ/ር ያዕቆም ኃ/ማ
20 - ሐጅ ሁሴን ላለምዳ ሀምዛ (በተለያዩ ጊዜያት የሀገር ሽማግሌ በመሆን ያገለገሉ።)
21 - ኡስታዝ አህመዲን ጀበል
22 - አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ
23 - አርቲስት አበበ ባልቻ
24 - ጋዜጠኛ ሰይድ ኪያር
25 - አቶ በለጠ ባሹ (የሀገር ሽማግሌ)

Educator
Member
Posts: 1995
Joined: 03 Jun 2021, 00:14

Re: "ለኢትዮጲያ ብሄራዊ ውይይት አመቻች ኮሚሽን ኮሚሽነርነት" ተብለው የተመረጡት "ድምጻችን ይሰማ" ሲል የነበረው ስብስብ የሚመስለኝ እኔን ብቻ ነው እንዴ?

Post by Educator » 22 Jan 2022, 11:26

Andargachew Tsige is a wrong person to be included in the commission. He is divisive and the right hand of Isayas Afwerki. With his provided roadmap, we have seen Ethiopia ended up in a ditch.

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: "ለኢትዮጲያ ብሄራዊ ውይይት አመቻች ኮሚሽን ኮሚሽነርነት" ተብለው የተመረጡት "ድምጻችን ይሰማ" ሲል የነበረው ስብስብ የሚመስለኝ እኔን ብቻ ነው እንዴ?

Post by kibramlak » 22 Jan 2022, 13:14

አንተ ጥንብ
አንድ ሀቀኛ ሰው ስላየህ ውስጥህ ታመሰ አደል
ሌላ ምን እልሀለው ያው ያልከው ሰው ገልብጦ አገለባብጦ ያምስህ
Educator wrote:
22 Jan 2022, 11:26
Andargachew Tsige is a wrong person to be included in the commission. He is divisive and the right hand of Isayas Afwerki. With his provided roadmap, we have seen Ethiopia ended up in a ditch.

Horus
Senior Member+
Posts: 30829
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: "ለኢትዮጲያ ብሄራዊ ውይይት አመቻች ኮሚሽን ኮሚሽነርነት" ተብለው የተመረጡት "ድምጻችን ይሰማ" ሲል የነበረው ስብስብ የሚመስለኝ እኔን ብቻ ነው እንዴ?

Post by Horus » 23 Jan 2022, 14:38

ይህ የሚገርም ሊስት ነው!
ከ25ቱ ሰዎች 14ቱ (56%) ሙስሊሞች ናቸው
3ቱ (12%) ሴቶች ናቸው
1ዱ (4%) ኦርቶዶክስ ነው
4ቱ ኦሮሞች ናቸው
2 አማራ 2 ደቡብ ክርስቲያኖች አሉበት

Abere
Senior Member
Posts: 11038
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "ለኢትዮጲያ ብሄራዊ ውይይት አመቻች ኮሚሽን ኮሚሽነርነት" ተብለው የተመረጡት "ድምጻችን ይሰማ" ሲል የነበረው ስብስብ የሚመስለኝ እኔን ብቻ ነው እንዴ?

Post by Abere » 23 Jan 2022, 16:17

ይህን ኮሚሽነር ማን መረጠው? መስፈርቱ ምንድን ነው? የኮሚሽነሩ ስብጥር ከጥንቱ የእነ መለስ ዜናዊ ተጋባዦች እንደት ይለያል?ይህ ኮሚሽን መኸን ኮሚሽን ምንም አይነት ሰላም እንደ ማይወልድ ከወድሁ መናገር ይቻላል። የሚወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል እንድሉ በእውነት በኢትዮጵያ ሰው ጠፍቶ ነው ስንት ግርማ ሞገስ እና ቅን ልቦና ያላቸው እነዚህ የተመረጡት - በአብዛኛው በጎሳ በሽታ የተለከፉ፥ በአካራሪ እስልምና እና በተጎዳኝ የበታችነት ስሜት ደዌ የሚሰቃዩ ናቸው። ለምሳሌ፤ አሁን በእውነት ለማ መገርሳ ከዚህ ኮሚቴ አይደልም ሊመረጥ ስሙ እራሱ እንደት ትዝ አላቸው። የመጤ እስልምና መናፍቅ አክራሪ ተመርጧል - ይህስ ምን ይረዳል። ይህ ኮሚሽን በቅርቡ የውትድርና የተጭበረበረ የውትድርና ማዕረግ እንደ ተሰጣቸው የአድስ አበባ ቅምጥ ኦሮሙማ ጀኔራሎች እና ፊልድ ማርሻል ይመስላል። ከድርሻቸው በላይ በእኔ ወፍ በረር ግምት 70% በኦሮሙማ ሽማግሌዎች የተሟላ ነው፥ ኦሮሙማው ተጽ እኖ ይጭን ዘንድ እዚህም እዚያም ከዚህ ግባ የማይባሉ ግለሰቦች ከሌላ ብሄር ተወክለዋል - ይህ ሃይል መከፋፈል ነው። ኦሮሙማዎች በሃይማኖ በጎሳ ወዘተ የመወከል ድርሻ በማስመሰል አሁንም 70% ድብቅ ኦሮሙማ ሽማግሌዎች ተመርጠዋል። ኮሚሽኑን የመረጠው በትክክል ኦሮሙማ ብልጽግና መሪ 7ኛው ነብይ/ንጉስ ፓስተር ዐብይ አህመድ ነው። ንጉሱ የነኩት ሁሉ ሁከት እንጅ ሰላም አያመጣም። ሳይታለም የተፈታ የሰላም መኸን የሆነ ኮሚሽን ነው - ህገ-ወጥ ነው።

---የስብሃት ነጋ ስም ለምን ከዝርዝሩ ላይ ጠፋ ግን hahahahah

Abere
Senior Member
Posts: 11038
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "ለኢትዮጲያ ብሄራዊ ውይይት አመቻች ኮሚሽን ኮሚሽነርነት" ተብለው የተመረጡት "ድምጻችን ይሰማ" ሲል የነበረው ስብስብ የሚመስለኝ እኔን ብቻ ነው እንዴ?

Post by Abere » 23 Jan 2022, 16:17

ይህን ኮሚሽነር ማን መረጠው? መስፈርቱ ምንድን ነው? የኮሚሽነሩ ስብጥር ከጥንቱ የእነ መለስ ዜናዊ ተጋባዦች እንደት ይለያል?ይህ ኮሚሽን መኸን ኮሚሽን ምንም አይነት ሰላም እንደ ማይወልድ ከወድሁ መናገር ይቻላል። የሚወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል እንድሉ በእውነት በኢትዮጵያ ሰው ጠፍቶ ነው ስንት ግርማ ሞገስ እና ቅን ልቦና ያላቸው እነዚህ የተመረጡት - በአብዛኛው በጎሳ በሽታ የተለከፉ፥ በአካራሪ እስልምና እና በተጎዳኝ የበታችነት ስሜት ደዌ የሚሰቃዩ ናቸው። ለምሳሌ፤ አሁን በእውነት ለማ መገርሳ ከዚህ ኮሚቴ አይደልም ሊመረጥ ስሙ እራሱ እንደት ትዝ አላቸው። የመጤ እስልምና መናፍቅ አክራሪ ተመርጧል - ይህስ ምን ይረዳል። ይህ ኮሚሽን በቅርቡ የውትድርና የተጭበረበረ የውትድርና ማዕረግ እንደ ተሰጣቸው የአድስ አበባ ቅምጥ ኦሮሙማ ጀኔራሎች እና ፊልድ ማርሻል ይመስላል። ከድርሻቸው በላይ በእኔ ወፍ በረር ግምት 70% በኦሮሙማ ሽማግሌዎች የተሟላ ነው፥ ኦሮሙማው ተጽ እኖ ይጭን ዘንድ እዚህም እዚያም ከዚህ ግባ የማይባሉ ግለሰቦች ከሌላ ብሄር ተወክለዋል - ይህ ሃይል መከፋፈል ነው። ኦሮሙማዎች በሃይማኖ በጎሳ ወዘተ የመወከል ድርሻ በማስመሰል አሁንም 70% ድብቅ ኦሮሙማ ሽማግሌዎች ተመርጠዋል። ኮሚሽኑን የመረጠው በትክክል ኦሮሙማ ብልጽግና መሪ 7ኛው ነብይ/ንጉስ ፓስተር ዐብይ አህመድ ነው። ንጉሱ የነኩት ሁሉ ሁከት እንጅ ሰላም አያመጣም። ሳይታለም የተፈታ የሰላም መኸን የሆነ ኮሚሽን ነው - ህገ-ወጥ ነው።

---የስብሃት ነጋ ስም ለምን ከዝርዝሩ ላይ ጠፋ ግን hahahahah

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: "ለኢትዮጲያ ብሄራዊ ውይይት አመቻች ኮሚሽን ኮሚሽነርነት" ተብለው የተመረጡት "ድምጻችን ይሰማ" ሲል የነበረው ስብስብ የሚመስለኝ እኔን ብቻ ነው እንዴ?

Post by kibramlak » 23 Jan 2022, 17:29

ሆረስ
3ቱን ሴቶች የት ነው እምትመድባቸው ?
ብእኔ ግምት ቀዌ ጃዋር እስርቤት ሆኖ ያሰባሰባቸው ናቸው፣፣ 80% የሚሆኑት ሙስሊምና ኦሮሞ ናቸው (አብዛኛዎቹ ከአርሲ)
ይህንም ሴረኛው አብይ አያውቀውም ይባላል

እና ክላዊ ውይይት ቢባል አይቀልም


Horus wrote:
23 Jan 2022, 14:38
ይህ የሚገርም ሊስት ነው!
ከ25ቱ ሰዎች 14ቱ (56%) ሙስሊሞች ናቸው
3ቱ (12%) ሴቶች ናቸው
1ዱ (4%) ኦርቶዶክስ ነው
4ቱ ኦሮሞች ናቸው
2 አማራ 2 ደቡብ ክርስቲያኖች አሉበት

Post Reply